ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር
前往频道在 Telegram
Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።
显示更多📈 Telegram 频道 ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር 的分析概览
频道 ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር (@ethioroads) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 13 373 名订阅者,在 交通 类别中位列第 1 753,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 530 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 13 373 名订阅者。
根据 20 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 129,过去 24 小时变化为 8,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 38.47%。内容发布后 24 小时内通常能获得 15.24% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 143 次浏览,首日通常累积 2 037 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 11。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“Official ERA Telegram Channal
በዚህ የቴሌግራም ቻናል
የመንገድ ዜናዎችን
የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን
የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።”
凭借高频更新(最新数据采集于 22 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 交通 类别中的关键影响点。
13 373
订阅者
+824 小时
+697 天
+12930 天
帖子存档
13 375
የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ጥረቱ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡
የኢትዮጵያ መንገዶች ባላስልጣን የኮሮና ቫይረስ ወደ ሀገራችን መግባቱ ከተሰማበት ጊዜ አንስቶ ስርጭቱን ለመግታት የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡፡
ለዚህም ይረዳው ዘንድ በባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር የሚመራ ኮሚቴ አስቀድሞ እንዲዋቀር የተደረገ ሲሆን የቁጥጥር ስርአቱን በየጊዜው ክትትልና ግምገማ እያደረገ ይገኛል፡፡
የተዋቀረው ኮሚቴም በዋናነት የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር የሚያግዙ የተለያዩ የግንበዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች በየጊዜው ለሰራተኛው እየተሰጠ ይገኛል፡፡
ከዚህም ባለፈ በተቋሙ የተለያዩ ስፍራዎች የእጅ መታጠቢያ ሳሙና እና አልኮል በማቅረብ የውስጥ ሰራተኛ እና ለውጭ ባለጉዳይ እንዲጠቀሙ እያደረገ ይገኛል ፡፡
ባለስልጣን መ/ቤቱ ቅጥር ጊቢ ለሚገቡ የውጭ እና ያገር ውስጥ ተገልጋዮችም የሰውነት ሙቀት መጠናቸው በባለሙያ እንዲለኩም እያደረገ ይገኛል ፡፡
በዚህ አጋጣሚም የሙቀት መጠናቸው ከመደበኛው በላይ ከፍ ያሉትንም ባፋጣኝ ተገቢውን የህክምና ክትትል ማድረግ እንዲችሉ ይህን ስራ ብቻ ለመስራት ዝግጁ ሆነው የሚጠብቁ ተሸከርካሪዎችንም አዘጋጅቷል፡፡
የኢትዮጵያ መንገዶች ባላስልጣን በዋነኝነት በትንፋሽ እና በእጅ ንኪኪ የሚተላለፈውን COVID 19 ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በተቋሙ የተለያዩ ስፍራዎች የተገጠሙትን የዲጂታል ሳይን ኤጆችን የተለያዩ ቫይረሱን የተመለከቱ አስተማሪ ዶኩመንታሪዎችን እና ማስታወቂያዎች በቋሚነት ለዚሁ ተግባር እንዲውሉም እያደረገ ይገኛል፡፡
ከዚሁ ጎን ለጎን የባለስልጣኑን 8561 ነጻ የስልክ መስመር እና አጭር የጽሁፍ መልእክት መላኪያ የቫይረሱን ስርጭቱን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ውስጥ ባማራጭነት አቅርቧል፡፡
በሌላ በኩልም የባለስልጣኑ መ/ቤት በተለያዩ ያገሪቷ አካባቢዎች በሚገኙ የመንገድ ግንባታ እና ጥገና ፕሮጀክቶች እንዲሁም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች መሰል የጥንቃቄ ስራዎች አጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
13 375
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አራት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማስገንባት ውል አሰረ።
በእለቱ የተፈረሙት ፕሮጀክቶች የቆሼ- ሚጦ- ወራቤ፤የጋምቤላ - አቦቦ - ጎግ - ዲማ. ሎት II፡ የፑኝዶ-ጎግ-ጊሎ ወንዝ- ፤የግሸን- መገንጠያ እና የጎንጂ ቆለላ (ቆሬ-አዲስአለም) መንገድ ፕሮጀክቶች ናቸዉ፡https://www.facebook.com/www.era.gov.et/posts/3951239664916994
13 375
(የፈተና ቀን የካቲት 10, 2012 ጥዋት 2፡30)call for exams for property person position .
13 375
በጃፓን የመሬት አስተዳደር ፣ የመሰረተ ልማት ፣ የትራንስፖርት እና ቱሪዝም ሚኒስትር የተመራ የልዑካን ቡድን ዛሬ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የአለም ገና ኢኒጂነሪንግ እና ማኔጅመንት ማሰልጠኛ ማዕከልን ጎበኙ።
የጃፓን አለም አቀፍ የትብብር ድርጅት (The Japan International Cooperation Agency) በትራንስፖርት ዘርፍ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የተለያዩ የድጋፍና የትብብር ስራዎችን እያደረገ ይገኛል፡፡
ከትራንስፖርትና ኮንስትራክሽን ዘርፉ ጋር በተያያዘ በጃፓን መንግስት ድጋፍ እና ትብብር እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን አስመልክቶ በጃፓን የመሬት አስተዳደር ፣ የመሰረተ ልማት ፣ የትራንስፖርት እና ቱሪዝም ሚኒስትር ሚኖሪካዋ ኖቡሂደ የተመራ ልኡክ ነው ጉብኘቱን ያካሄደው።
የጃፓን አለም አቀፍ የትብብር ድርጅት (JICA) ለኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከመንገድ መሰረተ ልማት ዘርፍ ጋር በተያያዘ የመንገድ ግንባታ ስራዎችን ከማከናወን ጀምሮ የተለያዩ የቴክኒካል ድጋፎችን እና የኮንስትራክሽን ቁሳቁስ ድጋፎችን ሲያድርግ ቆይቷል፡፡
በተጨማሪም የተለያዩ የቁሳቁስ ድጋፎችን ከማድረግ ጀምሮ ሙያዊ ስልጠናዎችን በመስጠት በኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የሚመራውን የአለም ገና ኢኒጂነሪንግ እና ማኔጅመንት ማሰልጠኛ ማዕከል ከማዘመን አንፃር ዘርፈ ብዙ ድጋፎችን አድርጓል፡፡
በመሆኑም የልዑካን ቡድኑ ከጠዋቱ የትራንስፖርት ሚኔስቴርና ተጠሪ ተቋማት ውይይት በኋላ በአለም ገና ኢኒጂነሪንግ እና ማኔጅመንት ማሰልጠኛ ማዕከል በመገኘት በሲሙሌተር በመታገዝ ሰልጣኞቹ ስልጠና የሚወስዱበትን ክፍል ፣ የማሽነሪ ጥገናን አስመልክቶ ስልጠና የሚሰጥበትን ማእከል፣ የማሽን ሾፕ ፣ የኤሌክትሪካል ስልጠና ክፍሉን ፣ የብየዳ ክፍሉን እና የመንገድ ግብዓት ጥራት ክፍሉን ጎብኝተዋል። #በአብርሃም አማረ
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
