cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Fantahun wakie ፋንታሁን ዋቄ

ወሳኝ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን የሚነኩ አገራዊ ጉዳዮችን የውይይት አጀንዳ እንዲሆኑ በማቅረብ አስተያየትና የመፍትሔ ምክረ ዐሳብ ይቀርቡበታል። የሚያወያዩ የቤተክርስቲያንና ስለአገር የሚቆረቆሩ ወገኖች የሚያቀርቡትን ሀሳብ እንጋራታለን። https://www.facebook.com/fwakie Join me also here https://www.youtube.com/@Orthodox_Secular_Fant

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
10 224
Suscriptores
-224 horas
+387 días
+28230 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

ዓለም አቀፍ የማኅበራት ጥምረት ውሳኔ እና የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ከአብይ አህመድ የመታደግ ተጋድሎ! https://youtube.com/live/vKUDgQatyr0?si=xOvS724AcYU3VtQR
Mostrar todo...
ዓለም አቀፍ የማኅበራት ጥምረት ውሳኔ እና የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ከአብይ አህመድ የመታደግ ተጋድሎ!

ዲያቆን #ሙሉጌታ_ኃይለማርያ #ዓለማየሁ_ሙላት (ዶ/ር) #ዮሴፍ_ከተማ

https://x.com/Salwan_Momika1/status/1801345357730766882 እነሱ ባሕር አቋርጠው በሰይፍ ሳይኾን 'ነፃንና ነፃነት' ተጠቅመው እንዲ በሰው መሬት ላይ እና ይዞታ ላይ ሰይፋቸውን ሊመዙ ነው። የእኛማ በጋራ በምንጠቀመው እርስታችን ላይ ምን አይነት ጉዳት እና ጥፋት እንደሚያመጡ ጠፍቶን ነው ወይስ ካልነካናቸው አይነኩንም ነው? የእኛ ቤተ ክርስትያን ምዕመኖቿን ሰብስባ እንደዚ ከማድረግ ምን ከለከለን 1. ሲኖዶስ ወይም ቤተ ክህነቱ እንዳይባል እነሱ የሉም ለዚ የሚበቁ እና ሥርዐቱንና ሕጉን እንድናውቅ እና እንድንጠብቅ የሚያስተምህሩ መምህራን ቁጥራቸው በአንድ እጅ በጣት የሚቆጠሩ ቢኾንም ይኽንን ከማድረግ እና ከማስተማር ምን እንቅፋት ኾነባቹኽ? . ክፍያ . ፍራቻ . ዕውቀት . ፍላጎት ያለው ማነስ . ምን ይኾን? . አክራሪ ጽንፈኛ ሽብርተኛ ላለመባል? . ይጠቀስ 2. አንድም ኹለትም ይዞ ለመጓዝ እና ይኼንን ያልተገራ እና እሾኽ እና እንቅፋት የሞላበትን ጎዳና ለመድፈር እና ለመጀመር ምን ተግዳሮት ኾነ? ምን እስኪመጣ ነው እና እስኪፈጠር ነው እነዚ መምህራን የሚጠብቁት? ፍራቻ ከኾነ ለምን እንደ እነሱ ይኼ መብት አለበት የሚባለው ቦታ ኼደው እነሱም ፍቅርንና እውነትን በተገቢው መንገድ እና የእነዚኽን ሰልቃጭ እና ተስፋፊ ሰዎች እምነት እና ሃይማኖት አንድ አይሉም በሚገባን ቋንቋ? 3. አኹን ያለው 'ሰላም እና መረጋጋት' ወይም ጦርነት የእድሜ ጉዳይ እንጂ ከደም ቆጠራ ጎን ለጎን እና በስተመጨረሻም ወደ ሃይማኖት መዞሩ የጊዜ ጉዳይ ነው። ይኽንን እያወቅን ምን አይነት ዝግጅት የለንም። ለምሳሌ ደቡብ አፍሪካ ያሉ በፊት የሰፈሩ ነጮች(ቦር የሚሏቸው?) እነሱን ያነጣጠረ ጅምላ ጨራሽ ጭፍጨፋ በእነ ጁሊየስ ማሌማ ማወጅ ከተጀመረ ዓመታት አለፉ። በተቃራኒው ሰፈሪ የተባሉት ነጮቹ ለዚ አልተኙም ቁጥራቸው ከጥቁሮቹ ጥቂት ቢኾንም ዝግጅት እና ድርጅት ላይ እና ለማይቀረው የመጨረሻ ፍጥጫ ከማውራት እና መሬት ላይ ከመሥራት በላይ የሮንድ እና የፓትሮል ሥራ በየመንደራቸው ከጀመሩ ሰነባበቱ። አውሮፓ ውስጥም አቅራሪ እና ብሔርተኛ ፓርቲዎች እና ክርስታያናዊ ኅብረቶች እየሰሩበት ነው። አማራ ከሃምሳ ዐመት በላይ ተጨፍጭፎ ይኼው አኹን ገና መሬት የቆነጠጠ የህልውና ትግል ከጀመረ ዓመት አለፈው። ቤተክርስታያኗንና ምዕመኗን የመታደግ እና ይኼንን 'አረባይዜሽን እና እስላማይዜሽን' አጀንዳ እንዴት ነው የምንሻገረው ማነው ዳርዳሩን መኼድ ትቶ ወደማሕል በመዝለቅ በአደባባይ ይኼንን ተናግሮ ሰው አጽንቶ እና እንደ አጥር እንድንቆም የሚያደርገን? የኾነ ሰው መጀመር አለበት የግድ ነው ነፃ አውጪ አትጠብቅ አትበሉኝ ቁጥርም ከአንድ ጀምሮ ነው እልፍ አእላፍ እና መጨረሻ የሌለው የኾነው። ለምሳሌ ጃንደረባዎቹ በጥቂት ዓመታት ውስጥ ቀላል የማይባል ተከታይ እና አባላትን ነጭ አልብሶ እና አስለብሶ 'ፓርቲ' ለማድረግ ፈጀባቸው፤ የተረፍነውን ከመታረድ እና ከመስለም ምን እንዳንደራጅ እና ነፃ ቀጠና ላይ አቅም እና ጉልበት ያላቸውን ልጆች ለማይቀረው የኽልውና ትንቅንቅ ስልጠና እና አቅም እንዲያገኙ ሥራ መቼ ይኾን የሚጀመረው? እንደ ሽንኩርት አንድ ምዕራፍ ከላጥን እና ካለፍን በኋላ ውስጥም ያለው የሚያቃጥል እና የባሰ ነው ይሄን በጥቂቱ አውቀን በስተመጨረሻ የሚጠብቀን ፈተናንም ተገንዝበን መጨረሻ ላይ የምንፋጠጠው ኃይል አቅሙን በእኛ ስንፍና እና ይሉኝታ እና አጉል ጨዋነትን ተጠቅመው ክፋትን ሰልጥነው ታጥቀው ተደራጅተ ሙሉ የእስልምናን አስተምህሮት ሊፈጽሙ አንድ ኹለት የመጨረሻ ካርዶች እስኪሳቡ በመጠበቅ ላይ ናቸው፤ እኛ ደሞ ገና ተሞክሮ እያጠናን፣ እየታሸን፣ እየታዘብን እና ባለቀ በማይቀር ነገር ላይ እየተጨማለቅን ነው። እውነታው ይኼ ነው። ውሸት ነው ከዛሬ 20 ዓመት በፊት ግሎባላይዜሽን ምናምን ሲባል የነበረው የማይቀር ክስተት ዓለም አንድ መንደር ትኾናለች ጭልጥ ያለው ውሽት ነው ሐቁ 'አረባይዜሽን እና እስላማይዜሽን' ኹሉም እየሰለመ ነው ዓለም በግድም በውድም በምዕራብያውያን ሊበራል እና ኒዮ ሊበራል አገዛዝ ሕዝቡ ዘቅጧል ከዚ ዝቅጠት ብቸኛ መዳኛ እና መሻገሪያቸውን እስልምና ለማድረግ በምዕራቡ ዓለም መንግሥታትም ጭምር እየተሠራበት ነው ግልጽ ነው ይታያል። እስልምናን በሐሳብ እና ክርክር መርታት አይቻልም አንድ ኹለት ወይም አንድ ሚሊዮን ውጤታማ ተሞክሮዎች ቢኖሩም(እዚ ከዩቲዩብ የምትለጥፏቸው ሰሞኑን) ሲቀጥል ያለው ለዛ እንኳን እድሉን የማይሰጥ አራጅ አጥፍቶ ጠፊ ገድዬ ልጽደቅ ባይ ነው ያለው። በሓሳብ የሚረታው ማሰብ የሚችል እና ለማሰብ የሚፈልግ ነው እስላም እና እስልምና መሠረቱ ይኼ አይደለም ዝም ብሎ 'አላህ ዋክበር' (ሲሉት እራሱ ይበል ይበል የሚያስብል ነገር አለው ውስጡ) እያሉ መከተልን እና መንጋነትን ነው። ማጠቃለያ ክርስቶስ ሞቶ ከሞት በኋላ ትንሳዔ እንዳለ አይተው እና አምነው ነው ሰማዕታት ሞትን የናቁት እና የሞቱት። አንድ ሰው ይሄንን ነገር ሥራዬ ብሎ ሊይዘው እና ሊጀምረው ይገባል። ዳር ዳር አትበሉ ፊሪ አትሁኑ። መምህራን ኹለት ሥራ አለባቹኽ 1. ምዕመናንን ሞትን ማለማመድ እና እንድንንቀው ማድረግ ትንሳዔ ሙታን እንዳለ እንድናምን አሳውቁን አሳምኑን እንድንኖረው አድርጉን። 2. ለእንደዚ አይነት ግብር ዕውቀት፣ አቅም፣ እና ጽናት የሌለንን ደሞ መጠለያ ፈልጎ ማጎር፣ ማደራጀት፣ ማስተማር፣ ማንቃት፣ ማጽናት፣ ማሳመን እና ለዚ እስክንበቃ ራሳችንን ተከላክለን ወይ እንዳንሰልም አልያም ስለሙ የሚሉንን እንድንመከት የማድረግ ኃላፊነት አለባቹኽ። ዳር ዳሩን አትኺዱ በቃ! ይበቃል!
Mostrar todo...
💯 5
Thirty Five Years Of State Led Genocide In The Presence Of Au And International Community In Ethiopia https://a.co/d/fnD6hdR
Mostrar todo...
GENOCIDE PREPARATION IN ETHIOPIA: WHEN COMPARED TO THE NAZI PARTY AND HUTU POWER https://a.co/d/jgrHWes
Mostrar todo...
እነዚህን መጽሐፍት ሁለት ጥንድ በመግዛት አንዱን ለግሉ ሌላውን ግንበዠዛቤ ለመፍጠር ለዲፕሎማቶች በመላክ እየተካሄደ የሚገኘውን የዘር መጥፋት መንግሥታዊ ፕሮጀክት በማጋለጥ እንተባበር። ብዙዎች ይህን እንዲያደርጉ መልዕክቱን ያጋሩ። እግዚአብሔር ይስጥልን።
Mostrar todo...
🤝 13
Photo unavailableShow in Telegram
ይህን ምረጥጫ ካሸነፍኩ ሥጋ መብላት አቁሜ አትክልትና ሰብል እመገባለሁ ብዬ ቃል መግባቴን አልዘነጋም። ለነገሩ ምርጫው እርዳታ ሰጭና አበዳሪ ምእራባውያንን ለማሰማት ደሰት እንጂ ሥልጣን ቁማር ተጫውተን የበላነው ሀብታችን ነው። ነገር ግን ቤተ መንግሥት ገብቼ፣ ሪፐብሊካን ጋርድ አሠልጥኜ፣ ብዙ እኔን የሚመስሉ ሥጋ በሊታ ዘገኖቼ ከከበቡኝ በኋላ ቃሌን እንዳልጠብቅ ተገደድሁ። ሥጋ መብላት፤ ደም መጠጣት እንኳንስ ልተው ከእናንተ መካከል እንደ እኛ ሥጋ የሚበሉ ወደ እኛ ተጨመሩ። አሁን እናንተ ቶሎ ቶሎ ተራቡ፤ እኛም ቶሎ ቶሎ እንበላችኋለን። ይህ በሕገ መንግሥቱ መግቢያ ላይ የተገለጸ የብዝኃነት ትርጉም ነው። ይህን የሚቃወም ሁሉ አሐዳዊና ጸረ ዲሞክራሲ ነው፣ የቀድሞ ሥርዓት ናፋቂ ነው፣ ጨፍላቂና ቆሞ ቀር ነው፣ ነፍጠኛ ነው፣ የጨቋኝ ሃይማኖት የ ኦርቶዶክስ ክርስትና ተከታይ ነው፤ የምንሊክና የዮሐንሰ ልጅ ነው፤ የብልጽግናችን ጠላት ነው። እንደ ሕወሃት ይቀጠቀጣል። አዲስ አገር ስለምናዋልድ ደማችሁ መፍሰሱ ይቀጥላል፤ ቤተ ክርስቲያን መቃጠሉ ይቀጥላል የታጣቂ መመሸጊያ ነውና። በአጠቃላይ ሥጋ እንጂ እህል መብላት አልችልም። ሕገ መንግሥቱም ይፈቅድልኛል። የሰበሩንን ሰብረን አልጨረስንም። ከእኛ ጋር ነገ ብሩህ ነው! ኢትዮጵያ አትፈርስም! ኦርቶዶክስ አገር ናት! ከብልጽግና የሚገታን ኃይል የለም! በሕወሃትና በኦነግ ኦሮሙማ የደም ማፍሰስና የሥጋ መመገብ ወደፊት!
Mostrar todo...
💯 12🤣 7
በእኔ እይታ አንድ አገርና ሕዝብ ሉዓላዊ ነው የሚባለው 1) ሕዝቡ ከትውልድ ሲወርጨሲዋረድጨየመጣው የአገር ዳር ድንበር ራሱን ችሎና የውጭ እስዳታ ሳይጠብቅ መጠበቅ ሲችል 2) ሕዝብ በምግብ፣ መድኀኒት፣ መጠለያ ከባዕዳን ጥገኝነት ነጻ ሆኖ ማረጋገጥ ሲችል፤ 3) ሕዝብ የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋ መከላከያ አቅምና አደጋ ሲያጋጥም ሲያጋጥም ማገገሚያ አቅም የዕውቀት፣ ቸአደረጃጀትና አስተዳደራዊ ሥርዓት፣ ሀብትና ጥበብ ሲኖረው 4) የተፈጥሮ ሀብቱን ያለ ውጭ ባዕዳን ጣልቃ ገብነት ማልማትና መመጠቀም የሚያ ስችለው አቅም ሲኖረው 5) ቤተ መንግሥቱና ቤተ እምነቱ ለእግዚአብሔር፣ ለሕዝብ፣ ለፍትሕ፣ ለእውነት ታማኝ በመሆን ሕዝብን ከማገልገል ውጭ ለሌላ ፍላጎትና ለውጭ ባዕዳን የማይታዘዙ ከሆነ ያ ሀጀርና ሕዝብ ሊዓላዊነቱ ከኝግዚአብሔር በታች የተረጋገጠ ይሆናል። በእነዚህ መሥፈርቶ ኢትዮጵያና ሕዝቧ ሉዓላዊነታቸው ተገስሷል። አብይና ሥርዓቱ፣ ወላጆቹ ወያኔና ኦነግ የባዕዳን አስተሳሰብ የአእምሮ ልጆችና ባሮች በመሆናቸው በሁሉም የሉዓላዊነት ዘርፎች አዋርደዉናል። ሁሉም የሕይወታችን ዘርፎች በአሻንጉሊት የፖለቲካ ልሂቃን አስፈጻሚነት በባእዳን ውሳኔ ይተገበርብናል፦ 👉የትምህርት ሥርዓትና ይዘት 👉ሥርዓተ መንግሥትና ሥርዓተ ማኅበር 👉 የጋብቻና የትዳር ትርጉምና አስተዳደር 👉ሰው የመሆን ትርጉም 👉የኑሮ ደረጃ ልኬት (ስታንዳርድ) 👉የሰላም፣ የጦርነት፣ የመብት፣ የጻነት ትርጉም 👉የልጅ አስተዳደግ፣ የባልና ሚስ ግኑኝነት 👉የጾታ ትርጉም 👉ስንት በምን ጽድሜ መውለድ እንደሚገባን 👉የሕዝብ ብዛት ገደብ 👉የሃይማኖት እኩልነትና ልዩነት ትርጉም 👉የመሬትና የተፈጥሮ ሀብት አስተዳደር ወዘተ በውጭ ይበየናል ---- የእኛ የፖለቲካ ሥርዓት እነዚህን ተቀብሎ ለማስግበር እየፈጀንም ቢሆን ታዛዥነቱን ያረጋግጣል። በዚህ ከወያኔ ቀጥሎ የአብይ አህመድን ኅሊናቢስ የኦነግ ኦሮሙማ የአፓርታይድ ሥርዓት የሚያስንቅ የለም። በዚህ መሠረት አሁን ከዓለም ባንክና ከዓለም የገንዘብ ድርጅት ተንበርክኮ ትዕዛዝ እየተቀበለ ነው። የአገራችንን እና መነሳትየሕዝባችንን ሉዓላዊነት ለመመለስ የእያንዳንዳችንን ቁርጠኛ ተናስዖት ይጠይቃል። መፍትሔ ሰጭና ነጻ አውጭ መጠበቅ ባርነት ነው። Ethiopia’s Currency Devaluation Plan: A Likely Floodwater? IMF and World Bank Pushing https://borkena.com/2024/06/10/ethiopias-currency-devaluation-plan-a-likely-floodwater-imf-and-world-bank-pushing-while-wfp-is-warning/
Mostrar todo...
Ethiopia’s Currency Devaluation Plan: A Likely Floodwater? IMF and World Bank Pushing while WFP is warning

Part One

💯 20
#ጳጳሳት ተጠየቁ =======+++++++ የአንድ ጠቅላይ ሚንስትር ቀዳሚ ኃላፋነት የዜጎችን ሁለንተናዊጰደኅንነት ማስጠበቅ ነው። ባልተጠበቀና ከዕይታ ውጭ በዜጎች ላይ ጉዳት ደርሶ ሲገኝ የሚከተሉትን ድርጊቶች የመፈጸም ግዴታ አለበት፦ 👉 ጉዳተኞችን ማከም፣ ማቋቋም፣ ማጽናናት 👉 ጉዳት አድራሹን በፍትሕ መዳኘት፣ ተጎጂ ማስካስ 👉 ለጉዳቱ መይስዔ የሆኑ፣ ዕድል የፈጠሩ ጉዳዮችን መፍታት አብይ አህመድ አሊና  ዘረኛ መዋቅሮቹ ግን በደም ላይ ደም፣ በግፍ ላይ ግፍ፣ በነውር ላይ ነውር፣ በጥፋት ላይ ጥፋት ላይ በመደራረብ ቀቀጥለዋል። ዛሬም እንደ መንግሥት ቆጥሮ የሚታዘዝላቸው  ሠራዊትና ጆሮ ጠቢ፣ አሣሪ ፖሊስ፣ ድራማ የሚሠራለት ዳኛ አለ። የሚያወድሳቸው ጳጳስና ሼኪ አለ። በተለይ ለጳጳሳት የእነዚህን ክርስቲያኖች ደም ጉዳይ ጠይቃችሁና አጀንዳ አድርጋችሁ ታውቃላችሁ? 👇👇👇👇 በመተከል የተጨፈጨፉ ከ80 በላይ አማራዎች ስም ዝርዝ 1) ይበሉ ጌታሁን ዕድሜ 35 ፆታ ወ 2 ) ጥላሁን አበበ ዕድሜ 16 ፆታ ወ 3 ) መኩሪያው አበበ ዕድሜ 20 ፆታ ወ 4 ) በቀለ አየነ ዕድሜ 35 ፆታ ወ 5) አለሚቱ በሪሁን ዕድሜ 25 ፆታ ሴ 6) ህይወት በቀለ ዕድሜ 7 ፆታ ሴ 7) ካሰች በቀለ ዕድሜ 17 ፆታ ሴ 8) ንጉሴ በሪሁን ዕድሜ 35 ፆታ ወ 9) ሀብታሙ ዕድሜ 30 ፆታ ወ 10) አደራው ዕድሜ 25 ፆታ ወ 11) አገኘሁ ጌታሁን ዕድሜ 30 ፆታ ወ 12) ደረጀ አገኘሁ ዕድሜ 10 ፆታ ወ 13) ወርቃየሁ ተፈራ ዕድሜ 35 ፆታ ወ 14) ይታይሽ ምህረት ዕድሜ 30 ፆታ ሴ 15) ዮሀንስ ወርቃዩሁ ዕድሜ 7 ፆታ ወ 16) ግዛቸው ወርቃየሁ ዕድሜ 3 ፆታ ወ 17) ቻላቸው ወርቃየሁ ዕድሜ 3 ፆታ ወ 18) ዘመን ወርቃየሁ ዕድሜ 6 ሁለቱ መንትያ ናቸው 19) የሰራሽ ገሰሰ ዕድሜ 35 ፆታ ሴ 20) በልስቲ ስጦታው ዕድሜ 17 ፆታ ወ 21) ኢየሩስ ስጦታው ዕድሜ 15 ፆታ ሴ 22) አየነው ስጦታው ዕድሜ 13 ፆታ ወ 23) ንጉሴ ስጦታው ዕድሜ 25 ፆታ ወ 24) ባቢ ላቀ ዕድሜ 20 ፆታ ወ 25) ካሳሁን አማረ ዕድሜ 19 ፆታ ወ 26) ቢሻው በላይ ዕድሜ 40 ፆታ ወ 27) ብርቱካን አሰፍ ዕድሜ 30 ፆታ ሴ 28) ታየ ቢሻው ዕድሜ 15 ፆታ ወ 29) ጊወርጊስ ቢሻው ዕድሜ 13 ፆታ ወ 30) ባንቺአምላክ ቢሻው ዕድሜ 7 ፆታ ሴ 31) ሚጣ ቢሻው ዕድሜ 3 ፆታ ሴ 32) መኮነን ሽታሁን ዕድሜ 30 ፆታ ወ 33) ፈንታነሽ ፈቃዱ ዕድሜ 25 ፆታ ሴ 34) ጉዳይ አለማየሁ ዕድሜ 22 ፆታ ሴ 35) ትግስት መኮነን ዕድሜ 4 ፆታ ሴ 36) ሀብተማርያም መኮነን ዕድሜ 1 ፆታ ሴ 37) ሆይበል አለምነህ ዕድሜ 20 ፆታ ወ 38) እግዚዪሩ አለማየሁ ዕድሜ 16 ፆታ ወ 40) አበበ እንዳላማው ዕድሜ 30 ፆታ ወ 41) አበባየሁ አሰፈራው ዕድሜ 20 ፆታ ሴ 42) ቤዛዊት አበበ ዕድሜ 10 ፆታ ሴ 43) ዳኛቸው ዘውዱ ዕድሜ 16 ፆታ ወ 44) ጠጅቱ ታደስ ዕድሜ 20 ፆታ ሴ 45) ገብረህይወት ብርሀኑ ዕድሜ 35 ፆታ ወ 46) ባንቻለም ግርማው ዕድሜ 20 ፆታ ሴ 47) ደምለው ጌታ ዕድሜ 30 ፆታ ወ 48) ዝኑ ደምስ ሚስት ዕድሜ 22 ፆታ ሴ 49) ስንታየሁ ደምለው ዕድሜ 10 ፆታ ወ 50) አልማዝ ደምለው ዕድሜ 1 ፆታ ሴ 51) ፈንታነሽ ምህረት ዕድሜ 36 ፆታ ሴ 52) ጥላሁን ጤና አገኝ ዕድሜ 24 ፆታ ወ 53) ሀብታሙ ደሳለኝ ዕድሜ 34 ፆታ ወ 54) አለሚቱ ዕድሜ 20 ፆታ ሴ 55) ሚጣ ሀብታሙ ዕድሜ 6 ፆታ ሴ 56) አበበ ቦጋለ ዕድሜ 26 ፆታ ወ 57) አሸብር ከበደ ዕድሜ 25 ፆታ ወ 58) ውቤ ከበደ ዕድሜ 34 ፆታ ወ 59) ማስተዋል ነገሰ ዕድሜ 21 ፆታ ሴ 60) አበበ አጥናፉ ዕድሜ 32 ፆታ ወ 61) አለምነሽ ሚካኤል ዕድሜ 25 ፆታ ሴ 62) አቢ አበበ ዕድሜ 1 ፆታ ወ 63) ውብነሽ ዕድሜ 23 ፆታ ሴ 64) ሚጣ አስረስ ዕድሜ 7 ፆታ ሴ 65) ሙላት ቦጋለ ዕድሜ 33 ፆታ ወ 66) አዳነች ዕድሜ 21 ፆታ ሴ 67) አለነ ቦጋለ ዕድሜ 25 ፆታ ወ 68) አበበ ጌታቸው ዕድሜ 36 ፆታ ወ 69) ትግስት ዕድሜ 20 ፆታ ሴ 70) ፀጋዬ አበበ ዕድሜ 3 ፆታ ወ 71) ብርቱካን አበበ ዕድሜ 1 ፆታ ሴ 72) ላቀች አይናለም ዕድሜ 30 ፆታ ሴ 73) ይበሉሽ ወርቅነህ ዕድሜ 7 ፆታ ሴ 74) አቢዎት አዲሱ ዕድሜ 40 ፆታ ሴ 75) ይነበብ ታከለ ዕድሜ 17 ፆታ ወ 76) አዳሙ ታከለ ዕድሜ 15 ፆታ ወ 77) ሀብለወርቅ ታከለ ዕድሜ 13 ፆታ ሴ 78) ማንጠግቦሽ አለሙ ዕድሜ 36 ፆታ ሴ 79) ፈንታነሽ አገኘሁ ዕድሜ 16 ፆታ ሴ 80) ቢተው እንዳላማው ዕድሜ 29 ፆታ ወ 81) መምህር ንብረት ጋንቲ ዕድሜ 30 ፆታ ወ 82) እናት ዕድሜ 20 ፆታ ሴት እንዳህ አይነት ጭፍጨፋ ቢያንስ በአብይጰአህመድ ሥርዓት በእናንተ የእረኝነት ዘመን አንድ ሺ ግዜ ተፈጽሟል።
Mostrar todo...
🏆 21 6💯 5🤣 1🤝 1
#ጳጳሳት ተጠየቁ =======+++++++ የአንድ ጠቅላይ ሚንስትር ቀዳሚ ኃላፋነት የዜጎችን ሁለንተናዊጰደኅንነት ማስጠበቅ ነው። ባልተጠበቀና ከዕይታ ውጭ በዜጎች ላይ ጉዳት ደርሶ ሲገኝ የሚከተሉትን ድርጊቶች የመፈጸም ግዴታ አለበት፦ 👉 ጉዳተኞችን ማከም፣ ማቋቋም፣ ማጽናናት 👉 ጉዳት አድራሹን በፍትሕ መዳኘት፣ ተጎጂ ማስካስ 👉 ለጉዳቱ መይስዔ የሆኑ፣ ዕድል የፈጠሩ ጉዳዮችን መፍታት አብይ አህመድ አሊና  ዘረኛ መዋቅሮቹ ግን በደም ላይ ደም፣ በግፍ ላይ ግፍ፣ በነውር ላይ ነውር፣ በጥፋት ላይ ጥፋት ላይ በመደራረብ ቀቀጥለዋል። ዛሬም እንደ መንግሥት ቆጥሮ የሚታዘዝላቸው  ሠራዊትና ጆሮ ጠቢ፣ አሣሪ ፖሊስ፣ ድራማ የሚሠራለት ዳኛ አለ። የሚያወድሳቸው ጳጳስና ሼኪ አለ። በተለይ ለጳጳሳት የእነዚህን ክርስቲያኖች ደም ጉዳይ ጠይቃችሁና አጀንዳ አድርጋችሁ ታውቃላችሁ? 👇👇👇👇 በመተከል የተጨፈጨፉ ከ80 በላይ አማራዎች ስም ዝርዝ 1) ይበሉ ጌታሁን ዕድሜ 35 ፆታ ወ 2 ) ጥላሁን አበበ ዕድሜ 16 ፆታ ወ 3 ) መኩሪያው አበበ ዕድሜ 20 ፆታ ወ 4 ) በቀለ አየነ ዕድሜ 35 ፆታ ወ 5) አለሚቱ በሪሁን ዕድሜ 25 ፆታ ሴ 6) ህይወት በቀለ ዕድሜ 7 ፆታ ሴ 7) ካሰች በቀለ ዕድሜ 17 ፆታ ሴ 8) ንጉሴ በሪሁን ዕድሜ 35 ፆታ ወ 9) ሀብታሙ ዕድሜ 30 ፆታ ወ 10) አደራው ዕድሜ 25 ፆታ ወ 11) አገኘሁ ጌታሁን ዕድሜ 30 ፆታ ወ 12) ደረጀ አገኘሁ ዕድሜ 10 ፆታ ወ 13) ወርቃየሁ ተፈራ ዕድሜ 35 ፆታ ወ 14) ይታይሽ ምህረት ዕድሜ 30 ፆታ ሴ 15) ዮሀንስ ወርቃዩሁ ዕድሜ 7 ፆታ ወ 16) ግዛቸው ወርቃየሁ ዕድሜ 3 ፆታ ወ 17) ቻላቸው ወርቃየሁ ዕድሜ 3 ፆታ ወ 18) ዘመን ወርቃየሁ ዕድሜ 6 ሁለቱ መንትያ ናቸው 19) የሰራሽ ገሰሰ ዕድሜ 35 ፆታ ሴ 20) በልስቲ ስጦታው ዕድሜ 17 ፆታ ወ 21) ኢየሩስ ስጦታው ዕድሜ 15 ፆታ ሴ 22) አየነው ስጦታው ዕድሜ 13 ፆታ ወ 23) ንጉሴ ስጦታው ዕድሜ 25 ፆታ ወ 24) ባቢ ላቀ ዕድሜ 20 ፆታ ወ 25) ካሳሁን አማረ ዕድሜ 19 ፆታ ወ 26) ቢሻው በላይ ዕድሜ 40 ፆታ ወ 27) ብርቱካን አሰፍ ዕድሜ 30 ፆታ ሴ 28) ታየ ቢሻው ዕድሜ 15 ፆታ ወ 29) ጊወርጊስ ቢሻው ዕድሜ 13 ፆታ ወ 30) ባንቺአምላክ ቢሻው ዕድሜ 7 ፆታ ሴ 31) ሚጣ ቢሻው ዕድሜ 3 ፆታ ሴ 32) መኮነን ሽታሁን ዕድሜ 30 ፆታ ወ 33) ፈንታነሽ ፈቃዱ ዕድሜ 25 ፆታ ሴ 34) ጉዳይ አለማየሁ ዕድሜ 22 ፆታ ሴ 35) ትግስት መኮነን ዕድሜ 4 ፆታ ሴ 36) ሀብተማርያም መኮነን ዕድሜ 1 ፆታ ሴ 37) ሆይበል አለምነህ ዕድሜ 20 ፆታ ወ 38) እግዚዪሩ አለማየሁ ዕድሜ 16 ፆታ ወ 40) አበበ እንዳላማው ዕድሜ 30 ፆታ ወ 41) አበባየሁ አሰፈራው ዕድሜ 20 ፆታ ሴ 42) ቤዛዊት አበበ ዕድሜ 10 ፆታ ሴ 43) ዳኛቸው ዘውዱ ዕድሜ 16 ፆታ ወ 44) ጠጅቱ ታደስ ዕድሜ 20 ፆታ ሴ 45) ገብረህይወት ብርሀኑ ዕድሜ 35 ፆታ ወ 46) ባንቻለም ግርማው ዕድሜ 20 ፆታ ሴ 47) ደምለው ጌታ ዕድሜ 30 ፆታ ወ 48) ዝኑ ደምስ ሚስት ዕድሜ 22 ፆታ ሴ 49) ስንታየሁ ደምለው ዕድሜ 10 ፆታ ወ 50) አልማዝ ደምለው ዕድሜ 1 ፆታ ሴ 51) ፈንታነሽ ምህረት ዕድሜ 36 ፆታ ሴ 52) ጥላሁን ጤና አገኝ ዕድሜ 24 ፆታ ወ 53) ሀብታሙ ደሳለኝ ዕድሜ 34 ፆታ ወ 54) አለሚቱ ዕድሜ 20 ፆታ ሴ 55) ሚጣ ሀብታሙ ዕድሜ 6 ፆታ ሴ 56) አበበ ቦጋለ ዕድሜ 26 ፆታ ወ 57) አሸብር ከበደ ዕድሜ 25 ፆታ ወ 58) ውቤ ከበደ ዕድሜ 34 ፆታ ወ 59) ማስተዋል ነገሰ ዕድሜ 21 ፆታ ሴ 60) አበበ አጥናፉ ዕድሜ 32 ፆታ ወ 61) አለምነሽ ሚካኤል ዕድሜ 25 ፆታ ሴ 62) አቢ አበበ ዕድሜ 1 ፆታ ወ 63) ውብነሽ ዕድሜ 23 ፆታ ሴ 64) ሚጣ አስረስ ዕድሜ 7 ፆታ ሴ 65) ሙላት ቦጋለ ዕድሜ 33 ፆታ ወ 66) አዳነች ዕድሜ 21 ፆታ ሴ 67) አለነ ቦጋለ ዕድሜ 25 ፆታ ወ 68) አበበ ጌታቸው ዕድሜ 36 ፆታ ወ 69) ትግስት ዕድሜ 20 ፆታ ሴ 70) ፀጋዬ አበበ ዕድሜ 3 ፆታ ወ 71) ብርቱካን አበበ ዕድሜ 1 ፆታ ሴ 72) ላቀች አይናለም ዕድሜ 30 ፆታ ሴ 73) ይበሉሽ ወርቅነህ ዕድሜ 7 ፆታ ሴ 74) አቢዎት አዲሱ ዕድሜ 40 ፆታ ሴ 75) ይነበብ ታከለ ዕድሜ 17 ፆታ ወ 76) አዳሙ ታከለ ዕድሜ 15 ፆታ ወ 77) ሀብለወርቅ ታከለ ዕድሜ 13 ፆታ ሴ 78) ማንጠግቦሽ አለሙ ዕድሜ 36 ፆታ ሴ 79) ፈንታነሽ አገኘሁ ዕድሜ 16 ፆታ ሴ 80) ቢተው እንዳላማው ዕድሜ 29 ፆታ ወ 81) መምህር ንብረት ጋንቲ ዕድሜ 30 ፆታ ወ 82) እናት ዕድሜ 20 ፆታ ሴት
Mostrar todo...