en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 253 subscribers, ranking 6 136 in the Religion & Spirituality category and 2 378 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 253 subscribers.

According to the latest data from 11 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 33 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.42%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.36% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 342 views. Within the first day, a publication typically gains 1 193 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 12 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 253
Subscribers
No data24 hours
-127 days
+3330 days
Posts Archive
وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِنَ اللَّيْلِ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ ذَلِكَ ذِكْرَى لِلذَّاكِرِينَ =

እናንተ የገረመኝ ልንገራችሁ ? እኛ ሴቶች ማለት ነዉ ለወንድ ልጅ ስኬት ማማ ላይ ከፍ እንድል ትልቅ ተፀኖ እንፈጥራለን! በተቃራኒ ለዉድቀቱም ሰበብ ነን አንገርምም እና ምን ልል ነዉ ወንዶችዬ ሆይ የስኬታችሁ ሰበብ እንዲንሆን አያያዛችሁ አሳምሩ ተንከባከቡን በቃ!

~ያሰብከው ያለምከው ስላልተሳካልህ ብቻ አታማር፣ቅር አይበልህ፣ አይክፋህ፣አትቆዝም፣አትቆጣ፣ተስፋ አትቁረጥ ። አለ መሳካቱ ላንተ የተሻለ ሆኖ ሊሆን ይችላል። ካሰብነው ነገር ኽይሩን አላህ ይምረጥልን። @AbuHafsuaImam

ወሳኙ መግባባት እንጂ! አንድ ላይ መሆን አይደለም ልብ ለልብ ሳይግባቡ አንድ ላይ ቢሆኑ መቋሰል ነው።

ባለንበት ወቅት "ማገኘትህን ስትናገር ምቀኛ ታፈራለህ ማጣትህን ስታወራ ትናቃለህ አለቀ::" copy

~ አዲስ ቤት ገዛህ? ዝም በል አታውራ! አዲስ መኪና ገዛህ? አትናገር ! ትዳር መሰረትክ? ብዙ አታውራለት! ለመዝናናት ከከተማ/ሀገር ወጣ ብለህ ነበር? ዝም በል! ንግድ ልትጀምር ነው? ድምፅህን አጥፋ! ኑሮ እየሰመረልህ ነው? ብዙ አታውራ! አብዛኛውን ጊዜ ያሰብናቸው ህልሞች እና የወጠንናቸው ራእዮች የማይሳኩበት ዋነኛው ምክንያት ከመከናወናቸው በፊት ብዙ ስለምናወራ ነው -ገና እንቁላሉን ስንታቀፍ ማውራት እንጀምርና ብዙ ሸለምጥማጦችን እንጠራለን። ወዳጅ እና የቅርብ ሰዎች የምንላቸው ሰዎች «ሰዋዊ ቅናት» እና «የጥሎ ማለፍ ውስጣዊ ትንቅንቅ» በጣም የሚጠበቅ ተፈጥሯዊ ሁነት ነው። ስለዚህ ህልሞችህ መስመር ይዘው ፍሬ እስኪያፈራ ድረስ ዝም ብለህ መስራትን ምረጥ። አብዛኛው ሰው ቢያልፍልህ እና ህልምህ ቢሰምርልህ ደስ ይለዋል ሆኖም ግን ጥለኸው እንድትሄድ እና አንጋጦ ሊያይህ ይተናነቀዋል። =t.me/AbuSufiyan_Albenan

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته 🔖ልዩ የኒካህ እና የንያ ፕሮግራም፦ እነሆ የፊታችን እሁድ የአንድት እህታችን የኒካህ ፕሮግራም አስመልክቶ ለየት ያለ ዳዕዋ ተዘጋጅቶለዎታል!!! የ
   السلام عليكم ورحمة الله وبركاته 🔖ልዩ የኒካህ እና የንያ ፕሮግራም፦ እነሆ የፊታችን እሁድ የአንድት እህታችን የኒካህ ፕሮግራም  አስመልክቶ  ለየት ያለ ዳዕዋ  ተዘጋጅቶለዎታል!!! የፕሮግራሙ የሚተላለፍበት ቀንና ሰአት የፊታችን እሁድ 02:30 ጀምሮ 🔎በእለቱ የሚጋበዙ ኡስታዞች እና ወንድሞች፦ ❶»ኡስታዝ ሰዒድ ሙሳ ➋»ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ሀሰን ❸»ኡስታዝ ዐብዱረዛቅ አል-ባጂ ➍»ኡስታዝ አቡ ፈውዛን ዐብዱሽኩር ➎»ኡስታዝ አቡ ሂበቱላህ ➏»ወድም አቡ ኢምራን ➐ »ወድም ዐብዱልመሊክ ➑»ወድም ዐብዱልዐዚዝ ➒»ወንድም አቡ ሀሳን ዐልይ ዩሱፍ የፕሮግራሙን  የሚመሩ ወድሞች ➊ ወድም አቡ ሑዘይፋ ➋ ወድም አቡ ሙስሊም ☑️ሌሎችም ተጨማሪ ኡስታዞች እና ወንድሞች ይኖራሉ ኢንሻአላህ! 🏷የሚተላለፍበት ሊንክ፦ http://t.me/Nehnu_Benatu_As_Selefiya http://t.me/Nehnu_Benatu_As_Selefiya http://t.me/Nehnu_Benatu_As_Selefiya

ሰዎችን በጥሩ ቃላቶቻችሁ ማፅናናት ካልቻላችሁ በዝምታችሁ ተባበሯቸዉመጥፎ ንግግር ተናግራችሁ በቁስላቸዉ ላይ ቁስል በሃዘናቸው ላይ ሀዘን ከምጨምሩ ዝምታችሁ በጥፍ ይሻላል። =

✨ በጥርጣሬ ወሬ ነፍስህን አታስጨንቃት! ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿إِيَّاكُمْ وَالظَّنَّ ؛ فَإِنَّ الظَّنَّ أَكْذَبُ الْحَدِيثِ،﴾ “ጥርጣሬን ተጠንቀቁ። እ
✨ በጥርጣሬ ወሬ ነፍስህን አታስጨንቃት! ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿إِيَّاكُمْ وَالظَّنَّ ؛ فَإِنَّ الظَّنَّ أَكْذَبُ الْحَدِيثِ،﴾ “ጥርጣሬን ተጠንቀቁ። እሱ ከወሬ ሁሉ ቅጥፈት ነውና” 📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 5143 🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟 ✅ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ 🌐፦ https://bit.ly/4ayf0xJ 📞፦ https://bit.ly/486xnrS 👤፦ https://bit.ly/41zEZkk 📱፦ https://bit.ly/4arMbTx 💬፦ https://bit.ly/41tIUPv 🎥፦ https://bit.ly/3UTTSwh