en
Feedback
Mark Vision Academy kg

Mark Vision Academy kg

Open in Telegram
213
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም ይጀምራል፡፡ (ቀን ጥር 30/2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እና
የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም ይጀምራል፡፡ (ቀን ጥር 30/2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

የሳምንቱ ኮከብ ተማሪዎች

Repost from Yeka Education
#ሞክሼ ፊደላት ☆ ሞክሼ ፊደላት የሚባሉት አንድ አይነት ድምጽ ያላቸው ነገር ግን በቅርጽ እና በስራቸው የተለያዩ ፊደላት የሆኑ ናቸው። ☆ በድሮ ጊዜ ግን አባቶቻችን ሀን ከ ሐ ፣ ጸን ከፀ ፊደሎችን
#ሞክሼ ፊደላትሞክሼ ፊደላት የሚባሉት አንድ አይነት ድምጽ ያላቸው ነገር ግን በቅርጽ እና በስራቸው የተለያዩ ፊደላት የሆኑ ናቸው። ☆ በድሮ ጊዜ ግን አባቶቻችን ሀን ከ ሐ ፣ ጸን ከፀ ፊደሎችን በድምፅ አወጣጥ ይለዩአቸው ነበር። ☆ እኝህ ፊደላት በቁጥር ፱ (9)ሲሆኑ ሀ ፣ ሐ ፣ ኀ ፣ ሠ ፣ ሰ ፣ አ ፣ ዐ ፣ ጸ ፣ ፀ ናቸው። ☆ ሀ➡ሃሌታው "ሀ" ይባላል። ○ ሃሌ ሉያ ብለን ስጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ስለሆነ ሃሌታው "ሀ" ተብሏል። ☆ ሐ➡ሐመሩ "ሐ" ይባላል። ○ ሐመር ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው በዚህ ፊደል ስለሆነ ነው። ☆ ኀ➡ብዙኀን "ኀ" ይባላል ○ ብዙህ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ስለሆነ ነው። ☆ አ➡አልፋው "አ" ይባላል፡፡ ○ አልፋ ኦሜጋ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀምበት ስለሆነ ነው። ☆ ዐ➡ዓይኑ "ዐ" ይባላል። ○ ዓይኑ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀምበት ስለሆነ ነው። ☆ ሠ➡ንጉሡ "ሠ" ይባላል። ○ ንጉሥ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይሄን ፊደል ስለሆ ነው ☆ ሰ➡እሳቱ "ሰ" ይባላል። ○ እሳት ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ነው። ☆ ጸ➡ ጸሎቱ "ጸ" ይባላል። ○ ጸሎት ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይሄን ፊደል ስለሆነ ነው። ☆ ፀ➡ፀሐዩ "ፀ" ይባላል። ○ ፀሐይ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ነው። እነዚህ ሞክሼ ፊደላት አንዱ በአንዱ ቦታ መግባት የለበትም ምክንያቱም የትርጉም ለውጥ ያመጣሉ። ለምሳሌ:- ✍ ሠረቀ = ወጣ       ሰረቀ =ሰረቀ ✍ አመት= አገልጋይ      ዓመት= ዘመን ✍ ሰዓለ= ስዕል ሳለ      ሰአለ= ለመነ ✍ መሀረ= አስተማረ      መሐረ= ይቅር አለ ✍ ኀለየ= አመሰገነ      ሐለየ= አሰበ ✅ቻናላችን 👇👇👇 https://t.me/dam76  via👉👉ewentesfa

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content