en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 217 subscribers, ranking 6 116 in the Religion & Spirituality category and 2 382 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 217 subscribers.

According to the latest data from 31 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -53 over the last 30 days and by 13 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 18.24%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.09% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 594 views. Within the first day, a publication typically gains 1 151 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 01 August, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 217
Subscribers
+1324 hours
+137 days
-5330 days
Posts Archive
•ወንድ ስህተት ይሠራል፣ ሴት ታዝናለች፣ ወንዱም ይቅርታ ይጠይቃል። •ሴት ስህተት ትሠራለች፣ ወንድ ይናደዳል፣ ሴት ታለቅሳለች፣ ወንዱም ይቅርታ ይጠይቃል። ምን ማድረግ ይቻላል ¡

"وَابْتَعِدِي يَا رَفِيقَة؛ عَن مَّجَالِسِ اللَّهْوِ وَالغَفْلَةِ، وَاحْرِصِي أَن يَّكُونَ أَكْثَرَ وَقْتِكِ فِي خَلْوَةٍ مَّعَ رَبِّكِ، تَتْلِينَ كِتَابَهُ وَتَسْتَغْفِرِينَهُ وَتَدْعِينَهُ سُبْحَانَهُ.! =

ምንኛ ያማረ ነዉ አድምጡት ብዙ ትጠቀማላችሁ ራሳችሁን ትፈትሻላችሁ👌

ደርስ ~ • ኪታቡ:- ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም • ክፍል:- 12 • የኪታቡ ሶፍት ኮፒ በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- t.me/IbnuMunewor/9250 • የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 17 (8) تحل بالمروءة

••• "رَبِّ إِنِّي لِمَا أَنزَلْتَ إِلَيَّ مِنْ خَيْرٍ فقير" كَررهَا دَائمًا في دَعوَاتكَ و أعلن الافتقار للمَلك القَهّار، وأبشر بالبَركَات والفُتوحَات... يُغنيك ،ويُسعدك ،ويُفرحَك ،ويَنصُرُك ،ويشافيِك ويُعافيكَ لا إلهَ إلاَّ هُو ولا ربٌّ سِواه.. =

" የደከምሽለት ሳይሆን የተሰጠሽ ነው ላንች የሚሆነው።" =

#8ቱ የድኅነት ምንጮች 1. ሁል ጊዜ ከእንቅልፍ አርፍዶ መነሳት 2. ስልክን ለሰዓታት መነካካት 3. ገንዘብ እንዳገኙ ማባከን 4. አዳዲስ ነገሮችን ለማወቅ አለመፈለግ 5. ሁልጊዜ ስለሕይወት መጥፎነ
#8ቱ የድኅነት ምንጮች 1. ሁል ጊዜ ከእንቅልፍ አርፍዶ መነሳት 2. ስልክን ለሰዓታት መነካካት 3. ገንዘብ እንዳገኙ ማባከን 4. አዳዲስ ነገሮችን ለማወቅ አለመፈለግ 5. ሁልጊዜ ስለሕይወት መጥፎነት ብቻ ማውራት 6. ከባድ ፈተና ሲገጥም ፈተናውን አሸንፎ ከመውጣት ይልቅ እጅ መስጠት 7. ዓላማ ከሌላቸው ሰዎች ጋር አብዝቶ መዋል 8. ዛሬን ትቶ ነገ እሰራለሁ ብሎ ለስራ ቀጠሮ መስጠት #ስለዚህ በተሻለን መጠን እነዚህን የተዘረዘሩትን ባለማድረግ ድህነትን እንዋጋ።

​በምድር ላይ የምንራመድበት መንገድ አጭር ነው። ዛሬ የምንወዳቸው፣ የምናውቃቸው፣ እና የምንሳሳላቸው ሰዎች ሁሉ በአንድ ወቅት ይህን ዓለም ተሰናብተው ወደ አሏህ ይሄዳሉ። ይህ የዘወትር የሀዘን ዝማሬ
​በምድር ላይ የምንራመድበት መንገድ አጭር ነው። ዛሬ የምንወዳቸው፣ የምናውቃቸው፣ እና የምንሳሳላቸው ሰዎች ሁሉ በአንድ ወቅት ይህን ዓለም ተሰናብተው ወደ አሏህ ይሄዳሉ። ይህ የዘወትር የሀዘን ዝማሬ ነው። ​በጣም የሚያሳዝነው ግን፣ "ወደ አሏህ መሄድ" የሚለውን መለኮታዊ ሚስጥር ሳናውቅ፣ በዓለማዊ ግብ ግብ ተጠምደን የሕይወታችንን ትርጉም ማጣታችን ነው። ሰው ሞቶ ወደ አሏህ ሲሄድ፣ አሁንም የመጣው በኃይል (በግድ) ነው። ነገር ግን በሕይወት እያለ በነጻ ፈቃዱ ወደ አሏህ የሄደ (የተጠጋ) ሰው፣ ያ ሰው የሕይወትን ትርጉም በምድር ላይ ሳለ የተረዳ ብርቅዬ ነው።

اللّهُـمَّ بِكَ أَصْـبَحْنا وَبِكَ أَمْسَـينا ، وَبِكَ نَحْـيا وَبِكَ نَمُـوتُ وَإِلَـيْكَ النُّـشُور.🌱🌤 =

الفرج قريب بإذن الله! و إن ضاقت بكَ الأيَّامُ صبـرًا ستولدُ بَعد صبرِكَ ألفُ بشرىٰ . . =