en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 276 subscribers, ranking 6 123 in the Religion & Spirituality category and 2 371 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 276 subscribers.

According to the latest data from 02 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -16 over the last 30 days and by 5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.54%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.67% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 361 views. Within the first day, a publication typically gains 1 238 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 03 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 276
Subscribers
+524 hours
+187 days
-1630 days
Posts Archive
ምስጥ_የሚያደርግ_የጁሙዓ_ግብዣ_ከወሎ_መድና_ደሴ_ቃሪዕ_አክረም_በቀለ_Reciter_Akrem_Bekele.m4a2.61 MB

እንዲህም ቤት ደስ ይለኛል! ሁለት የሚፋቀሩ ባልና ሚስት ያሉበት...ከረሂሙ ጋር ባላቸው ውብ ግንኙነት የተፋቀሩ...በዛች አራት ማዕዘን ቤታቸው ውስጥ ሌላ ትንሽ አለም የፈጠሩ... ጥ..ል..ቅ ያለ ረጅም ወሬ...ተጨቃጭቀው እዛው ሚስማሙ...እዛው ተጣልተው እዛው የሚታረቁ...ስለነሱ ጉዳይ ማንም ሳያውቅ የሚኖሩ...ውብ የሁለት ጥንዶች ቤት...ትንሽዬ አለም! ሰሜኑን እሱ...ደቡቡን እሷ...ምስራቁን እና ምዕራቡን ፍቅርና መተሳሰባቸው የሞላው...ጥንጥዬ አለም! t.me/abdu_rheman_aman

ሳምንታዊ ተናፍቂ የእህቶች አንደበት ትዉዉስ ጀመርን ያላ ግሩፑ ያላችሁ ቶሎ ብቅ በሉ 🛵

~ ጥንካሬ ያለዉ  በመጋፈጥ ይመስለኝ ነበር፣  ለካ አንዳንዴ ንቆ በመተዉ ዉስጥ ነዉ‼️ = t.me/https_Asselefya1

🌸 ደስተኛ መሆን ከፈለግሽ ያለፈውን መኖር ማቆም አለብየድሮ ቁልፎች አዲስ በር አይከፍቱም!! = t.me/https_Asselefya1

እስከ አመሻሺ 6:00 ስአት ብቻ የምንቀበል ከዛ ኋላ ማፊ ሳምንት ይቀጥላል አሁን ፎጠኑ ያልገባችሁ እህቶች "ጣፋጭ ምክሮች እንዳያመልጣችሁ በሴቶች ለሴቶች የሚሰጥ ትዉዉስ 🌸

~ ሴት ከቤት አለመዉጣቷ በሂጃብ መሸፈኗ መከበሯ ለሷ ክብሯ ነዉ ንፀህናዋ ነዉ። ይሄ ለነብዬ ሴቶች የሚሉ አሉ ለነብዬ ሴቶች ክብር ንፀህና ካስፈለጋቸዉ ለነብዩ ሴቶች ክብር ሲባል ከቤት አትዉጡ በሂጃብ ተከለሉ ከተባሉ ከነብዩ ሴቶች በታች ያሉ የበለጠ ንፀህናክብር ያስፈልጋቸዋል ። ሴት ከቤት ስትወጣ ብዙ ነገሯ ይዛባል፣ ይበላሻል አቅሟምባህሪዋምተፈጥሯዋም እንደ ወንድ አይደለም። የሴት ልጅ ትልቁ ስራዋ ቤት ዉስጥ ሁና ትዉልድ መቅረፀ ነዉ። ህፃናት ልጆች ማነፀ ነዉ ! የወንዶችን ማብቃት ነዉ! ቤትን ማስዋብ ነዉ ለባሏ፣ ለልጆቿ ፣ለአባቷ ፣ለወንድሞቿ ቤቱን ምቹ ማድረግ ነዉ ! የማህበረሰብ የመጀመሪያ መሠረቱ ቤት ነዉ የቤት መሠረት ደሞ ሴትናት። ሴት የሌለችበት ቤት ቤት አይሆንም። ሴት ከቤት ዉስጥ ሁና ቤትን ማገልገል ወንዶችን ጀግኖችን ማፍራት ስትተዉ ከቤት ስትወጣ ነገሩ ይበላሻል ። ዉጭ ወጥታ እሷ የወንዶች ስራ እየሰራች ቤት ልጆቿ ይበላሻሉ ። በአሻጉሊት ፣ ባዳ ሰራተኛ ያሳድጋቸዋል። አቅላቸዉ አእምሯቸዉ ይበላሻል። " ከደርስ የተወሰዴ!

So በተለይ የኛ ሀገር ወንዶችዬ በአንዷ ተብቃቁ እሷን በደንብ ይዛችሁ ድናችሁን ተማሩ አስተምሩ በሺርክ የተዘፈቀ ህዝብ ከሺርኩ አዉጡት በየ ቦታዉ እየሄዳችሁ አጅራችሁ ከአላህ ነዉ። የአላቅማችሁ 2ኛ 3ኛ 4ኛ ላይ ፊጥ እያላችሁ ከድናችሁ አትራቁ ! ደሞ አብዘሀኛ ሸሪአ በጠበቀ መልኩ አይፈፀምም በአሁን በዘመናችን ተዓደዲ እና እባካችሁ ስርአት ያዙ ! ጆሯችን ኸይር ነገር እንስማበት ሁሌ ብሶት እሮሮ ሰልችቶናል ! ወደ እራሳችሁ ተመለሱ ! ወላ አረብ ተአሊ ሩሂ ጅቢ እያለ እያንገላታት ሚስቴ ብትል ምን ላይ ነዉ የባልነት ትርጉሙ ቤትህ ሰብስብ አድርገህ ካልያዝካት እ¡¿ እያስተዋልን ጎበዝ !! =

እዉቀት ፈላጊ የሆነ አካል ከአንድ በላይ ማግባት የለበትም። "በልጆቹ በ2ኛ በ3ኛ ሚስቶች ቢዚ እንዳይሆን! ከእዉቀት መፈለግ እንዳይዘናጋ ! =

ሚስቱን ቤት እንድትረጋ አድርጎ ቋሚ ስራ ባይኖረውም ቀን ስራም ቢሆን ተሯሮጦ ቤቱን ለማስተዳደር በሚተጋ ታታሪ ወንድ ላይ የአላህ እዝነት ይስፈን!🎴

በቻልነዉ አቅም አድ እያደረግን እያስተናገድናችሁ ነዉ እና አሁንም ስትገቡልን በሪከርድ ኑ እና ስልካችሁ ክፈቱ አስገብተን ስንጨርስ ትዘጋላችሁ። በቴክስት አትግቡ አንብቡ!! "ቤት ቤትኩም "

መልካም ሚስት ከትላልቅ የአላህ ፀጋዎች ናት። {من رزقه الله امرأة صالحة عاقلة فقد زاده دينا وعقلا 【فهنيئا له】 አላህ አስተዋይ የሆነች መልካም ሚስት የሰጠው ሰው
መልካም ሚስት ከትላልቅ የአላህ ፀጋዎች ናት። {من رزقه الله امرأة صالحة عاقلة فقد زاده دينا وعقلا 【فهنيئا له】 አላህ አስተዋይ የሆነች መልካም ሚስት የሰጠው ሰው በእርግጥም አላህ ዲንና አቅሉ ጨመረለት። 【ይህ ሰው ምንኛ ታደለ】 _ t.me/Basmat_Salafiya1

የሰው እዳ ወይም ብድር ያለበት ሰው በቻለ ጊዜ ከመመለስ ሊዘናጋ አይገባም። እዳ በጣም ከባድ ነገር ነው ። ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል :- يُغْفَرُ لِلشَّهِيدِ كُلُّ ذَنْبٍ، إِلَّا الدَّيْنَ "ለሸሂድ ሁሉም ወንጀሉ ይማርለታል፣ እዳ ሲቀር!" [ሙስሊም፡ 1886] ጥለነው ለምንሄደው ዱንያ ብለን ኣኺራችንን እንዳናበላሽ። = የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ለዉ ሰማህቶ በሪከርድ ብቻ ግቡልን! ቴክስት አትለጥፉ ! እና ሲቲንጋችሁ ክፈቱ !

~ አይ ሀገሬ ወሎ! ገራገሩ ህዝብሽ የመከራን ጽዋ ስንት ጊዜ ጨለጠ? የሰላምን ጮራ ሳያይ፣ አንዱ ሲያባርረው ሌላው የሚዘምትበት ምስኪን ህዝብ ሆኖ ቀረ። የጁንታው ጦርነት ጥሎት ያለፈው ጠባሳ ሳይሽር፣ የፋኖ ሽብርተኝነት እንደ እሳት ተጨምሮበት፣ የትውልድ ቀዬውን ጥሎ ለስደት ተዳርጓል። ዛሬ ወደ መስጂድ ስገባ፣ ከመስጂዱ ራቅ ብላ የተቀመጠች አንዲት እናት አየሁ። የችግር ኑሮ ፊቷ ላይ እንደ መጽሐፍ ተጽፏል። ህፃን ልጇን አቅፋ፣ በእንባ በታጠበ ድምጽ፣ ከወሎ አካባቢ በጦርነቱ ምክንያት እንደመጣች ነገረችኝ። የዘሩትም ሰብል እንዳላበቀለ፣ እርሻቸውም እንደባከነ ተረከችልኝ። ልቧ የተሰበረ፣ አይኖቿ የደከሙ ይመስላሉ። የተቸጉ የሚጠጉባት፣የተራቡ የሚጠግቡባት ገራገሩ የወሎ ህዝብ እንባው ፈሶ፣ ኑሮው ተበላሽቶ፣ ከትውልድ አገሩ ተፈናቅሎ በስቃይ ላይ መመልከት እንዴት ልብ አይሰብር?! ገራገሩ ወሎ! የጦርነቱ ጠባሳ ከመቼው እንደሚሽር አላውቅም። ኢላሂ! ሀገራችንን ሰላም አድርግልን! t.me/AbuSufiyan_Albenan t.me/AbuSufiyan_Albenan