HU FELLOWSHIP (HUECSF) CHANNEL
"እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፥ እርሱም ለአእምሮ የሚመች አገልግሎታችሁ ነው።" ሮሜ 12¹ ለሃሳብና አስተያየት👇 Inbox : @huecsfc Phone: 0933357176
Show more1 055
Subscribers
No data24 hours
+27 days
+3330 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ሰላም ሰላም እንዴት ቆያችሁ?
✅ ነገ የፈሎ ማለዳ ጸሎታችን እንዳለ ነው።
ሁላችንም ተገኝተን በአንድነት እንድንቃትት ጥሪ እናቀርባለን። ቦታ #AG
✅ ሌላው ለማታው የአዳር ፕሮግራም የአዳራሽ ማስዋብ ፕሮግራም በ ናታንም ስለተዘጋጀ #ሁላችንም ከ ማለዳ ጸሎት መልስ 2:30 ሙሉ ወንጌል እንድንገኝ እና ከ ናታንሞች ጋር አብረን እንድናገለግል ተጋብዘናል።
✅ ከላይ ያለውን ፎቶ ደግሞ #pp እና #story በማድረግ ለብዙዎች እንድናደርስ እንላለን።
👍 3🔥 1🥰 1🙏 1🫡 1
Show all...
TikTok · FirewBahiru
30 likes, 8 comments. “#CapCut #voiceeffects #ethiopian_tik_tok #protstantmezmure #duet #ሀገሬ💚💛❤️ #ሀገሬ💚💛❤️ ”
❤ 2
#HUECSF #NETHINIMS
ሰላም ዉድ የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በ25/08/2016 ለሚኖረን የዓዳር ፕሮግራም(Eve night) ዝግጅት በእለቱ አብራችሁን የእግዚአብሔርን ቤት እንድታገለግሉ እንጋብዛለን ተባረኩ❤️
📍ባቴ ሙሉወንጌል ቤተክርስቲያን
🕦 ጠዋት 2 ፡ 30
ከናታኒም ህብረት
👍 3🫡 1
“ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።” — ሮሜ 5፥8 —
የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ የተወደዳችሁ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ✋
✅ የፊታችን አርብ ከምሽቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ ልዩ የበዓል አዳር ፕሮግራም እንደሚኖረን ይታወቃል።
✅ እናም በአዳሩ የጸሎት ፣ የአምልኮ ፣ የቃል ፣ የሥነጽሑፍ ፣ የጥያቄና መልስ እንዲሁም ለሎች ልዩ ልዩ ፕሮግራሞች ይኖሩናል።
✅ ስለሆነም ሳናረፍድ በርም ሳይዘጋብን አዳዲስ ሰዎችን ደግሞ በመጋብዝ ልክ 2:00 ሰዓት ላይ ባቴ ሙሉ ወንጌል ቸርች አንድንገኝ በጌታ ፍቅር እናሳስባችኋለን።
🥯☕️ በተጨማሪም የሚበላ እና የሚጠጣም ነገር በተመጣጣኝ ዋጋ ስለተዘጋጀ አገልግሎቱን ለመጠቀም እራሳችንን አዘጋጅተን እንድንመጣ ይሁን።
#Make_the_above_photo
#your_pp_to_reach_many
ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአልና . . .
#አጋፔ
#ወዶናል
#እንወዳለን
#ዓለምን_እንጠላለን
✍ @huecsf
😍 2🫡 2👍 1❤ 1🥰 1
ይህንን ታላቅ ፍቅርህን ኦ ጌታችን
በሙላት ባይረዳውም አእምሮአችን
ግን በአክብሮት ከእግሮችህ ሥር እንወድቃለን
#በተገለጠልን_መጠን_እንሰግዳለን
❤ 4🙏 3😭 1
ሰላም እንዴት ቆያችሁ ውድ ወንድሞች እና እህቶች👋🏻
✅ ባለፈው በማስታወቂያ እንደተነገረው ነገ የ#GC_T_shirt day ነው እና ከGCዎች ጋር የፎቶ ፕሮግራም ስለሚኖር ቲሸርቱን የገዛችሁ ለብሳችሁ እንድትመጡ ፣ ያልገዛችሁ ደግሞ ነገ ፈሎ ስትመጡ መግዛት ትችላላችሁ።
📌 ፈሎ ፕሮግራም የሚጀምረው 8:00 ነው።
#አጋፔ
#ወዶናል
#እንወዳለን
#ዓለምን_እንጠላለን
✍ @huecsf
🫡 1
ሰላም ቅዱሳን እንዴት ቆያችሁ 👋🏻
ሳምንታዊው የአርብ ማለዳ ጸሎታችን እንዳለ ነው። #ቦታ_AG
📌 ለላው ባለፈው በማስታወቂያ እንደተነገረው በፊት ፈሎ የምናደርግበት ቸርች የፊታችን ቅዳሜ (12/08/2016) ሌላ የአብያተ ክርስትያናት ፕሮግራም ስላለ በዕለቱ (ከነገወዲያ) ፈሎ የምናደረገው #መካነየሱስ ቸርች ነው የሚሆነው።
📌 ስለዚህ ሁላችንም ላልሰሙት በማሳወቅ በጊዜ 8:00 እንድንገኝ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን።
📌 ምናልባት ቦታውን የማታውቁ ካላችሁ ከታች ባለው ስልክ ደውሉልንና እንቀበላችኋለን።
📞 0933357176
#አጋፔ
#ወዶናል
#እንወዳለን
#ዓለምን_እንጠላለን
✍ @huecsf
🥰 3👍 1❤ 1🙏 1
ኤፌሶን 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
² በትሕትና ሁሉና በየዋህነት በትዕግሥትም፤ እርስ በርሳችሁ በፍቅር ታገሡ፤
³ በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ።
#መልካም_ሳምንት
#ወዶናል
#እንወዳለን
#ዓለምን_እንጠላለን
✍ @huecsf
👍 5❤ 4🥰 1