213
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
August '24
August '240
in 0 channels
July '24
+7
in 0 channels
Get PRO
June '24
+3
in 0 channels
Get PRO
May '24
+2
in 0 channels
Get PRO
April '24
+2
in 0 channels
Get PRO
March '24
+4
in 0 channels
Get PRO
February '24
+215
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 06 August | 0 | |||
| 05 August | 0 | |||
| 04 August | 0 | |||
| 03 August | 0 | |||
| 02 August | 0 | |||
| 01 August | 0 |
Channel Posts
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም ይጀምራል፡፡
(ቀን ጥር 30/2016 ዓ.ም)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
| 2 | No text... | 341 |
| 3 | No text... | 470 |
| 4 | No text... | 454 |
| 5 | No text... | 424 |
| 6 | No text... | 383 |
| 7 | No text... | 357 |
| 8 | No text... | 330 |
| 9 | No text... | 347 |
| 10 | No text... | 266 |
| 11 | No text... | 247 |
| 12 | የሳምንቱ ኮከብ ተማሪዎች | 241 |
| 13 | #ሞክሼ ፊደላት
☆ ሞክሼ ፊደላት የሚባሉት አንድ አይነት ድምጽ ያላቸው ነገር ግን በቅርጽ እና በስራቸው የተለያዩ ፊደላት የሆኑ ናቸው።
☆ በድሮ ጊዜ ግን አባቶቻችን ሀን ከ ሐ ፣ ጸን ከፀ ፊደሎችን በድምፅ አወጣጥ ይለዩአቸው ነበር።
☆ እኝህ ፊደላት በቁጥር ፱ (9)ሲሆኑ ሀ ፣ ሐ ፣ ኀ ፣ ሠ ፣ ሰ ፣ አ ፣ ዐ ፣ ጸ ፣ ፀ ናቸው።
☆ ሀ➡ሃሌታው "ሀ" ይባላል።
○ ሃሌ ሉያ ብለን ስጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ስለሆነ ሃሌታው "ሀ" ተብሏል።
☆ ሐ➡ሐመሩ "ሐ" ይባላል።
○ ሐመር ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው በዚህ ፊደል ስለሆነ ነው።
☆ ኀ➡ብዙኀን "ኀ" ይባላል
○ ብዙህ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ስለሆነ ነው።
☆ አ➡አልፋው "አ" ይባላል፡፡
○ አልፋ ኦሜጋ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀምበት ስለሆነ ነው።
☆ ዐ➡ዓይኑ "ዐ" ይባላል።
○ ዓይኑ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀምበት ስለሆነ ነው።
☆ ሠ➡ንጉሡ "ሠ" ይባላል።
○ ንጉሥ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይሄን ፊደል ስለሆ ነው
☆ ሰ➡እሳቱ "ሰ" ይባላል።
○ እሳት ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ነው።
☆ ጸ➡ ጸሎቱ "ጸ" ይባላል።
○ ጸሎት ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይሄን ፊደል ስለሆነ ነው።
☆ ፀ➡ፀሐዩ "ፀ" ይባላል።
○ ፀሐይ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ነው።
እነዚህ ሞክሼ ፊደላት አንዱ በአንዱ ቦታ መግባት የለበትም ምክንያቱም የትርጉም ለውጥ ያመጣሉ።
ለምሳሌ:-
✍ ሠረቀ = ወጣ
ሰረቀ =ሰረቀ
✍ አመት= አገልጋይ
ዓመት= ዘመን
✍ ሰዓለ= ስዕል ሳለ
ሰአለ= ለመነ
✍ መሀረ= አስተማረ
መሐረ= ይቅር አለ
✍ ኀለየ= አመሰገነ
ሐለየ= አሰበ
✅ቻናላችን
👇👇👇
https://t.me/dam76
via👉👉ewentesfa | 319 |
| 14 | No text... | 308 |
| 15 | No text... | 301 |
| 16 | No text... | 300 |
| 17 | No text... | 283 |
| 18 | No text... | 292 |
| 19 | No text... | 249 |
| 20 | No text... | 232 |
