en
Feedback
Dire-Dawa University

Dire-Dawa University

Open in Telegram

An Official Channel of Dire-Dawa University

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Dire-Dawa University

Channel Dire-Dawa University (@dduniv) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 19 165 subscribers, ranking 10 414 in the Education category and 1 761 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 19 165 subscribers.

According to the latest data from 10 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 288 over the last 30 days and by -2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 26.05%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 11.47% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 4 992 views. Within the first day, a publication typically gains 2 199 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 29.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
An Official Channel of Dire-Dawa University

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 11 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

19 165
Subscribers
-224 hours
+427 days
+28830 days
Posts Archive
#አስደሳች_ዜና የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2019 የትምህርት ዘመን 60 የዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋለ፡፡ በመሆኑም በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክል
#አስደሳች_ዜና የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2019 የትምህርት ዘመን 60 የዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋለ፡፡ በመሆኑም በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የተፈተናችሁና ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተማሪዎች በተዘጋጀው የምዝገባ ሊንክ (link) በመጠቀም እንድትመዘገቡ እንጋብዛለን።

#ፍሬ_ከናፍር የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር በዛሬው እለት በተካሄደው የተማሪዎች ምርቃት ስነ ስርዓት ላይ ያስተላለፉት መልዕክት ''የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለአስተዳደራችን እና ለተለያዩ የፌፈ
#ፍሬ_ከናፍር የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር በዛሬው እለት በተካሄደው የተማሪዎች ምርቃት ስነ ስርዓት ላይ ያስተላለፉት መልዕክት ''የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለአስተዳደራችን እና ለተለያዩ የፌፈራል ተቋማት ከሚያደርገው ድጋፍ በተጨማሪም የተቋሙን መሰረተ ልማት ደረጃ በደረጃ በማሻሻል እና ያሉትን ነባር መሰረተ ልማቶች በመጠገን ምቹ እና ተወዳዳሪ ዩኒቨርሲቲ በመሆን ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው ሰላማዊ እና የተረጋጋ ዩኒቨርሲቲ ይሆን ዘንድም ባለፉት አመታት ላቅ ያለ ስራ መስራት ችሏል''

የ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲን ጎበኙ 👇👇👇👇👇👇 የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲን ጎብኝተዋል፡፡ በተ
+2
የ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲን ጎበኙ 👇👇👇👇👇👇 የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲን ጎብኝተዋል፡፡ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራር ጋር የመከሩት የትምህርት ሚኒስትሩ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተቋም ደረጃ የጀመራቸው የለውጥ ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንደሚገባቸው ጠቀመዋል፡፡ ሚኒስትሩ ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራር ጋር ካደረጉት ውይይት በተጨማሪ ዩኒቨርሲቲው በመሰረተ ልማት ግንባታ እና እድሳት ዙሪያ የሰራቸውን ስራዎች ተዟዙረው ጎብኝተዋል፡፡ ድሬዳዋ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት)

photo content
+9

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ የፅዳት ዘመቻ አካሄደ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አመራር፣ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች በጋራ በመሆን የፅዳት ዘመቻ አካሂደዋል፡፡ ዘመቻው ተቋሙን ለስራ ምቹ ከማድረግ
+9
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ የፅዳት ዘመቻ አካሄደ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አመራር፣ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች በጋራ በመሆን የፅዳት ዘመቻ አካሂደዋል፡፡ ዘመቻው ተቋሙን ለስራ ምቹ ከማድረግ ባሻገር ሰራተኞች በአካባቢ ጥበቃ ላይ የሚኖራቸውን ተሳትፎ ለማሻሻል እንደሚያግዝ ተጠቁሟል፡፡ በማህበረሰብ ተሳትፎ የታገዙ የፅዳት ስራዎች እና መሰል የአካባቢ ጥበቃ እንቅስቃሴዎች ዩኒቨርሲውን ለስራ ምቹ በማድረግ ሂደት ውስጥ ጉልህ ሚና እንደሚኖራቸው ተነግሯል፡፡

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተግባር ተኮር የኮምፒተር አጠቃቀም ስልጠና ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች እየሰጠ ነው 👇👇👇👇👇👇 በድሬዳዋ አስተዳደር ከአራቱም የገጠር ክላስተሮች ለተውጣጡ 318 የሁለተኛ ደረ
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተግባር ተኮር የኮምፒተር አጠቃቀም ስልጠና ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች እየሰጠ ነው 👇👇👇👇👇👇 በድሬዳዋ አስተዳደር ከአራቱም የገጠር ክላስተሮች ለተውጣጡ 318 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት የመልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች መሰረታዊ የኮምፒተር አጠቃቀም ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ ሰልጣኞቹ በ 2018 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰጠው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና በበይነ መረብ (ኦንላይን) ለመፈተን የሚያስችል መሠረታዊ የኮምፒውተር ክህሎት እንዲያገኙ የሚያስችል እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ ስልጠናው ተማሪዎችን ለፈተና ከማዘጋጀትም ባሻገር መሰረታዊ የኮምፒተር አጠቃቀም ክህሎት እንዲያገኙ የሚያስችል ሲሆን ለተከታታይ 5 ቀናት እንደሚሰጥ ታውቋል፡፡ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሰልጣኞች በሙሉ ትኩረት ስልጠናውን እንዲከታተሉ የምግብ፣ መኝታ እና የመሳሰሉትን አገልግሎት በመስጠት ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል፡፡

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ከድሬዳዋ ፓሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ እውቅና እና ሽልማት ተበርከተለት 👇👇👇👇👇👇 የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የተቋማትን አሰራር የሚያዘምኑ እንዲ
+1
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ከድሬዳዋ ፓሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ እውቅና እና ሽልማት ተበርከተለት 👇👇👇👇👇👇 የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የተቋማትን አሰራር የሚያዘምኑ እንዲሁም አገልግሎትን የሚያቀላጥፉ ቴክኖሎጂዎችን በማበልፀግ ለተለያዩ ተቋማት በማበርከት ሰፊ ስራዎችን በመስራት ላይ የሚገኝ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው ለአስተዳደሩ ፓሊስ ጠቅላይ መምሪያ ላበረከተው ዘመናዊ ሶፍትዌሮች ከፍተኛ እውቅና እና ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ በዚሁ የእውቅና መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የአስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር ከድር ጁሃር ባስተላለፉት መልዕክት ‘’የድሬዳዋ ፓሊስ መምሪያ የጀመራቸውን የሪፎርም ስራዎች በማገዝ እንዲሁም ለአስተዳደሩ ሰላም እና ጸጥታ መስፈን ከፍተኛ ሚና ያላቸውን ቴክኖሎጂዎችን በማበርከት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አመራር እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ተመራማሪዎች ያበረከቱት አስተዋፅኦ ጉልህ ድርሻ አለው’’ ብለዋል፡፡ ከንቲባው አክለውም በአሰራር ክፍተቶች ሳቢያ ወቀሳ ይሰነዘርበት የነበረውን ተቋም የተሸለ ተቋማዊ ቁመና እንዲኖረው፣ በሚሰጠው ቀልጣፋ አገልግሎት እና ጥራት የተመሰገነ ተቋም መሆን ችሏል ያሉ ሲሆን አክለውም " ይህንን ምስጉን ተቋም ለመገንባት በቁርጠኝነት የተሳተፉ የአመራር አካላት እና የሪፎርሙ አስፈጻሚዎች እንዲሁም የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን እና አመራሮች ሊመሰገኑ ይገባል" ብለዋል። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ በበኩላቸው፤ የፖሊስን አደረጃጀት፣ አሠራር እና የሰው ኃይል ለማዘመን ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በተፈጠረው ጠንካራ ትብብር ስድስት ሶፍትዌሮችን ማበልጸግ መቻሉን ገልጸዋል። ከዚህም በተጨማሪ "ሃያ አራት ሰባት" (24/7) የተባለውን የዳታ አያያዝ ሥርዓት በባለቤትነት የሚያስተዳድሩ ወጣቶችን ማፍራት መቻሉን ጠቁመዋል።

photo content
+9

Information Session on Green Future Africa II Project Held at Dire Dawa University Dire Dawa University hosted an information
+5
Information Session on Green Future Africa II Project Held at Dire Dawa University Dire Dawa University hosted an information session on the Green Future Africa II Project, a multi-stakeholder initiative led by Justicia Media and Consult and funded by the British Embassy in Ethiopia. The project focuses on key areas including recycling, natural fertilizer production, waste management, and renewable energy, creating opportunities for young innovators and entrepreneurs to contribute to climate resilience and the green economy. The information session brought together youth and startup owners from Dire Dawa and Harar, who received a comprehensive briefing on the project's objectives and the opportunities it offers. Dr. Ubah Adem, President of DDU, underlined the importance of such projects to address youth entrepreneurship and also address climate challenge and H.E. Rick Shearn stated the British Embassy commitment for the project successful implementation and also support for such initiatives in the future d

📢ማስታወቂያ፡ የሰኔ 12 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰን
+7
📢ማስታወቂያ፡ የሰኔ 12 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 5፡00 እስከ 7፡30 ሶስተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከሰዓት ከ 8፡30 እስከ 11 ====================================== 📢 Notice: We kindly urge all #ROUND_2 and #ROUND_3 examinees for June 19 (Sene 12, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Round two Exam Time: 11 A.M to 1:30 PM Round three Exam Time: 2:30 P.M to 5 P.M

📢ማስታወቂያ፡ የሰኔ 12 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እና
+1
📢ማስታወቂያ፡ የሰኔ 12 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የመፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 2፡00 እስከ 4፡30 ====================================== 📢 Notice: We kindly urge all #ROUND_1 examinees for June 19 (Sene 12, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Exam Time: 8 A.M to 10:30 AM

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 11 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረ
+6
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 11 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 5፡00 እስከ 7፡30 ሶስተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከሰዓት ከ 8፡30 እስከ 11 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_2 and #ROUND_3 examinees for June 18 (Sene 11, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Round two Exam Time: 11 A.M to 1:30 PM Round three Exam Time: 2:30 P.M to 5 P.M

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 10 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረ
+4
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 10 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 5፡00 እስከ 7፡30 ሶስተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከሰዓት ከ 8፡30 እስከ 11 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_2 and #ROUND_3 examinees for June 17 (Sene 10, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Round two Exam Time: 11 A.M to 1:30 PM Round three Exam Time: 2:30 P.M to 5 P.M

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 10 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስ
+5
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 10 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የመፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 2፡00 እስከ 4፡30 ==================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_1 examinees for June 17 (Sene 10, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Exam Time: 8 A.M to 10:30 AM

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 9 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ
+1
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 9 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 5፡00 እስከ 7፡30 ሶስተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከሰዓት ከ 8፡30 እስከ 11 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_2 and #ROUND_3 examinees for June 16 (Sene 9, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Round two Exam Time: 11 A.M to 1:30 PM Round three Exam Time: 2:30 P.M to 5 P.M

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 9 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባ
+8
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 9 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የመፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 2፡00 እስከ 4፡30 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_1 examinees for June 16 (Sene 9, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. See less Exam Time: 8 A.M to 10:30 AM

📢𝐓𝐡𝐞 𝐍𝐞𝐱𝐭 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐞𝐩𝐫𝐞𝐧𝐞𝐮𝐫𝐢𝐚𝐥 𝐅𝐫𝐨𝐧𝐭𝐢𝐞𝐫: 𝐂𝐥𝐢𝐦𝐚𝐭𝐞 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐧𝐯𝐢𝐫𝐨𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭�
📢𝐓𝐡𝐞 𝐍𝐞𝐱𝐭 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐞𝐩𝐫𝐞𝐧𝐞𝐮𝐫𝐢𝐚𝐥 𝐅𝐫𝐨𝐧𝐭𝐢𝐞𝐫: 𝐂𝐥𝐢𝐦𝐚𝐭𝐞 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐧𝐯𝐢𝐫𝐨𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭𝐚𝐥 𝐈𝐧𝐧𝐨𝐯𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧. This upcoming training program offers a unique opportunity for entrepreneurs to navigate the evolving green economy. 🤝Join us via the link indicated in the poster!!

📢𝐓𝐡𝐞 𝐍𝐞𝐱𝐭 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐞𝐩𝐫𝐞𝐧𝐞𝐮𝐫𝐢𝐚𝐥 𝐅𝐫𝐨𝐧𝐭𝐢𝐞𝐫: 𝐂𝐥𝐢𝐦𝐚𝐭𝐞 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐧𝐯𝐢𝐫𝐨𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭�
📢𝐓𝐡𝐞 𝐍𝐞𝐱𝐭 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐞𝐩𝐫𝐞𝐧𝐞𝐮𝐫𝐢𝐚𝐥 𝐅𝐫𝐨𝐧𝐭𝐢𝐞𝐫: 𝐂𝐥𝐢𝐦𝐚𝐭𝐞 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐧𝐯𝐢𝐫𝐨𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭𝐚𝐥 𝐈𝐧𝐧𝐨𝐯𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧. This upcoming training program offers a unique opportunity for entrepreneurs to navigate the evolving green economy. 🤝Join us via the link indicated in the poster!!

📢ማስታወቂያ፡ የሰኔ 8 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠ
+5
📢ማስታወቂያ፡ የሰኔ 8 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 5፡00 እስከ 7፡30 ሶስተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከሰዓት ከ 8፡30 እስከ 11 ====================================== 📢 Notice: We kindly urge all #ROUND_2 and #ROUND_3 examinees for June 15 (Sene 8, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Round two Exam Time: 11 A.M to 1:30 PM Round three Exam Time: 2:30 P.M to 5 P.M

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 8 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባ
+1
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 8 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የመፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 2፡00 እስከ 4፡30 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_1 examinees for June 15 (Sene 8, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. See less Exam Time: 8 A.M to 10:30 AM