en
Feedback
Holy Trinity Secondary School,Ethiopia 2012

Holy Trinity Secondary School,Ethiopia 2012

Open in Telegram
4 124
Subscribers
-224 hours
-57 days
-2030 days
Posts Archive
ዳግማዊ ምኒልክ ት/ቤት ስትማሩ የነበራችሁ ተማሪዎች ነገ በ22/12/2018ዓ/ም ሰርተፊኬት የመስጠት መርሀ ግብር ስላለ ከጥዋቱ 3:00 ዳግማዊ ምንሊክ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን።

ለክረምት ትምህርት ዳግማዊ ምንሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለመማር የተመደባችሁ ተማሪዎች ሰኞ በ18/12/2018ዓ/ም ሒሳብ እና እንግሊዝኛ ፈተና የሚሰጥ ሲሆን ሌሎቹ በ20/12/2018ዓ/ም ይሰጣሉ ስለሆነም በጥዋቱ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።

ለክረምት ተማሪዎች በሙሉ በቀን 18/12/2018ዓ/ም ፈተና ስለሚሰጥ ልክ 2:30 ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን!!!!

ለክረምት ትምህርት ዳግማዊ ምንሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለመማር የተመደባችሁ ተማሪዎች ነገ በ30/11/2018ዓ/ም ተማሪዎችን ለማወያየት ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ባለስልጣናት ስለሚመጡ አንድም ተማሪ ሳያረፍድና ሳይቀር በጥዋቱ እንድትገኝ በጥብቅ እናሳስባለን።

10:00 ሰዓት ድሬዳዋ ስታዲየም በትግራይ ፖሊስ ዋልታ እና ጊምቢ ከተማ መካከል የሚደረገውን የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የወንዶች ውድድር የፍፃሜ ጨዋታ የሚመሩ የጨዋታ አመራሮች
10:00 ሰዓት ድሬዳዋ ስታዲየም በትግራይ ፖሊስ ዋልታ እና ጊምቢ ከተማ መካከል የሚደረገውን የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የወንዶች ውድድር የፍፃሜ ጨዋታ የሚመሩ የጨዋታ አመራሮች

የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የፍፃሜ ጨዋታ የመሩ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ የጨዋታ አመራሮች 👉 ፌዴራል ዋና ዳኛ አንተነህ አረጋ 👉 ፌዴራል ረዳት ዳኛ ለገሰ ምስጋናው 👉 ፌዴራል ረዳት ዳኛ አጃናው
+1
የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የፍፃሜ ጨዋታ የመሩ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ የጨዋታ አመራሮች 👉 ፌዴራል ዋና ዳኛ አንተነህ አረጋ 👉 ፌዴራል ረዳት ዳኛ ለገሰ ምስጋናው 👉 ፌዴራል ረዳት ዳኛ አጃናው ጤናው 👉 4ኛ ዳኛ ፌዴራል ዳኛ መስፍን ጌታሁን 👉 የጨዋታ ኮሚሽነር ቢላል አሊ Telegram T.me/Dagu_Sport Telegram T.me/DaguLive

ለ2018ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ተመራቂ ተማሪዎችና የተመራቂ ተማሪ ወላጆች የምረቃ ስርዓቱ የሚከናወነው በ25/11/2018ዓ/ም ከጥዋቱ 3:00-5:00 በካቴድራሉ ሁለገብ አዳራሽ ይሆናል። ከ5:00-7:00 ደግሞ በት/ቤቱ አጥር ግቢ ውስጥ የማስታወሻ ፎቶዎችና ቀረጻዎች ይከናወናሉ። ስለሆነም በተጠቀሰው ሰዓት ቀድማችሁ እንድትገኙ

ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው
ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው

ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው
ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው

ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው
ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው

ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው
ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው

ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው
ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው

ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው
ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው

የመጨረሻ ተፈታኝ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በቀን 9/11/2018ዓ/ም በመፈተኛ ጣቢያችሁ ላይ አርፍዳችሁ መጥታችሗል። ስለዚህ ለሚመጣው ማንኛውም መስተጓጎልና እርምጃ ወላጅና ተማሪ ሃላፊነቱን ይወስዳል።

የ2019ዓ/ም የትምህርት ዘመን ለመማር ለፈተና የተመዘገባችሁ አዲስ ከ 9-12 ክፍል ያላችሁ ተማሪዎች የፈተና ቀን ቅዳሜ በ11/11/2018ዓ/ም ጥዋት 2:00 ላይ እንድትገኙ እናሳውቃለን!!!

የመጨረሻ ተፈታኝ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ በ9/11/2018ዓ/ም ከጥዋቱ 1:30 ላይ በመፈተኛ ጣቢያችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን።