ch
Feedback
Dire-Dawa University

Dire-Dawa University

前往频道在 Telegram

An Official Channel of Dire-Dawa University

显示更多

📈 Telegram 频道 Dire-Dawa University 的分析概览

频道 Dire-Dawa University (@dduniv) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 18 958 名订阅者,在 教育 类别中位列第 10 644,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 774

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 18 958 名订阅者。

根据 17 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -20,过去 24 小时变化为 5,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 25.66%。内容发布后 24 小时内通常能获得 13.15% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 4 865 次浏览,首日通常累积 2 493 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 15

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
An Official Channel of Dire-Dawa University

凭借高频更新(最新数据采集于 18 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。

18 958
订阅者
+524 小时
+807
-2030
帖子存档
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 11 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረ
+6
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 11 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 5፡00 እስከ 7፡30 ሶስተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከሰዓት ከ 8፡30 እስከ 11 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_2 and #ROUND_3 examinees for June 18 (Sene 11, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Round two Exam Time: 11 A.M to 1:30 PM Round three Exam Time: 2:30 P.M to 5 P.M

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 10 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረ
+4
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 10 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 5፡00 እስከ 7፡30 ሶስተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከሰዓት ከ 8፡30 እስከ 11 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_2 and #ROUND_3 examinees for June 17 (Sene 10, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Round two Exam Time: 11 A.M to 1:30 PM Round three Exam Time: 2:30 P.M to 5 P.M

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 10 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስ
+5
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 10 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የመፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 2፡00 እስከ 4፡30 ==================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_1 examinees for June 17 (Sene 10, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Exam Time: 8 A.M to 10:30 AM

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 9 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ
+1
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 9 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 5፡00 እስከ 7፡30 ሶስተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከሰዓት ከ 8፡30 እስከ 11 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_2 and #ROUND_3 examinees for June 16 (Sene 9, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Round two Exam Time: 11 A.M to 1:30 PM Round three Exam Time: 2:30 P.M to 5 P.M

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 9 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባ
+8
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 9 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የመፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 2፡00 እስከ 4፡30 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_1 examinees for June 16 (Sene 9, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. See less Exam Time: 8 A.M to 10:30 AM

📢𝐓𝐡𝐞 𝐍𝐞𝐱𝐭 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐞𝐩𝐫𝐞𝐧𝐞𝐮𝐫𝐢𝐚𝐥 𝐅𝐫𝐨𝐧𝐭𝐢𝐞𝐫: 𝐂𝐥𝐢𝐦𝐚𝐭𝐞 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐧𝐯𝐢𝐫𝐨𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭�
📢𝐓𝐡𝐞 𝐍𝐞𝐱𝐭 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐞𝐩𝐫𝐞𝐧𝐞𝐮𝐫𝐢𝐚𝐥 𝐅𝐫𝐨𝐧𝐭𝐢𝐞𝐫: 𝐂𝐥𝐢𝐦𝐚𝐭𝐞 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐧𝐯𝐢𝐫𝐨𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭𝐚𝐥 𝐈𝐧𝐧𝐨𝐯𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧. This upcoming training program offers a unique opportunity for entrepreneurs to navigate the evolving green economy. 🤝Join us via the link indicated in the poster!!

📢𝐓𝐡𝐞 𝐍𝐞𝐱𝐭 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐞𝐩𝐫𝐞𝐧𝐞𝐮𝐫𝐢𝐚𝐥 𝐅𝐫𝐨𝐧𝐭𝐢𝐞𝐫: 𝐂𝐥𝐢𝐦𝐚𝐭𝐞 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐧𝐯𝐢𝐫𝐨𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭�
📢𝐓𝐡𝐞 𝐍𝐞𝐱𝐭 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐞𝐩𝐫𝐞𝐧𝐞𝐮𝐫𝐢𝐚𝐥 𝐅𝐫𝐨𝐧𝐭𝐢𝐞𝐫: 𝐂𝐥𝐢𝐦𝐚𝐭𝐞 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐧𝐯𝐢𝐫𝐨𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭𝐚𝐥 𝐈𝐧𝐧𝐨𝐯𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧. This upcoming training program offers a unique opportunity for entrepreneurs to navigate the evolving green economy. 🤝Join us via the link indicated in the poster!!

📢ማስታወቂያ፡ የሰኔ 8 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠ
+5
📢ማስታወቂያ፡ የሰኔ 8 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 5፡00 እስከ 7፡30 ሶስተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከሰዓት ከ 8፡30 እስከ 11 ====================================== 📢 Notice: We kindly urge all #ROUND_2 and #ROUND_3 examinees for June 15 (Sene 8, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Round two Exam Time: 11 A.M to 1:30 PM Round three Exam Time: 2:30 P.M to 5 P.M

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 8 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባ
+1
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 8 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የመፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 2፡00 እስከ 4፡30 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_1 examinees for June 15 (Sene 8, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. See less Exam Time: 8 A.M to 10:30 AM

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

#Important_Event_for_you_to_Attend
#Important_Event_for_you_to_Attend

Calling all youth, startups, and entrepreneurs in and around Dire Dawa and Harar! 🚀 Exciting news! We are hosting an exclusi
+1
Calling all youth, startups, and entrepreneurs in and around Dire Dawa and Harar! 🚀 Exciting news! We are hosting an exclusive information session for Green Future Africa at Dire Dawa University (Green Hall) on June 15, 2026. If you're looking to drive green innovation and grow your venture, this is for you. 👉 Click the link to register and lock in your spot: https://forms.gle/iLC83gh7szQdA3Zd8

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም. ያሰለጠናቸውን ጀማሪ የፈጠራ ስራ ባለቤቶች (ስታርት-አፖች) በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ 👇👇👇👇👇👇 በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኢንኩቤሽን ማ
+3
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም. ያሰለጠናቸውን ጀማሪ የፈጠራ ስራ ባለቤቶች (ስታርት-አፖች) በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ 👇👇👇👇👇👇 በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኢንኩቤሽን ማዕከል (DDU-BTIC) አማካኝነት በ2018 ዓ.ም. በሁለት ዙር የተጠናከረ ስልጠና እና ድጋፍ (Incubation) ሲከታተሉ የቆዩ የጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች ስታርት-አፖች (Startups) በደማቅ ስነ-ስርዓት ተመርቀዋል። በዕለቱ በተካሄደው የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ የተገኙት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር ኡባህ አደም ለተመራቂዎቹ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚደንቷ በንግግራቸው፤ ወጣቶቹ ያቀረቧቸው አዳዲስ የቴክኖሎጂና የቢዝነስ መፍትሄዎች በተግባር ላይ ውለው ማህበረሰባዊ ለውጥ ማምጣት እንዲችሉ በርትተው መስራት እንዳለባቸው አሳስበዋል። አክለውም፣ ዩኒቨርሲቲው ለነዚህ የፈጠራ ስራዎች ስኬታማነት የሚያደርገውን ዘላቂ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። የዩኒቨርሲቲው የምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዚደንት ዶ/ር ተማም አወል በበኩላቸው ተመራቂዎቹ በስልጠና ቆይታቸው ላሳዩት ከፍተኛ ትጋትና ይዘዋቸው ለቀረቡት ተስፋ ሰጪ የፈጠራ ሃሳቦች ምስጋና አቅርበዋል። ዶ/ር ተማም “ዋናው ግብ ሃሳብን ወደ መሬት ማውረድ ነው” ካሉ በኋላ፣ ተመራቂዎቹ ራሳቸውን ችለው ከመቆም ባለፈ ለበርካታ ዜጎች የስራ ዕድል የሚፈጥሩ ጠንካራ ተቋማትን እንዲገነቡ ጥሪያቸውን አቅርበዋል። በዚህ የምረቃ መርሃ-ግብር ላይ በአጠቃላይ 14 ስታርት-አፖች የቀረቡ ሲሆን፣ ስራዎቻቸውም የነገዋን ኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እና ዲጂታል ሽግግር የሚያግዙና በተለያዩ ቁልፍ ዘርፎች ላይ ያተኮሩ ናቸው።

photo content
+9

ዩኒቨርሲቲው ስርዓተ ትምህርቶችን ከኢንዱስትሪዎች ፍላጎት ጋር ለማጣጣም እያደረገ ያለው ጥረት ሊደነቅ እነደሚገባ ተጠቆመ 👇👇👇👇👇👇 የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞችን ስርዓተ
+9
ዩኒቨርሲቲው ስርዓተ ትምህርቶችን ከኢንዱስትሪዎች ፍላጎት ጋር ለማጣጣም እያደረገ ያለው ጥረት ሊደነቅ እነደሚገባ ተጠቆመ 👇👇👇👇👇👇 የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞችን ስርዓተ ትምህርት የመከለስ ስራ በስፋት እያከናወነ ሲሆን በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የማስተርስ ዲግሪ በህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ (Master of Public Health) እንዲሁም በቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ Logistics and Supply Chain Management የስርዓተ ትምህርት ክለሳ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጡ ምሁራን እና የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች አማካኝነት ተደርጓል፡፡ የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር መገርሳ ቃሲም በዚሁ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት ዩኒቨርሲቲው የአፕልይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ እንደመሆኑ መጠን የተሰጠውን ተልኮ ለማሳካት የስርዓተ ትምህርት ክለሳ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን አመልክተዋል፡፡ ዶ/ር መገርሳ ቃሲም አያይዘውም ገምጋሚዎች የሚሰጡት አስተያየት ትምህርት ሚኒስተር ያስቀመጠውን የተግባር ተኮር ዩኒቨርሲቲ ልየታን መሰረት ያደረግ መሆን እንዳለበት ጠቁመዋል፡፡ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር ሁሴን መሀመድ በብኩላቸው ኮሌጁ ብቁ እና ተወዳዳሪ ምሩቃንን ለማፍራት ውጤት ተኮር የስርዓተ ትምህርት ክለሳ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን አመልክተዋል፡፡ ከውጭ የተጋበዙ ምሁራን እና የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች በሰጡት አስተያየት በእለቱ የተከለሱት ስርዓተ ትምህርቶች የትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው የክለሳ ሂደት መሰረት መዘጋጀታቸውን ገልፀው ዩኒቨርሲቲው ስርዓተ ትምህርቶችን ከኢንዱስትሪዎች ፍላጎት ጋር ለማጣጣም እያደረገ ያለውን ጥረት አድንቀዋል፡፡

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አካባቢ ጥበቃ ቀንን በማስመልከት የውይይት መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ በውይይቱ የድሬዳዋ አስተዳደር የአየር ንብረት ለውጥ እና የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ሀላፊ አቶ አብዶ መሀመድ፣ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ተማም አወል፣ የማህበራዊ ሳይንስ እና ስነሰብ ኮሌጅ እንዲሁም የጂኦግራፊ እና አካባቢ ጥናት ት/ርት ክፍል መምህራን፣ ተመራማሪዎች እና ተማሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ ዝግጅቱን በማስመልከት የድሬዳዋ መገናኛ ብዙሃን ቴሌቪዥን ያቀረበውን ዘገባ እንሆ!! የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት

Dire Dawa University Participates in AABS 2026 Connect Conference 👇👇👇👇👇👇 Dire Dawa University proudly participated in t
+2
Dire Dawa University Participates in AABS 2026 Connect Conference 👇👇👇👇👇👇 Dire Dawa University proudly participated in the Association of African Business Schools (AABS) 2026 Connect Conference, a premier gathering of business education leaders committed to shaping Africa’s future. Held under the theme “African Values, Global Futures: The Role of Business Schools in Driving a Transforming Continent,” the conference focused on advancing business education and addressing critical challenges facing Africa’s rapidly evolving economy. Key discussion was made on bridging the skills gap between young graduates and the practical demands of the labor market, strengthening quality assurance systems in African management education, exploring quality as a strategic driver of institutional excellence and empowering youth through innovation and preparing students to compete in the global economy.