en
Feedback
ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

Open in Telegram

Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

Channel ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር (@ethioroads) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 13 373 subscribers, ranking 1 753 in the Transport category and 2 530 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 13 373 subscribers.

According to the latest data from 20 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 129 over the last 30 days and by 8 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 38.47%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 15.24% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 143 views. Within the first day, a publication typically gains 2 037 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 11.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 22 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Transport category.

13 373
Subscribers
+824 hours
+697 days
+12930 days
Posts Archive
የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ጥረቱ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የኢትዮጵያ መንገዶች ባላስልጣን የኮሮና ቫይረስ ወደ ሀገራችን መግባቱ ከተሰማበት ጊዜ አንስቶ ስርጭቱን ለመግታት የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡፡ ለዚህም ይረዳው ዘንድ በባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር የሚመራ ኮሚቴ አስቀድሞ እንዲዋቀር የተደረገ ሲሆን የቁጥጥር ስርአቱን በየጊዜው ክትትልና ግምገማ እያደረገ ይገኛል፡፡ የተዋቀረው ኮሚቴም በዋናነት የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር የሚያግዙ የተለያዩ የግንበዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች በየጊዜው ለሰራተኛው እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ከዚህም ባለፈ በተቋሙ የተለያዩ ስፍራዎች የእጅ መታጠቢያ ሳሙና እና አልኮል በማቅረብ የውስጥ ሰራተኛ እና ለውጭ ባለጉዳይ እንዲጠቀሙ እያደረገ ይገኛል ፡፡ ባለስልጣን መ/ቤቱ ቅጥር ጊቢ ለሚገቡ የውጭ እና ያገር ውስጥ ተገልጋዮችም የሰውነት ሙቀት መጠናቸው በባለሙያ እንዲለኩም እያደረገ ይገኛል ፡፡ በዚህ አጋጣሚም የሙቀት መጠናቸው ከመደበኛው በላይ ከፍ ያሉትንም ባፋጣኝ ተገቢውን የህክምና ክትትል ማድረግ እንዲችሉ ይህን ስራ ብቻ ለመስራት ዝግጁ ሆነው የሚጠብቁ ተሸከርካሪዎችንም አዘጋጅቷል፡፡ የኢትዮጵያ መንገዶች ባላስልጣን በዋነኝነት በትንፋሽ እና በእጅ ንኪኪ የሚተላለፈውን COVID 19 ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በተቋሙ የተለያዩ ስፍራዎች የተገጠሙትን የዲጂታል ሳይን ኤጆችን የተለያዩ ቫይረሱን የተመለከቱ አስተማሪ ዶኩመንታሪዎችን እና ማስታወቂያዎች በቋሚነት ለዚሁ ተግባር እንዲውሉም እያደረገ ይገኛል፡፡ ከዚሁ ጎን ለጎን የባለስልጣኑን 8561 ነጻ የስልክ መስመር እና አጭር የጽሁፍ መልእክት መላኪያ የቫይረሱን ስርጭቱን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ውስጥ ባማራጭነት አቅርቧል፡፡ በሌላ በኩልም የባለስልጣኑ መ/ቤት በተለያዩ ያገሪቷ አካባቢዎች በሚገኙ የመንገድ ግንባታ እና ጥገና ፕሮጀክቶች እንዲሁም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች መሰል የጥንቃቄ ስራዎች አጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡

4_5974358573126256701.mp4136.26 MB

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አራት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማስገንባት ውል አሰረ። በእለቱ የተፈረሙት ፕሮጀክቶች የቆሼ- ሚጦ- ወራቤ፤የጋምቤላ - አቦቦ - ጎግ - ዲማ. ሎት II፡ የፑኝዶ-ጎግ-ጊሎ ወንዝ- ፤የግሸን- መገንጠያ እና የጎንጂ ቆለላ (ቆሬ-አዲስአለም) መንገድ ፕሮጀክቶች ናቸዉ፡https://www.facebook.com/www.era.gov.et/posts/3951239664916994

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ በጁኒየር ፋይናንስ ኦፊሰር ለተወዳደራችሁ

(የፈተና ቀን የካቲት 10, 2012 ጥዋት 2፡30)call for exams for property person position .

Invitation for Prequalification(Jimma - Chida Road Upgrading Project)

IOB For Awash-Kulubi-Dire Dawa Harar Road Asphalt Project

call for paper
call for paper

sticker.webp0.42 KB

በጃፓን የመሬት አስተዳደር ፣ የመሰረተ ልማት ፣ የትራንስፖርት እና ቱሪዝም ሚኒስትር የተመራ የልዑካን ቡድን ዛሬ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የአለም ገና ኢኒጂነሪንግ እና ማኔጅመንት ማሰልጠኛ ማ
+4
በጃፓን የመሬት አስተዳደር ፣ የመሰረተ ልማት  ፣ የትራንስፖርት እና ቱሪዝም ሚኒስትር የተመራ የልዑካን ቡድን ዛሬ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የአለም ገና ኢኒጂነሪንግ እና ማኔጅመንት ማሰልጠኛ ማዕከልን ጎበኙ። የጃፓን አለም አቀፍ የትብብር ድርጅት (The Japan International Cooperation Agency) በትራንስፖርት ዘርፍ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የተለያዩ የድጋፍና የትብብር ስራዎችን እያደረገ ይገኛል፡፡  ከትራንስፖርትና ኮንስትራክሽን ዘርፉ ጋር በተያያዘ በጃፓን መንግስት ድጋፍ እና ትብብር እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን አስመልክቶ በጃፓን የመሬት አስተዳደር ፣ የመሰረተ ልማት  ፣ የትራንስፖርት እና ቱሪዝም ሚኒስትር ሚኖሪካዋ ኖቡሂደ የተመራ ልኡክ ነው ጉብኘቱን ያካሄደው። የጃፓን አለም አቀፍ የትብብር ድርጅት (JICA) ለኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከመንገድ መሰረተ ልማት ዘርፍ ጋር በተያያዘ የመንገድ ግንባታ ስራዎችን ከማከናወን ጀምሮ የተለያዩ የቴክኒካል ድጋፎችን እና የኮንስትራክሽን ቁሳቁስ ድጋፎችን ሲያድርግ ቆይቷል፡፡   በተጨማሪም የተለያዩ የቁሳቁስ ድጋፎችን ከማድረግ ጀምሮ ሙያዊ ስልጠናዎችን በመስጠት በኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የሚመራውን የአለም ገና ኢኒጂነሪንግ እና ማኔጅመንት ማሰልጠኛ ማዕከል ከማዘመን አንፃር ዘርፈ ብዙ ድጋፎችን አድርጓል፡፡  በመሆኑም የልዑካን ቡድኑ ከጠዋቱ የትራንስፖርት ሚኔስቴርና ተጠሪ ተቋማት ውይይት በኋላ  በአለም ገና ኢኒጂነሪንግ እና ማኔጅመንት ማሰልጠኛ ማዕከል በመገኘት በሲሙሌተር በመታገዝ ሰልጣኞቹ ስልጠና የሚወስዱበትን ክፍል ፣ የማሽነሪ ጥገናን አስመልክቶ ስልጠና የሚሰጥበትን ማእከል፣ የማሽን ሾፕ ፣ የኤሌክትሪካል ስልጠና ክፍሉን ፣ የብየዳ ክፍሉን እና የመንገድ ግብዓት ጥራት ክፍሉን ጎብኝተዋል። #በአብርሃም አማረ

EOI For Consultancy Service

sticker.webp0.80 KB

NOI for Individual Retained Claims Management Consultancy

Notice Of Invitation for Bid Of Oil & lubricant

የስራ ማስታወቂያ