en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 271 subscribers, ranking 6 114 in the Religion & Spirituality category and 2 370 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 271 subscribers.

According to the latest data from 06 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -5 over the last 30 days and by -2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.49%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.85% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 353 views. Within the first day, a publication typically gains 1 263 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 271
Subscribers
-224 hours
+127 days
-530 days
Posts Archive
ስነ ስርአት እንያዝ.mp32.07 KB

አኽላቃችንን እንናስተካክል ሱናን የምንከተል ሁሉ :- ስራችን ንግግራችን ሊፀዳ ይገባል ! ውሽት ማጭበርበር እኛ ላይ ሊታይ አይገባውም ! https://t.me/Muhammedsirage

🔔 ታላቅ የኮርስ እና የዳዕዋ ፕሮግራም 📢 💥💥الدورة العلمية الإمام إسماعيل بن يحيى المزني - الأولى 💥💥 💥💥የኢማም እስማኤል ኢብኑ ያሕያ አል-ሙዙኒ ኮርስ
🔔 ታላቅ የኮርስ እና የዳዕዋ ፕሮግራም 📢 💥💥الدورة العلمية الإمام إسماعيل بن يحيى المزني - الأولى 💥💥 💥💥የኢማም እስማኤል ኢብኑ ያሕያ አል-ሙዙኒ ኮርስ - ቁ.01💥💥 ●ተጋባዥ ኡስታዞች● 🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር አልአሩሲ 🎙 ኡስታዝ አብዱረዛቅ ሙሀመድ አል-ባጂ 🎙 ኡስታዝ አቡል ዓባስ ዱዓቶቻችን በሚኖራቸው የ3 ቀናት ቆይታ ◉የጁሙዓ ኹጥባ በተለያዩ መሳጂዶች ◉የኮርስ ፕሮግራም ◉ሙሃደራዎች የሚጠበቁ ይሆናል! ⏱ ጊዜ፦ ሐምሌ 18 - 20/2017 📤 ቦታ፦  ሻሸቃ ኑር መስጂድ 📍 አዘጋጅ፦ የአማን ከተማ መስጂደ ኑር ጀመዓ             •┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•    📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ 👇👇👇 🌐 https://t.me/AbumuslimAlarsi

تجديد الإيمان🌻 د. عبد الرازق البدر

የአፋልጉኝ ጥሪ‼ አሠላምአለይኩምወራሕመቱላሒወበረካትሁ ውድ ወንድም እና እህቶች፤በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ሰይድቦጋለይባላሉ። • የትውልድ ቦታው: ጃማደጎሎ • እደማንኛውምሠውሠርቸእለወጣለሁብሎበየመንም
የአፋልጉኝ ጥሪ‼ አሠላምአለይኩምወራሕመቱላሒወበረካትሁ ውድ ወንድም እና እህቶች፤በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ሰይድቦጋለይባላሉ። • የትውልድ ቦታው: ጃማደጎሎ • እደማንኛውምሠውሠርቸእለወጣለሁብሎበየመንምገድጀምሮነበርግንአፋርሢደርስአፋርደርሻለሁብሎከደወለወድህስልኩምአይሠራምእሡምደውሎአያቅም አመትሆነውእኛምከዛሬነገይደውላልበማለትበጉጉትስጠብቅነበርእስካሁንግንድምፁአልተሠማምበተሠብተጨንቋልእባካችሁያያችሁጠቁሙን ፈላጊ ቤተሰብ መረጃ የምትሰጡበት የስልክ ቁጥሮች: 📱የሳውድቁጥር 0558964366 📱 የኢትዩቁጥር 📱 0997397099 📲 0948466382 ፈላጊአባትቦጋለተፈሪ እህቶችህ ጦይባቦጋለ ሀይከልካሣው ወድሜምናልባተቁጥርጠፍቶብህከሆነይኸውደውልልንከደረሰህሰይወይአለሁበለን ውድ የግሩፕና የቻናል ባለቤቶች፣ ለአላህ ብላችሁ ይህንን መልእክት ሼር ሼር በማድረግ እንድትተባበሩን በአላህ ስም እንጠይቃለን። ጀዛኩሙላህ ኸይራ!

የልብ መድረቅ በሽታ አደጋው ከባድ ነው። ልቡ የደረቀ ሰው ሐራም መዳፈር ያበዛል። ወንጀል እየፈፀመ አይደነግጥም። የሰው ሐቅ መዳፈሩ አያስጨንቀውም። ይሄ ሲሆን ዒባዳው ለዛ ያጣል። መስገድ መፆሙን እንጂ የሚያየው የዒባዳውን አሻራ አይፈትሽም። ልባችንን እንከታተል። = የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor

ከኢማን ድክመቶች ዉስጥ ወንጀሎችን አሳንሶ ማየት !! =

☞የወንጀል ቅጣት! 🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ     =

እይታን አለመቆጣጠር ስንት ጣጣ አምጥቷል?! ~ ኢብኑል ቀዪም - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦ وقد جعل الله سبحانه العين مرآة القلب، فإذا غض العبد بصره غض القلب
እይታን አለመቆጣጠር ስንት ጣጣ አምጥቷል?! ~ ኢብኑል ቀዪም - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦ وقد جعل الله سبحانه العين مرآة القلب، فإذا غض العبد بصره غض القلبُ شهوتَه وإرادته، وإذا أطلق بصره أطلق القلب شهوته. "አላህ - ጥራት ይገባውና - አይንን የልብ መስታዎት አድርጎታል። አንድ ባሪያ አይኑን ሲሰብር ልብ አጉል ስሜትና መሻቱን ይሰብራል። አይኑን ሲለቅ ደግሞ ልብ ስሜቱን ይለቃል።" [ረውዶቱል ሙሒቢን፡ 92] Ibnu Munewor = * የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor * የዋትሳፕ ቻናል፦ https://whatsapp.com/channel/0029VaA3X1e5kg7BlsJboa2M * ፌስቡክ https://www.facebook.com/Ibnu.Munewor?mibextid=ZbWKwL

የባል ፍቅር የሚገለፀዉ በተግባር ነዉ። በፀሁፍ በፕሮፋይል አይደለም። ቤት ሌላ ሴት ፕሮፋይል ላይ ሌላ ሴት የሚያጫዉታችሁ ግን ምናችሁ የሚያማችሁ ?? ባልሽ ቤት ላይ ሰብስበሽ ፍቅርሽ ለሱ ብቻ በተግባር አሳይዉ ከፈለግሺም በደብዳቤ ፀፈሽ ስጭዉ ለእሱ እሱ ያንብበዉ ወይ አንብቢለት! ለሚድያ አንብቡልኝ አትበያ አሃ ያገባሺዉ እሱን እንጅ የሚድያ ሰዉ ሁላ አይደለምኮ !! =

ከልብህ በል፦ .አላህ ሆይ ምራኝ .አላህ ሆይ አግዘኝ አላህ ሆይ ልቤን አስፋልኝ ነገሮቼ ሁሉ አግራልኝ =

አሁንም ገንዘብ ደስታን አያመጣም ነው የምትሉት ታድያ…¡¿ |•|t.me/AbuSufiyan_Albenan

«እንደት ቢያስመርሩት ነው በሩ ላይ ይህን የፃፈው? فراق البعص يستحق سجدة شكر.. ➥የአንዳንድ ሰዎች መለያየት የምስጋና ስግደት ይገባዋል። t.me/nuredinal_arebi
«እንደት ቢያስመርሩት ነው በሩ ላይ ይህን የፃፈው? فراق البعص يستحق سجدة شكر.. ➥የአንዳንድ ሰዎች መለያየት የምስጋና ስግደት ይገባዋል። t.me/nuredinal_arebi

በጣም ያስደነቀኝ ስለሆነ ከዩቱብ አዉርጄ ያካፈልኳችሁ ተጠቀሙበት 🖐

"አሁኑኑ አለባበሳችሁ ቀይሩ !! ጠቃሚ ነጥብ ተዳሷል ሙሉ በትኩረት አድምጡት ! "ጥንቅቅ ያለሽ ሴት ሁኚ ቤት ዉስጥም! =

~አገባሽ አይደል? በቃ እንኳንም ሀላሉን አላህ ወፈቀሽ አልሀምዱ ሊላህ በይ ሷሊህ የሆኑ ልጆችን እንዲወፍቅሽ ዱአ አድርጊ ።የባልሽን ሀቅ በአግባቡ ተወጪ አለቀ ! ሚድያ ላይ ያዙኝ ልቀቁኝ ማለትን ምን አመጣው ። የእሱ ብቻ ፣የሱ ናፋቂ ፣የሱ ምርኮኛ፣የሱ ብቸኛ፣የሱ ሱሰኛ፣የሱ ንግስት ምናምን ብሎ መለጠፋ ምን ጥቅም ይሰጣል? በቃ ይሄን ለሱ በይው ።አንዳንዷማ ጭራሽ ናፈቅከኝ ብላ ፕሮፋይል፣እስቶሪ ላይ ትለጥፋለች እህ! እና እኛ ምን እናድርግ? ለሱ በውስጥ ናፈቅከኝ ሀቢቢ በውይው.።ሚድያ ላይ ማውጣትሽ ለኛ መንገርሽ አይጠቅምሽም ። ለአይንም ጥሩ አይደለም። ፍቅር በሚስጥር ሲሆን ምንኛ ያምር?? 👌አቡ ሀፍሷ @AbuHafsuaImam