fa
Feedback
Holy Trinity Secondary School,Ethiopia 2012

Holy Trinity Secondary School,Ethiopia 2012

رفتن به کانال در Telegram
4 168
مشترکین
+824 ساعت
+417 روز
+2730 روز
آرشیو پست ها
ከት/ቤቱ መምህራንና ሰራተኞች
ከት/ቤቱ መምህራንና ሰራተኞች

በሊንኩ በመግባት ምርጫችሁን ምረጡ!!!!!!!!! እንዳትዘናጉ!!!!!!

#MoE የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ወስደው በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋምና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲያስገቡ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ተማሪዎች ምርጫቸውን ትምህርት ቤት መሄድ ሳያስፈልጋቸው ባሉበት ሆነው በኦንላይን ማስገባት ይችላሉ። የምርጫ ማስገቢያ ድረ-ገጹ፦ student.ethernet.edu.et ነው። - በሕክምና ምክንያት ልዩ ሁኔታ ያላቸው፣ - የአካል ጉዳተኛ የሆኑ፣ - ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች - ከ6 ወር በታች ሕፃን የሚያጠቡ እናቶች ተገቢውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ሚኒስቴሩ ገልጿል። #MoE ነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ/ም

ዳግማዊ ምኒልክ ት/ቤት ስትማሩ የነበራችሁ ተማሪዎች ነገ በ22/12/2018ዓ/ም ሰርተፊኬት የመስጠት መርሀ ግብር ስላለ ከጥዋቱ 3:00 ዳግማዊ ምንሊክ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን።

ለክረምት ትምህርት ዳግማዊ ምንሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለመማር የተመደባችሁ ተማሪዎች ሰኞ በ18/12/2018ዓ/ም ሒሳብ እና እንግሊዝኛ ፈተና የሚሰጥ ሲሆን ሌሎቹ በ20/12/2018ዓ/ም ይሰጣሉ ስለሆነም በጥዋቱ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።

ለክረምት ተማሪዎች በሙሉ በቀን 18/12/2018ዓ/ም ፈተና ስለሚሰጥ ልክ 2:30 ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን!!!!

ለክረምት ትምህርት ዳግማዊ ምንሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለመማር የተመደባችሁ ተማሪዎች ነገ በ30/11/2018ዓ/ም ተማሪዎችን ለማወያየት ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ባለስልጣናት ስለሚመጡ አንድም ተማሪ ሳያረፍድና ሳይቀር በጥዋቱ እንድትገኝ በጥብቅ እናሳስባለን።

10:00 ሰዓት ድሬዳዋ ስታዲየም በትግራይ ፖሊስ ዋልታ እና ጊምቢ ከተማ መካከል የሚደረገውን የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የወንዶች ውድድር የፍፃሜ ጨዋታ የሚመሩ የጨዋታ አመራሮች
10:00 ሰዓት ድሬዳዋ ስታዲየም በትግራይ ፖሊስ ዋልታ እና ጊምቢ ከተማ መካከል የሚደረገውን የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የወንዶች ውድድር የፍፃሜ ጨዋታ የሚመሩ የጨዋታ አመራሮች

የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የፍፃሜ ጨዋታ የመሩ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ የጨዋታ አመራሮች 👉 ፌዴራል ዋና ዳኛ አንተነህ አረጋ 👉 ፌዴራል ረዳት ዳኛ ለገሰ ምስጋናው 👉 ፌዴራል ረዳት ዳኛ አጃናው
+1
የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የፍፃሜ ጨዋታ የመሩ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ የጨዋታ አመራሮች 👉 ፌዴራል ዋና ዳኛ አንተነህ አረጋ 👉 ፌዴራል ረዳት ዳኛ ለገሰ ምስጋናው 👉 ፌዴራል ረዳት ዳኛ አጃናው ጤናው 👉 4ኛ ዳኛ ፌዴራል ዳኛ መስፍን ጌታሁን 👉 የጨዋታ ኮሚሽነር ቢላል አሊ Telegram T.me/Dagu_Sport Telegram T.me/DaguLive

ለ2018ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ተመራቂ ተማሪዎችና የተመራቂ ተማሪ ወላጆች የምረቃ ስርዓቱ የሚከናወነው በ25/11/2018ዓ/ም ከጥዋቱ 3:00-5:00 በካቴድራሉ ሁለገብ አዳራሽ ይሆናል። ከ5:00-7:00 ደግሞ በት/ቤቱ አጥር ግቢ ውስጥ የማስታወሻ ፎቶዎችና ቀረጻዎች ይከናወናሉ። ስለሆነም በተጠቀሰው ሰዓት ቀድማችሁ እንድትገኙ

ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው
ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው

ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው
ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው

ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው
ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው

ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው
ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው

ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው
ለምዝገባ ከ13-15/11/2018ዓ/ም ብቻ ነው