4 124
Subscribers
-224 hours
-57 days
-2030 days
Posts Archive
ዳግማዊ ምኒልክ ት/ቤት ስትማሩ የነበራችሁ ተማሪዎች ነገ በ22/12/2018ዓ/ም ሰርተፊኬት የመስጠት መርሀ ግብር ስላለ ከጥዋቱ 3:00 ዳግማዊ ምንሊክ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን።
ለክረምት ትምህርት ዳግማዊ ምንሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለመማር የተመደባችሁ ተማሪዎች ሰኞ በ18/12/2018ዓ/ም ሒሳብ እና እንግሊዝኛ ፈተና የሚሰጥ ሲሆን ሌሎቹ በ20/12/2018ዓ/ም ይሰጣሉ ስለሆነም በጥዋቱ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።
ለክረምት ተማሪዎች በሙሉ
በቀን 18/12/2018ዓ/ም ፈተና ስለሚሰጥ ልክ 2:30 ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን!!!!
ለክረምት ትምህርት ዳግማዊ ምንሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለመማር የተመደባችሁ ተማሪዎች ነገ በ30/11/2018ዓ/ም ተማሪዎችን ለማወያየት ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ባለስልጣናት ስለሚመጡ አንድም ተማሪ ሳያረፍድና ሳይቀር በጥዋቱ እንድትገኝ በጥብቅ እናሳስባለን።
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
10:00 ሰዓት ድሬዳዋ ስታዲየም
በትግራይ ፖሊስ ዋልታ እና ጊምቢ ከተማ መካከል የሚደረገውን የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የወንዶች ውድድር የፍፃሜ ጨዋታ የሚመሩ የጨዋታ አመራሮች
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
+1
የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የፍፃሜ ጨዋታ የመሩ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ የጨዋታ አመራሮች
👉 ፌዴራል ዋና ዳኛ አንተነህ አረጋ
👉 ፌዴራል ረዳት ዳኛ ለገሰ ምስጋናው
👉 ፌዴራል ረዳት ዳኛ አጃናው ጤናው
👉 4ኛ ዳኛ ፌዴራል ዳኛ መስፍን ጌታሁን
👉 የጨዋታ ኮሚሽነር ቢላል አሊ
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
ለ2018ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ተመራቂ ተማሪዎችና የተመራቂ ተማሪ ወላጆች
የምረቃ ስርዓቱ የሚከናወነው በ25/11/2018ዓ/ም ከጥዋቱ 3:00-5:00 በካቴድራሉ ሁለገብ አዳራሽ ይሆናል። ከ5:00-7:00 ደግሞ በት/ቤቱ አጥር ግቢ ውስጥ የማስታወሻ ፎቶዎችና ቀረጻዎች ይከናወናሉ። ስለሆነም በተጠቀሰው ሰዓት ቀድማችሁ እንድትገኙ
የመጨረሻ ተፈታኝ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በቀን 9/11/2018ዓ/ም በመፈተኛ ጣቢያችሁ ላይ አርፍዳችሁ መጥታችሗል። ስለዚህ ለሚመጣው ማንኛውም መስተጓጎልና እርምጃ ወላጅና ተማሪ ሃላፊነቱን ይወስዳል።
የ2019ዓ/ም የትምህርት ዘመን ለመማር ለፈተና የተመዘገባችሁ አዲስ ከ 9-12 ክፍል ያላችሁ ተማሪዎች የፈተና ቀን ቅዳሜ በ11/11/2018ዓ/ም ጥዋት 2:00 ላይ እንድትገኙ እናሳውቃለን!!!
የመጨረሻ ተፈታኝ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ በ9/11/2018ዓ/ም ከጥዋቱ 1:30 ላይ በመፈተኛ ጣቢያችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን።
