en
Feedback
Sabian Secondary School (ሳ\ሁ\ደ\ት\ቤት)

Sabian Secondary School (ሳ\ሁ\ደ\ት\ቤት)

Open in Telegram

Wel Come To Our School.

Show more
4 087
Subscribers
+424 hours
+137 days
+11330 days
Posts Archive
አሁን ግልፂ ያልሆነ ጥያቄ ካለ መጠየቅ ትችላላችሁ::

ወድ ተማሪዎች አሁንም አትደናገሩ ያለ ጋዎን መመረቅ አይቻልም :: ለዛ ነው ክፍያው :: ትቤቱ ደግሞ student copy እና ሴርትፍከት እያሳተመ ነው፡፡

ተማሪዎች አትደናገሩ ኤሽ !!! በ11ኛ እና በ 12ኛ ክፍል ለተከታታይ ሁለት ዓመታት ስትማሩ የነበረዉን የሙያ ት/ት ወይም የ CTE ት/ት ማለትም ለተ/ሳይንስ Web disgine & finishing Construction, ለስሻል ሳይንስ ደግሞ Accounting 2 Marketing የተማራችሁበት የlevel one ወያም የደረጃ ኣንድ ማጠናቀቃችሁ የምትመረቁበት ነው። ስለዚህ ምርቃቱ የሚካሄደው ጳጉሜ 5 / 2018 ዓ.ም በመሆኑ ቅድሚ ዝግጅት እንድታደርጉ ነው። በዕለቱ የሚሰጣችሁ 1ኛ. የሁለት ዓመት ውጤታችሁን የሚገልፃ student grade report or student Copy ነው : 2 ኛ . ትምህርቱን ለሁለት ዓመታት ተከታትላችሁ በትክክል ማጠናቀቃቹን የሚገልፃ ሰርቴ ፍኬት ውጤታቸው በአማካይ 50% እና ከዚያ በላይ ለ ላመጡት ተማሪዎች ብቻ የሚሰጥ ነው።

ተማሪዎች አትደናገሩ ኤሽ !!! በ11ኛ እና በ 12ኛ ክፍል ለተከታታይ ሁለት ዓመታት ስትማሩ የነበረዉን የሙያ ት/ት ወይም የ CTE ት/ት ማለትም ለተ/ሳይንስ Web disgine & finishing Construction, ለስሻል ሳይንስ ደግሞ Accounting 2 Marketing የተማራችሁበት የlevel one ወያም የደረጃ ኣንድ ማጠናቀቃችሁ የምትመረቁበት ነው። ስለዚህ ምርቃቱ የሚካሄደው ጳጉሜ 5 / 2018 ዓ.ም በመሆኑ ቅድሚ ዝግጅት እንድታደርጉ ነው። በዕለቱ የሚሰጣችሁ 1ኛ. የሁለት ዓመት ውጤታችሁን የሚገልፃ student grade report or student Copy ነው : 2 ኛ . ትምህርቱን ለሁለት ዓመታት ተከታትላችሁ በትክክል ማጠናቀቃቹን የሚገልፃ ሰርቴ ፍኬት ውጤታቸው በአማካይ 50% እና ከዚያ በላይ ለ ላመጡት ተማሪዎች ብቻ የሚሰጥ ነው።

ጋዎን ቤት/ቤቱ እንድቀርብላችሁ የሚትፈልጉ ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ ጋሼ ደቢሣ ጋ 500 ብር በመክፈል እንዲትመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡ ማሳሰቢያ፡--ያለ ጋዎን መመረቅ አይቻልም፡፡

በ2018 ዓ ም የ12ኛ ክፍል ለነበራችሁ ተማሪዎች በሙሉ ጳጉሜ 3/2018 ዓ ም የተባለው የምርቃትና የሽልማት ፕሮግራም ወደ ጳጉሜ 5/2018 ዓ ም የተዛወሬ መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡

የፕሮግራም ማስተካከያ ማስታወቂያ ፡ ጳጉሜ 3 የነበረው ፕሮግራም ወደ ጳጉሜ 5 የተዛወረ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

በድሬዳዋ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ሁሉም የመንግስት እና የግል ትምህርት ቤቶች፤   የ2019 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ በEMIS Digitalization ስርዓት አማካኝነት በተሰጠው የተማሪ መለያ ቁጥር (Student ID) ብቻ እንዲከናወን መመሪያ መተላለፉ ይታወቃል። ይሁን እንጂ በተግባር ሂደት ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን ለማረም ይረዳ ዘንድ የሚከተሉት ነጥቦች በድጋሚ እንዲተገበሩ እናሳስባለን፡-   የመለያ ቁጥር ግዴታ፡- ማንኛውም ተማሪ ከሌላ ክልልም ሆነ በአስተዳደራችን ውስጥ ካሉ ትምህርት ቤቶች ሲመጣ፣ በEMIS ስርዓት የተሰጠውን መለያ ቁጥር መያዝ ይኖርበታል።   ሲስተም ላይ ማረጋገጫ፡- ትምህርት ቤቶች ተማሪዎችን ከመቀበላችሁ በፊት፣ የቀረበው መለያ ቁጥር በሲስተሙ ውስጥ ትክክለኛ መሆኑን ሳታረጋግጡ ምንም አይነት ምዝገባ ማካሄድ በጥብቅ የተከለከለ ነው።   የመለያ ቁጥር አሰጣጥ፡- ትምህርት ቤቶች የሚሸኟቸውን ተማሪዎች መለያ ቁጥር ሲሰጡ፣ ለስህተት በማይዳርግ እና ከእጅ ንክኪ ነፃ በሆነ መንገድ (በጥሩ ሁኔታ ተጽፎ ወይም ታትሞ) እንዲሰጡ እናሳስባለን።   ያቋረጡ ተማሪዎችን በተመለከተ፡- በ2017 ዓ.ም እና በ2018 ዓ.ም ትምህርት አቋርጠው ከሌላ ትምክርት ቤት ለሚመጡ ተማሪዎች፣ ቢሮው በቀጣይ ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ምንም አይነት ምዝገባ ማካሄድ በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን።   ይህ መመሪያ ተፈጻሚነቱን ተከታትላችሁ እንድታስፈጽሙ እናሳስባለን።   የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ

አሁን ዳኒ ስንት ደረሱ?