ch
Feedback
Holy Trinity Secondary School,Ethiopia 2012

Holy Trinity Secondary School,Ethiopia 2012

前往频道在 Telegram
4 025
订阅者
-224 小时
-47
-4430
帖子存档
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጋል። (ሰኔ 13/2018 ዓ.ም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገ
+1
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጋል። (ሰኔ 13/2018 ዓ.ም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞ በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል። ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል። ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

ለ9&10ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- የ2018ዓ/ም 2ኛው ወሰነ ትምህርት የማጠቃለያ ፈተና ወረቀት/ውጤት/ የሚመለሰው ማክሰኞ ሰኔ 16/10/2018ዓ/ም ከጥዋቱ 2:30-7:00 ብቻ ነው!!! ማስጠንቀቂያ:- 1. ዩኒፎርም ሙሉ በሙሉ ያላሟላ ተማሪ ወደ ግቢ መግባት አይችልም:: 2. ወላጅ መምጣት የለበትም: ምክንያቱም የሴሚስተሩን የማርክ ስህተትም ሆነ የእርማት ችግር ቢኖር ሊያስተካክል/ሊያውቀውና ሊያስረዳ የሚችለው ተማሪው ብቻ ስለሆነ!!!

ማስታወቂያ ስማችሁ ከዚህ በታች ለተዘረዘረ እና ስማችሁ ያልተገለፀ የሰኔ ወር ያልከፈላችሁ ተማሪዎች እስከ 11/10/18 ዓም ካልከፈላችሁ ፈተና የማትፈተኑ መሆኑን እንገልፃለን ት/ ቤ

በድጋሚ የወጣ ጥብቅ ማስታወቂያ ለተማሪዎች እና ወላጆች ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረ እና ያልተዘረዘረ ከ 9 እስከ 11ኛ ክፍል ተማሪዎች የ ሁለተኛ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና ከዚህ ሳምንት በኋላ እንደሚሰጥ ይታወቃል። ስለሆነም የወር ሂሳብ እስከ ሰኔ 10 ክፍያ ካላጠናቀቃችሁ ፈተና ላይ የማትቀመጡ መሆኑን በድጋሚ እያሳሰብን ። የማያጠናቅቅ ተማሪ ፈተናላይ እንደማይቀመጥ አምኖ ኃላፊነቱን ራሱ ( ወላጁ) እንደሚወስድ እናሳስባለን። ት/ቤቱ

​##የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች  https://mock3.ethernet.edu.et በመጠቀም እንዲለማመዱ ይደረግ።

ማስታወቂያ ከታች ስማችሁ የተዘረዘረ እና ያልተዘረዘረ ሂሳብ ያለባችሁ ከ 9 እስከ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከፈተና በፊት ክፍያችሁን እንድታጠናቅቁ እየገለፅን ክፍያ ያላጠናቀቀ ተማሪ ፈተናላይ የማይቀመጥ መሆኑን ።

ከዚህ በፊት ማለትም ትምህርት የሌለባቸውን ቀናት ስናሳውቅ የሚጀመርበትንም ቀን ያንኑ ቀን አሳውቀናል። ነገር ግን ድጋሜ ትምህርት መቼ ነው የሚጀመረው የሚለው ጥያቄ ሆን ብሎ ግራ መጋባት ነው። ስለሆነም ከነገ ከ27/09/2018ዓ/ም ጀምሮ ከ9-12ኛ ክፍል መደበኛው ትምህርት ይሰጣል።

ይህ ፎርም የ2019ዓ/ም ለ11ኛ ክፍል ተማሪዎች የትምህርት ዘርፍ እና የሙያ ትምህርት ምርጫ መሙያ ስለሆነ ፕሪንት በማድረግ ሞልታችሁ ገቢ እንድታደርጉ፡፡