es
Feedback
ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

Ir al canal en Telegram

Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

El canal ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር (@ethioroads) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 13 373 suscriptores, ocupando la posición 1 753 en la categoría Transporte y el puesto 2 530 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 13 373 suscriptores.

Según los últimos datos del 20 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 129, y en las últimas 24 horas de 8, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 38.47%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 15.24% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 143 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 037 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 11.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 22 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Transporte.

13 373
Suscriptores
+824 horas
+697 días
+12930 días
Archivo de publicaciones
የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ጥረቱ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የኢትዮጵያ መንገዶች ባላስልጣን የኮሮና ቫይረስ ወደ ሀገራችን መግባቱ ከተሰማበት ጊዜ አንስቶ ስርጭቱን ለመግታት የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡፡ ለዚህም ይረዳው ዘንድ በባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር የሚመራ ኮሚቴ አስቀድሞ እንዲዋቀር የተደረገ ሲሆን የቁጥጥር ስርአቱን በየጊዜው ክትትልና ግምገማ እያደረገ ይገኛል፡፡ የተዋቀረው ኮሚቴም በዋናነት የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር የሚያግዙ የተለያዩ የግንበዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች በየጊዜው ለሰራተኛው እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ከዚህም ባለፈ በተቋሙ የተለያዩ ስፍራዎች የእጅ መታጠቢያ ሳሙና እና አልኮል በማቅረብ የውስጥ ሰራተኛ እና ለውጭ ባለጉዳይ እንዲጠቀሙ እያደረገ ይገኛል ፡፡ ባለስልጣን መ/ቤቱ ቅጥር ጊቢ ለሚገቡ የውጭ እና ያገር ውስጥ ተገልጋዮችም የሰውነት ሙቀት መጠናቸው በባለሙያ እንዲለኩም እያደረገ ይገኛል ፡፡ በዚህ አጋጣሚም የሙቀት መጠናቸው ከመደበኛው በላይ ከፍ ያሉትንም ባፋጣኝ ተገቢውን የህክምና ክትትል ማድረግ እንዲችሉ ይህን ስራ ብቻ ለመስራት ዝግጁ ሆነው የሚጠብቁ ተሸከርካሪዎችንም አዘጋጅቷል፡፡ የኢትዮጵያ መንገዶች ባላስልጣን በዋነኝነት በትንፋሽ እና በእጅ ንኪኪ የሚተላለፈውን COVID 19 ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በተቋሙ የተለያዩ ስፍራዎች የተገጠሙትን የዲጂታል ሳይን ኤጆችን የተለያዩ ቫይረሱን የተመለከቱ አስተማሪ ዶኩመንታሪዎችን እና ማስታወቂያዎች በቋሚነት ለዚሁ ተግባር እንዲውሉም እያደረገ ይገኛል፡፡ ከዚሁ ጎን ለጎን የባለስልጣኑን 8561 ነጻ የስልክ መስመር እና አጭር የጽሁፍ መልእክት መላኪያ የቫይረሱን ስርጭቱን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ውስጥ ባማራጭነት አቅርቧል፡፡ በሌላ በኩልም የባለስልጣኑ መ/ቤት በተለያዩ ያገሪቷ አካባቢዎች በሚገኙ የመንገድ ግንባታ እና ጥገና ፕሮጀክቶች እንዲሁም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች መሰል የጥንቃቄ ስራዎች አጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡

4_5974358573126256701.mp4136.26 MB

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አራት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማስገንባት ውል አሰረ። በእለቱ የተፈረሙት ፕሮጀክቶች የቆሼ- ሚጦ- ወራቤ፤የጋምቤላ - አቦቦ - ጎግ - ዲማ. ሎት II፡ የፑኝዶ-ጎግ-ጊሎ ወንዝ- ፤የግሸን- መገንጠያ እና የጎንጂ ቆለላ (ቆሬ-አዲስአለም) መንገድ ፕሮጀክቶች ናቸዉ፡https://www.facebook.com/www.era.gov.et/posts/3951239664916994

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ በጁኒየር ፋይናንስ ኦፊሰር ለተወዳደራችሁ

(የፈተና ቀን የካቲት 10, 2012 ጥዋት 2፡30)call for exams for property person position .

Invitation for Prequalification(Jimma - Chida Road Upgrading Project)

IOB For Awash-Kulubi-Dire Dawa Harar Road Asphalt Project

call for paper
call for paper

sticker.webp0.42 KB

በጃፓን የመሬት አስተዳደር ፣ የመሰረተ ልማት ፣ የትራንስፖርት እና ቱሪዝም ሚኒስትር የተመራ የልዑካን ቡድን ዛሬ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የአለም ገና ኢኒጂነሪንግ እና ማኔጅመንት ማሰልጠኛ ማ
+4
በጃፓን የመሬት አስተዳደር ፣ የመሰረተ ልማት  ፣ የትራንስፖርት እና ቱሪዝም ሚኒስትር የተመራ የልዑካን ቡድን ዛሬ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የአለም ገና ኢኒጂነሪንግ እና ማኔጅመንት ማሰልጠኛ ማዕከልን ጎበኙ። የጃፓን አለም አቀፍ የትብብር ድርጅት (The Japan International Cooperation Agency) በትራንስፖርት ዘርፍ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የተለያዩ የድጋፍና የትብብር ስራዎችን እያደረገ ይገኛል፡፡  ከትራንስፖርትና ኮንስትራክሽን ዘርፉ ጋር በተያያዘ በጃፓን መንግስት ድጋፍ እና ትብብር እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን አስመልክቶ በጃፓን የመሬት አስተዳደር ፣ የመሰረተ ልማት  ፣ የትራንስፖርት እና ቱሪዝም ሚኒስትር ሚኖሪካዋ ኖቡሂደ የተመራ ልኡክ ነው ጉብኘቱን ያካሄደው። የጃፓን አለም አቀፍ የትብብር ድርጅት (JICA) ለኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከመንገድ መሰረተ ልማት ዘርፍ ጋር በተያያዘ የመንገድ ግንባታ ስራዎችን ከማከናወን ጀምሮ የተለያዩ የቴክኒካል ድጋፎችን እና የኮንስትራክሽን ቁሳቁስ ድጋፎችን ሲያድርግ ቆይቷል፡፡   በተጨማሪም የተለያዩ የቁሳቁስ ድጋፎችን ከማድረግ ጀምሮ ሙያዊ ስልጠናዎችን በመስጠት በኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የሚመራውን የአለም ገና ኢኒጂነሪንግ እና ማኔጅመንት ማሰልጠኛ ማዕከል ከማዘመን አንፃር ዘርፈ ብዙ ድጋፎችን አድርጓል፡፡  በመሆኑም የልዑካን ቡድኑ ከጠዋቱ የትራንስፖርት ሚኔስቴርና ተጠሪ ተቋማት ውይይት በኋላ  በአለም ገና ኢኒጂነሪንግ እና ማኔጅመንት ማሰልጠኛ ማዕከል በመገኘት በሲሙሌተር በመታገዝ ሰልጣኞቹ ስልጠና የሚወስዱበትን ክፍል ፣ የማሽነሪ ጥገናን አስመልክቶ ስልጠና የሚሰጥበትን ማእከል፣ የማሽን ሾፕ ፣ የኤሌክትሪካል ስልጠና ክፍሉን ፣ የብየዳ ክፍሉን እና የመንገድ ግብዓት ጥራት ክፍሉን ጎብኝተዋል። #በአብርሃም አማረ

EOI For Consultancy Service

sticker.webp0.80 KB

NOI for Individual Retained Claims Management Consultancy

Notice Of Invitation for Bid Of Oil & lubricant

የስራ ማስታወቂያ