Fantahun wakie ፋንታሁን ዋቄ
Open in Telegram
ወሳኝ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን የሚነኩ አገራዊ ጉዳዮችን የውይይት አጀንዳ እንዲሆኑ በማቅረብ አስተያየትና የመፍትሔ ምክረ ዐሳብ ይቀርቡበታል። የሚያወያዩ የቤተክርስቲያንና ስለአገር የሚቆረቆሩ ወገኖች የሚያቀርቡትን ሀሳብ እንጋራታለን። https://www.facebook.com/fwakie Join me also here https://www.youtube.com/@Orthodox_Secular_Fant
Show more9 422
Subscribers
+124 hours
+147 days
-1030 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
August '26
August '26
+109
in 6 channels
July '26
+141
in 7 channels
Get PRO
June '26
+193
in 11 channels
Get PRO
May '26
+116
in 9 channels
Get PRO
April '26
+99
in 8 channels
Get PRO
March '26
+99
in 7 channels
Get PRO
February '26
+64
in 7 channels
Get PRO
January '26
+52
in 5 channels
Get PRO
December '25
+73
in 7 channels
Get PRO
November '25
+93
in 5 channels
Get PRO
October '25
+89
in 5 channels
Get PRO
September '25
+112
in 8 channels
Get PRO
August '25
+145
in 9 channels
Get PRO
July '25
+104
in 6 channels
Get PRO
June '25
+43
in 4 channels
Get PRO
May '25
+61
in 4 channels
Get PRO
April '25
+59
in 2 channels
Get PRO
March '25
+54
in 3 channels
Get PRO
February '25
+35
in 4 channels
Get PRO
January '25
+87
in 3 channels
Get PRO
December '24
+105
in 4 channels
Get PRO
November '24
+129
in 6 channels
Get PRO
October '24
+59
in 5 channels
Get PRO
September '24
+66
in 3 channels
Get PRO
August '24
+396
in 5 channels
Get PRO
July '24
+539
in 7 channels
Get PRO
June '24
+279
in 7 channels
Get PRO
May '24
+465
in 9 channels
Get PRO
April '24
+378
in 7 channels
Get PRO
March '24
+770
in 6 channels
Get PRO
February '24
+663
in 6 channels
Get PRO
January '24
+508
in 6 channels
Get PRO
December '23
+213
in 4 channels
Get PRO
November '23
+176
in 6 channels
Get PRO
October '23
+133
in 2 channels
Get PRO
September '23
+171
in 0 channels
Get PRO
August '23
+98
in 0 channels
Get PRO
July '23
+186
in 0 channels
Get PRO
June '23
+144
in 0 channels
Get PRO
May '23
+335
in 0 channels
Get PRO
April '23
+185
in 0 channels
Get PRO
March '23
+278
in 0 channels
Get PRO
February '23
+531
in 0 channels
Get PRO
January '23
+469
in 0 channels
Get PRO
December '22
+380
in 0 channels
Get PRO
November '22
+693
in 0 channels
Get PRO
October '22
+204
in 0 channels
Get PRO
September '22
+299
in 0 channels
Get PRO
August '22
+3
in 0 channels
Get PRO
July '22
+5
in 0 channels
Get PRO
June '22
+86
in 0 channels
Get PRO
May '22
+7
in 0 channels
Get PRO
April '22
+80
in 0 channels
Get PRO
March '22
+348
in 0 channels
Get PRO
February '22
+179
in 0 channels
Get PRO
January '22
+214
in 0 channels
Get PRO
December '21
+208
in 0 channels
Get PRO
November '21
+77
in 0 channels
Get PRO
October '21
+277
in 0 channels
Get PRO
September '21
+152
in 0 channels
Get PRO
August '21
+560
in 0 channels
Get PRO
July '21
+114
in 0 channels
Get PRO
June '21
+117
in 0 channels
Get PRO
May '21
+74
in 0 channels
Get PRO
April '21
+145
in 0 channels
Get PRO
March '21
+220
in 0 channels
Get PRO
February '21
+387
in 0 channels
Get PRO
January '21
+166
in 0 channels
Get PRO
December '20
+3 117
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 26 August | 0 | |||
| 25 August | +4 | |||
| 24 August | +6 | |||
| 23 August | +13 | |||
| 22 August | +4 | |||
| 21 August | +2 | |||
| 20 August | +2 | |||
| 19 August | +4 | |||
| 18 August | +5 | |||
| 17 August | +4 | |||
| 16 August | +4 | |||
| 15 August | +4 | |||
| 14 August | +2 | |||
| 13 August | +2 | |||
| 12 August | +6 | |||
| 11 August | +4 | |||
| 10 August | +5 | |||
| 09 August | +3 | |||
| 08 August | +2 | |||
| 07 August | +5 | |||
| 06 August | +4 | |||
| 05 August | +3 | |||
| 04 August | +9 | |||
| 03 August | +7 | |||
| 02 August | +2 | |||
| 01 August | +3 |
Channel Posts
| 2 | https://vt.tiktok.com/ZSV46Qrb2/ | 360 |
| 3 | የአባታችንን ትምህርት አዳምጠን፣ አንድ በኦሮምኛ የሚናገር ልጅን ሰምተን እስቲ እግዚአብሔር ምን እየነገረን ነው ብለን እነመካከራለን።
https://www.youtube.com/live/AxJw_j2dQqo?si=4-Gi4EXxNBOb6OiH | 814 |
| 4 | ✏️ ሁሉም እረፍት አጥቶ፣ ሞትና ሰደት ነግሦ፣ ግዕዛና ያለው የሰው ለጅ ብቻ ሳይሆን እንሰሳትና አራዊት ሳየቀሩ በሚብረግግበት በአሁኑ ግዜ በጸጥታ የሚተኙ እረኞች ካህናት፣ ጳጳሳትና መነኮሳት እንዲሁም መመኑን ሕይወተ በማይሰጥ መንፈሳዊነት የተለየው የጫጫታ እና የስሜት መፍጠሪያ ስብከታቸው የሚያሰትኙ ሰባኪዎች በውኑ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ናቸው?
===================
ቀሲስ አስተራየ ጽጌ ካጋሩት የተወሰደ፦
እንዲህ ይላሉ፦ ህሊናዬ በፍልሰታ የሚቀደሰውን የባ ህሪያቆስ ቅዳሴን እያሰበ የወጣለ ይወርዳል -----
"ካጥለቀለቁኝ _ሐሳቦች _በብዙ _ትግል _ራሴን _መንጭቄ _በፍልስታ _ወቅት _በንባብ _በትርጓሜና _በዜማ _ወደ _ሚደመጡት _ምንባባት _አተኮርኩ፡፡
አባ _ሕርያቆስ _በድርሰታቸው _“ወሶበ _እሔሊ _ዘንተ _ይፈቅድ _ሕሊናየ _ይጸአን _መትከፈ _ነፋሳት _ወይስርር _ምሥራቀ _ወምዕራበ _ሰሜነ _ወደቡበ _ወውስተ _ኩሉ _አጽናፍ _ይርአይ _ሕላዌሆሙ _ለፍጡራን _ወይመጥን _ዕመቃቲሆሙ _ለአብሕርት _ያእምር _ሉዓሊሁ _ለሰማይ _ወየአይይ _እንተ _በኩለሄ _ይሰእን _ወይግባዕ _ኀበ _ዘታካት _ሕላዌሁ” _(_ቁ _8_6_)_ _ብለው _በተናገሩት _ላይ _ትኩረቴን _አንተራስኩት፡፡ ይህም _ማለት፦ _እንዲተኛ _ተፈጥሮ _የማይፈቅድለት _ሕሊናየ _ወደ _ምሥራቅ _ወደ _ም _ዕራብ _ወደ _ሰሜን _ወደ _ደቡብ _በረረ፡፡
ከጽንፍ _እስከ _ጽንፍ _የፍጡራንን _ሁኔታ _ፈተሽኩ፡፡
_የባህሮችን _የወንዞችን _ጥልቀታቸውን _ስፋታቸውንና _በውስጣቸው _የሚተራመሱትን _ፍጥረታት _እየሁና _ሕሊናየ _ወደቀደመ _ሐሳቡ _ተመለሰ” _ነው _የሚሉት፡፡ _
እባ _ሕርያቆስ _እንዳሉት _የኔም _ሕሊና _ከምኖርበት _ካሜሪካ _እየተነሳ _በምስራቅ _በምዕራብ _በሰሜን _በደቡብ _ያለው _ሰው _የሚያሰማውን _ዋይታ _ከቃኘሁ _በኋል _ወደተወለድኩበት _ወደ _ኢትዮጵያ _ምድር _ወዳደኩባት _ኦርቶዶክሳዊት _ቤተ _ክርስቲያን _ዋይታና _ሰቆቃው _ተመለሰ፡፡ _የቀደሙ 👆👆👆_ሊቃውንት _አበው _በዘመናቸው _ያካባቢያቸውን _ሁኔታ _የተረጎሙበትን _አንድምታ _የዘመናችን _ሰወች _አምረመው _ጠምጥመው _ለመተርጎም _ሲታትሩ _ተመለኩትኩ፡፡ _“የሰማዩን _ፊትማ _መለየት _ታውቃለህ _የዘመኑን _ምልክት _መለየት _እንዴት _አትችሉም?_ _“ማቴ _1_6_፡3_” _ብሎ _የተናገረው _የጌታችን _ተግሳጽ _ትዝ _አለኝ _፡፡ _
በዚህ _ወቅት _ከድንጋይ _በቀር _ከመሬት _ክፍ _ብለው _በክንፋቸው _የሚበሩ _በምድር _በእግር _የሚሽከረከሩ _ሁሉ _እየተፈናቀሉ _በመጨነቅ _ላይ _ናቸው፡፡ _በሚተኮሰው _ጥይት _በሚሰሙት _ጫጫታ _እየበረገጉ _ናቸው፡፡ _
በዚህ _ወቅት _ከቋጥኝ _ድንጋዮች _በቀር _በኢትዮጵያ _ውስጥ _የማይጨነቅ _የማይበረግግ _ፍጥረት _የለም፡፡ _ገዳማት _እየተቃጠሉ _መነኮሳት _እየተገደሉ _ባሉበት _ወቅት፦ _የድሮ _አባቶችንን _ለምምሰል _በሰላሙ _ጊዜ _አባቶቻችን _ያደርጉት _የነበረውን _አንድምታ _አምመው _ጠምጥመው _የሚያነበንቡት _ቄሶች _ምን _አይነት _ህሊና _አላቸው?_ _የት _ነው _ያሉት፡፡ _በዘመናቸው _የሚያነበንቡትን _አንድምታ _ያዋቀሩት _ሊቃውንት _ቀና _ብለው _ቢሰሟቸው _“የሰማዩን _ፊትማ _መለየት _ታውቃለህ _የዘመኑን _ምልክት _መለየት _እንዴት _አትችሉም?_ _“ማቴ _1_6_፡3_” _በሚለው _በጌታችን _በመድኃኒታችን _ተግሳጽ _መገሰጻቸውን _እንዴት _አያውቁም?_ _የሚል _ጥያቄ _ሕሊናየን _ወረረው፡፡ _
እነዚህን _አስመሳይና _ግዴለሾች _ቀሳውስት _“ዘይትሐጸብ _እምድሕረ _ገሠሠ _በድነወ _ወካዕበ _ይደግም _ገሢሠ _ምንተ _ይበቁዖ _ተሐጽቦ፡ _ከማሁ _ሰብእ _ዘይጸውም _እንበነ _ኃጢአቱ፡፡ _ወካዕበ _የሐውር _ዳግመ _የአብስ _፡፡ _መኑ _እንከ _ይሰምዖ _ጸሎቶ፡፡ _ወምንተ _ይበቁዖ _አሕምሞ _ነፍሱ”(_ሲራ _3_1_፡3_1_)_ _በሚለው _ምንባብ _ስፈትሻቸው፦ _በመቃጠል _ላይ _ያለው _ሕዝበ _ክርስቲያን _እንኳን _የአንድምታ _ንብናቦቻቸውን _ቅዳሴያቸውን _ሰምቶ _አሜን _የሚል _አልመሰለኝም፡፡ _ይህም _ማለት፦የሞተ _በድን _የነካ _ሰው _እጁን _ከታጠበ _በኋል _መልሶ _ለሚነካ _ሰው _ቀድሞ _መታጠቡ _እንደማይጠቅመው _በግብር _በሕሊና _የቆሸሸ _ሰው _ጸሎቱ _ምን _ይጠቅመዋል” _ማንስ _ይሰማዋል?_ _ማለት _ነው፡፡ _እነዚህ _ቀሳውስት _ኑሮ _ተመችቷቸዋል፡፡ _የህዝቡን _ጭንቀት _አያዩም _ዋይታውን _አይሰሙም _የነሱን _አንድምታ _ማነው _የሚሰማቸው?"
መልሱን እኛም አውጥተን አውርደን እንፈልግ። ስናገኘው እንንቃና እረኞቻችንንም ነቁ እያልን በፍቅር እንጩኽባቸው። እያሰጨበጭቡና እልል እያሰኙ፤ ሲመቻቸው በዘር ፖለቲካ አንጻር እየተካፈሉንና ከክርስቶስ እየለዩን በሥጋ ከሚገደለን የበልጽግና ኦሮ-ዉሃብያው ፋሽት ሥርዓት በተጨማሪ በንፍሳችን እንዳይገድሉን እነርሱም እንዳይሞቱ እውነቱን እየተጋገርን እንዳን!!!
የሽንገላና የጥቅም ማግኛ መወዳደስና መከባበር አያድንም? ክርስትናም አይደለም!!!👇👇 | 2 831 |
| 5 | 👇👇👇 | 2 655 |
| 6 | ዜና ወለጋ፦ ግልጽ መንግሥታዊ ዘር የማጽዳት ዘመቻ
ነሐሴ 12 ቀን 2018
በምስራቅ ወለጋ ዞን በሊሙ ወረዳ ቁጥራቸው በውል ያልተገለጹ ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች፣ ሽማግሌዎች፣ ሴቶች፣ ነፍሰጡሮች፣ ሕጻናት የገዳ ኮማንዶ በሚባለው ሐምሌ 12 ቅነ 2018 ጀምሮ ጭፍጨፋ፣ ማፈናቀል እየተካሄደበት ይገኛል።
በዕለቱ ጭፍጭፋውን የመራው ጄኔራ ቦጃ ገዳ የሚባል ግለሰብ ነው። አዛዥ በሰጡት ትዕዛዝ መሠረት በመንደር ሶስት፣ ፍንድቃ ቀበሌ የሚገኝ ለሚ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን፣ የገበሬዎች መንደር፣ የስብል ጎተራዎች እስከነ መኖሪያ ቤቶቻቸው ወድመዋል።
ግዳ ኮማንዶ በሚባለው እና በኦሮምያ ልዩ ኃይል፣ በመከላከያ ጥምረት የሚካሄደው ጭፍጭፋ፣ ማፈናቀልና በጅምላ መፍጀ ተስፋፍቶ በመቀጠሉ ሕዝቡ በየአቅጣጫው እየሸሸ የገኛል።
ከአንገር ነፍሴ አውጭኝ ብለው በሶስት አውቶብስ በነቀምት የገቡ ክርስቲያኖች እንደደርሱ ነቀምት አውቶብስ መነኻሪያ አካባቢ በሚገኘው ቅዱስ ግዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ቅጽር ግቢ ውስጥ ቢጠለሉም የነቀምት ከተማ ከንቲባና የገዳ ኮማንዶ አዛዥ ቦጃ አጋ ተሰዳጆቹ በመጡበት አውቶብስ ተጭነው ወደ አንገር ጉቲን እንዲመለሱ አድርገዋል።
ለሕዝቡም እንዲህ ሲሉ ማስፈራሪያ ንግግር አድርገዋል፦ እናንተ መያዣችን ናችሁ፤ አንድ የገዳ ኮማንዶ በፋኖ ከተገደል እናንተን በብዙ እንረሽናችኋለን የትም አትሄዱም። በነቀምት ከተማም ተጠልላችሁ የከተማውንን ገጽታ እንድታበላሹ አንፈቅድም በሚል ማከሰኞ ነሐሴ 13 ቀን 2018 ወድ ጉትን ከተማ አስገድደው አስገብተዋቸዋል። በሁኑ ግዜ በመያዣነት ታግተው ይገኛሉ።
የአብይ አህመድ አሊ የግድያ የጥምረት ሠራዊትም ጥቃቱን አስፋፍቶ ቀጥሏል። | 5 054 |
| 7 | ዜና ወለጋ፦ ግልጽ መንግሥታዊ ዘር የማጽዳት ዘመቻ
ነሐሴ 12 ቀን 2018
በምስራቅ ወለጋ ዞን በሊሙ ወረዳ ቁጥራቸው በውል ያልተገለጹ ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች፣ ሽማግሌዎች፣ ሴቶች፣ ነፍሰጡሮች፣ ሕጻናት የገዳ ኮማንዶ በሚባለው ሐምሌ 12 ቅነ 2018 ጀምሮ ጭፍጨፋ፣ ማፈናቀል እየተካሄደበት ይገኛል።
በዕለቱ ጭፍጭፋውን የመራው ጄኔራ ቦጃ ገዳ የሚባል ግለሰብ ነው። አዛዥ በሰጡት ትዕዛዝ መሠረት በመንደር ሶስት፣ ፍንድቃ ቀበሌ የሚገኝ ለሚ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን፣ የገበሬዎች መንደር፣ የስብል ጎተራዎች እስከነ መኖሪያ ቤቶቻቸው ወድመዋል።
ግዳ ኮማንዶ በሚባለው እና በኦሮምያ ልዩ ኃይል፣ በመከላከያ ጥምረት የሚካሄደው ጭፍጭፋ፣ ማፈናቀልና በጅምላ መፍጀ ተስፋፍቶ በመቀጠሉ ሕዝቡ በየአቅጣጫው እየሸሸ የገኛል።
ከአንገር ነፍሴ አውጭኝ ብለው በሶስት አውቶብስ በነቀምት የገቡ ክርስቲያኖች እንደደርሱ ነቀምት አውቶብስ መነኻሪያ አካባቢ በሚገኘው ቅዱስ ግዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ቅጽር ግቢ ውስጥ ቢጠለሉም የነቀምት ከተማ ከንቲባና የገዳ ኮማንዶ አዛዥ ቦጃ አጋ ተሰዳጆቹ በመጡበት አውቶብስ ተጭነው ወደ አንገር ጉቲን እንዲመለሱ አድርገዋል።
ለሕዝቡም እንዲህ ሲሉ ማስፈራሪያ ንግግር አድርገዋል፦ እናንተ መያዣችን ናችሁ፤ አንድ የገዳ ኮማንዶ በፋኖ ከተገደል እናንተን በብዙ እንረሽናችኋለን የትም አትሄዱም። በነቀምት ከተማም ተጠልላችሁ የከተማውንን ገጽታ እንድታበላሹ አንፈቅድም በሚል ማከሰኞ ነሐሴ 13 ቀን 2018 ወድ ጉትን ከተማ አስገድደው አስገብተዋቸዋል። በሁኑ ግዜ በመያዣነት ታግተው ይገኛሉ።
የአብይ አህመድ አሊ የግድያ የጥምረት ሠራዊትም ጥቃቱን አስፋፍቶ ቀጥሏል። | 1 293 |
| 8 | በአብይ አህመድ ትዕዛዝ በሽመልስ ካቢኔ አስፈጻሚነት ሐምሌ 11 ቀን 2018 ምስራቅ ወለጋ ሊሙ ወረዳ ስር የሚገኘው ለሚ ተክለሃይማኖት ዛሬ በገዳ ጨፍጫፊ የሺመልስ ኮማንዶ ተቃጥሏል | 4 488 |
| 9 | https://www.youtube.com/live/DH65jbVTrSc?si=h_obKcAGrbnM_S_Y | 1 498 |
| 10 | የኦነግና የሕወሃት አስተሳሰብ የአእምሮ ባሪያዎችና የግቦቻቸው ናፋቂዎች ሰሞኑን
"ዋቄ" የሚለውን ስምህን ለምን አትቀይርም እና በእነ እንትና ቡድን አትጠቃለልም ብለው ይሰድቡኛል።
የእኔ መልስ:-
አኔ የአባቴን ስም ብቀይርም #ሰው መሆኔ እንደ ሕወሃትና እንደ ኦነግ የአእምሮ ባሮች ተቀይሬ አራዊት በመሆን አራዊታዊ ተጎባር መፈጸም እና ዘር የማጥፋትና አገር የማፍረስ ዓላማ ተባባሪ መሆን አልችልም።
ስሜ ቢቀየርም እኔ ያው ሰው ሆኜ ቀጥላለሁ እና አንተ የማንነት ፖለቲካ ሰለባ የሆናችሁ ወገኖቼ እንደምታስቡት የዘር ቡድን አካል በመሆን :-
👉 ኢሰብአዊ አረመኔ
👉 ሆድ ብቻ ስግብግብ
👉 ኢአማኒ የጎሳ ጣዖት አገልጋይ
👉 ኢፍትሐዊ
👉 አገር አፍራሽ
👉 ሐሰተኛና ሐሰት ተራኪ
👉 ጨፍጫፊ ----
----- ወዘተ እናንተ ሰዳቢዎቼ የሆናችሁትን ሁሉ መሆን አልችልም።
#ዋቄ የሰው መጠሪያ ስም እንጂ የሰውነት ምትክ አይደለም።
ሰውነታችሁን በጎሣችሁ የለወጣችሁ እናንተ የህሊና ሙታን ስማችሁን ሳይሆን ከፍጥረት ወጥታችሁ የአራዊት ግብር ውስጥ የሚያኖራችሁን አስተሳሰብ ቀይሩ። ብሔረስብ ከመሆናችሁ አስቀድማችሁ "ሰው" ብቻ ሁኑ።
ሰውነትን ስታሟሉ እናንተ በመንጋነት ጠላት ፍጥራችሁለት እወክልሃለሁ ብላችሁ የምታደሙትና ማድሚያ መሣሪያ ያደረጋችሁትን መንጋ ወደሚያስብ ባለአእምሮዎች እና ባለሁሊና በሆኑ ሰዎች አንድነትን የሚመሠረት፣ ጠላት የሌለው ብሔረሰብ ተፈጥራላችሁ። | 2 386 |
| 11 | ሕሃታውያንንና ኦነጋውያን ካደረጉልን ጠባብ ቸዘር መነጽር ሰውይ፣ ሕዝብን፣ አገርን፣ ነፃነትን፣ መብትን መተርጎም ካላስወገድን መቼውንሕ ሰላም አናገኝም።
እያንዳንዳችን ከዘር ቡድን ዕሳቤ ባርነት እንውጣ።ሰው ሆነን እንቁም። | 2 714 |
| 12 | https://www.youtube.com/live/_I1N3qPkCyo?si=DDQjSFivqXHif7du | 1 933 |
| 13 | 👆👆👆 ክንፈ ዳኘውን እንደ ናሙና ውስደነው ሕወሃቶችና ኦነጎች ላስከትሉት ደም አፍሳሽ ወገናችን ወደ ሰውነት በመመለስ ለእውነት፣ ለፍትሕ፣ ለሰባዊነት ዋጋ በመስጠት ራሳቸውንና መጭውን ትውልድ ከእዳ እንዲታደጉ ምክር ማቅረብ ይቻላል። ወደ ንግግሩ እንግባና እንጠይቅ።
ንግግሩ፦ "ኢትዮጵያ ከምሥረታዋ ጀምሮ የትግራይ ሕዝብ ፀር ሆና ነው"።
ጥያቄ፦
(1) ኢትዮጵያ መች ተመሠረተች?
(2) ኢትዮጵያ በካም ልጅ በካምና በልጆቹ ስትመሠረት "ትግራይ" የሚባል ሕዝብና "ትግራይ" የሚባል ክልል ነበር?
(3) ኢትዮጵያ ማን ሆና፣ የትግራይ ሕዝብ ማን ሆኖ፣ እና የት የተለያየ መልካዐ ምድራዊ ቦታ ላይ ቆመው ነው የኢትዮጵያ የሚባለው ሕዝብ የተግራይ ለሚባለው ሕዝብ ጠላት የሆነው?
(4) ለዚህ ንግግር ማሰርጃው ማነው? የት የታሪክ መዝገበ ላይ ነው የተገኘው?
(5) ይህ አይነት ሕወሃቶችና ኦነጋውያን ከሮማኖ ፕሮቺስካ፣ ከሄንሪ ኪሲንጀር፣ ከጣልያን ወራሪ ጸሓፊዎች፣ ከጀርምን ክርስትና የተረፈ-ናዚ ትርክት ተቀድቶ በትውልድ ላይ የሚረጨው መርዝ እንዴት በሚሉዮን የሚቆጠር ደጋፊ፣ ተከታይ፣ ተሟጋችን የሚሞትለት መንጋ ሊያፈራ ቻለ?
እንደ ጤናማ ሰው ሁላችንም ቆም ብለን አሁን ለምንገኝበት አገራዊ ቀውስ፣ ዘር ማጥፋት መንግሥታዊና ሐውሃታዎ ሙከራዎች እና አገር ይማፍርሰ ሂደት መፍትሔ የምንሰጥበትን መንገድ ያለ መታከት መሥራት፣ ከሚሠሩታን ተስፋ ካላቸው ጋር መተባበር፣ እኵዮች የብዙዎችን አእመሮ የገዙበትን የሐሰት፣ የጥላቻና የመለያየ ትርክት እውነተኛና አሰባሳቢውን ትርክት አቅርቦ መርታት፤ የጥፋት ታጣቂዎች ውስጥ የተሠለፉትን ነፈሰ ገዳይ ወንድም እኅቶቻችንን በማንቃት ከጥፋታቸው መመለስ ኃላፊነት አለብን።
ምሁራን ተብዬዎች የባእዳንን ትምህርትና አስተሳሰብ አዝላችሁ መዞሮኡን ትታችሁ አገረ-ፈለቅ መፍትሔ ላይ በመሥራት ከ60ዎቹ ተውልድ ጀምሮ ያመጣችሁብንን እዳ የሚያካክስ ሥራ ሥሩ ብለን እንጩኽባቸው። | 1 847 |
| 14 | ድንቁርና፣ ተዕቢትና ስግብግብነት የሚያኮራቸው የጥፋት ልጆች!!!
============================================
በዚህ በጎሣ ነፃ አውጭ "ጄነራል" አንድ ሰከንድ የማይሞላ ንግግር ላይ ጥያቄ እናንሳ!!!
የወያኔዎች እና የኦነጎችን የሐሰት ፋብሪካዎች ሳይጠይቁ የሚከትሉ የዘር ፖለቲካ መንጋዎች እና የአእምሮ ባሮች የሚከተሉትን ጥያቄ ተረጋግተው እየጠየቁ ቢመልሱ አሁን የምንገኝበት ውጥንቅጥና የደም አባላ አይታይም ነበር፦
👇👇👇 | 1 150 |
| 15 | No text... | 1 816 |
| 16 | No text... | 1 365 |
| 17 | No text... | 1 070 |
| 18 | - ነ*ጠኛ የፈለገ ቢማር ቢመራመር ዴሞክራሲ የሚባል ነገር አይገባውም።" ጃራ አባገዳ
https://t.me/HawiiEr | 1 037 |
| 19 | No text... | 924 |
| 20 | No text... | 1 016 |
