es
Feedback
Dire-Dawa University

Dire-Dawa University

Ir al canal en Telegram

An Official Channel of Dire-Dawa University

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Dire-Dawa University

El canal Dire-Dawa University (@dduniv) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 18 958 suscriptores, ocupando la posición 10 644 en la categoría Educación y el puesto 1 774 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 18 958 suscriptores.

Según los últimos datos del 17 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -20, y en las últimas 24 horas de 5, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 25.66%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 13.15% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 865 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 493 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 15.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
An Official Channel of Dire-Dawa University

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 18 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Educación.

18 958
Suscriptores
+524 horas
+807 días
-2030 días
Archivo de publicaciones
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 11 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረ
+6
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 11 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 5፡00 እስከ 7፡30 ሶስተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከሰዓት ከ 8፡30 እስከ 11 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_2 and #ROUND_3 examinees for June 18 (Sene 11, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Round two Exam Time: 11 A.M to 1:30 PM Round three Exam Time: 2:30 P.M to 5 P.M

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 10 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረ
+4
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 10 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 5፡00 እስከ 7፡30 ሶስተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከሰዓት ከ 8፡30 እስከ 11 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_2 and #ROUND_3 examinees for June 17 (Sene 10, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Round two Exam Time: 11 A.M to 1:30 PM Round three Exam Time: 2:30 P.M to 5 P.M

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 10 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስ
+5
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 10 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የመፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 2፡00 እስከ 4፡30 ==================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_1 examinees for June 17 (Sene 10, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Exam Time: 8 A.M to 10:30 AM

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 9 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ
+1
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 9 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 5፡00 እስከ 7፡30 ሶስተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከሰዓት ከ 8፡30 እስከ 11 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_2 and #ROUND_3 examinees for June 16 (Sene 9, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Round two Exam Time: 11 A.M to 1:30 PM Round three Exam Time: 2:30 P.M to 5 P.M

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 9 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባ
+8
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 9 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የመፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 2፡00 እስከ 4፡30 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_1 examinees for June 16 (Sene 9, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. See less Exam Time: 8 A.M to 10:30 AM

📢𝐓𝐡𝐞 𝐍𝐞𝐱𝐭 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐞𝐩𝐫𝐞𝐧𝐞𝐮𝐫𝐢𝐚𝐥 𝐅𝐫𝐨𝐧𝐭𝐢𝐞𝐫: 𝐂𝐥𝐢𝐦𝐚𝐭𝐞 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐧𝐯𝐢𝐫𝐨𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭�
📢𝐓𝐡𝐞 𝐍𝐞𝐱𝐭 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐞𝐩𝐫𝐞𝐧𝐞𝐮𝐫𝐢𝐚𝐥 𝐅𝐫𝐨𝐧𝐭𝐢𝐞𝐫: 𝐂𝐥𝐢𝐦𝐚𝐭𝐞 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐧𝐯𝐢𝐫𝐨𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭𝐚𝐥 𝐈𝐧𝐧𝐨𝐯𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧. This upcoming training program offers a unique opportunity for entrepreneurs to navigate the evolving green economy. 🤝Join us via the link indicated in the poster!!

📢𝐓𝐡𝐞 𝐍𝐞𝐱𝐭 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐞𝐩𝐫𝐞𝐧𝐞𝐮𝐫𝐢𝐚𝐥 𝐅𝐫𝐨𝐧𝐭𝐢𝐞𝐫: 𝐂𝐥𝐢𝐦𝐚𝐭𝐞 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐧𝐯𝐢𝐫𝐨𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭�
📢𝐓𝐡𝐞 𝐍𝐞𝐱𝐭 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐞𝐩𝐫𝐞𝐧𝐞𝐮𝐫𝐢𝐚𝐥 𝐅𝐫𝐨𝐧𝐭𝐢𝐞𝐫: 𝐂𝐥𝐢𝐦𝐚𝐭𝐞 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐧𝐯𝐢𝐫𝐨𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭𝐚𝐥 𝐈𝐧𝐧𝐨𝐯𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧. This upcoming training program offers a unique opportunity for entrepreneurs to navigate the evolving green economy. 🤝Join us via the link indicated in the poster!!

📢ማስታወቂያ፡ የሰኔ 8 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠ
+5
📢ማስታወቂያ፡ የሰኔ 8 ቀን 2018ዓ/ም #የሁለተኛው_ክፍለ_ጊዜ እንዲሁም #ሶስተኛው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ ሁለተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 5፡00 እስከ 7፡30 ሶስተኛው ክፍለ ጊዜ መፈተኛ ሰዓት፡ ከሰዓት ከ 8፡30 እስከ 11 ====================================== 📢 Notice: We kindly urge all #ROUND_2 and #ROUND_3 examinees for June 15 (Sene 8, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. Round two Exam Time: 11 A.M to 1:30 PM Round three Exam Time: 2:30 P.M to 5 P.M

ማስታወቂያ፡ የሰኔ 8 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባ
+1
ማስታወቂያ፡ የሰኔ 8 ቀን 2018ዓ/ም #የመጀመሪያው_ክፍለ_ጊዜ ተፈታኞች ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ፣ ሰዓት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከዚህ በታች በተመለከተው ሰንጠረዥ ውስጥ እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የመፈተኛ ሰዓት፡ ከ ጠዋቱ 2፡00 እስከ 4፡30 ====================================== Notice: We kindly urge all #ROUND_1 examinees for June 15 (Sene 8, 2018 E.C.) to check the table below for their names, exam venues, schedules, and related information. See less Exam Time: 8 A.M to 10:30 AM

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

#Important_Event_for_you_to_Attend
#Important_Event_for_you_to_Attend

Calling all youth, startups, and entrepreneurs in and around Dire Dawa and Harar! 🚀 Exciting news! We are hosting an exclusi
+1
Calling all youth, startups, and entrepreneurs in and around Dire Dawa and Harar! 🚀 Exciting news! We are hosting an exclusive information session for Green Future Africa at Dire Dawa University (Green Hall) on June 15, 2026. If you're looking to drive green innovation and grow your venture, this is for you. 👉 Click the link to register and lock in your spot: https://forms.gle/iLC83gh7szQdA3Zd8

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም. ያሰለጠናቸውን ጀማሪ የፈጠራ ስራ ባለቤቶች (ስታርት-አፖች) በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ 👇👇👇👇👇👇 በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኢንኩቤሽን ማ
+3
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም. ያሰለጠናቸውን ጀማሪ የፈጠራ ስራ ባለቤቶች (ስታርት-አፖች) በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ 👇👇👇👇👇👇 በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኢንኩቤሽን ማዕከል (DDU-BTIC) አማካኝነት በ2018 ዓ.ም. በሁለት ዙር የተጠናከረ ስልጠና እና ድጋፍ (Incubation) ሲከታተሉ የቆዩ የጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች ስታርት-አፖች (Startups) በደማቅ ስነ-ስርዓት ተመርቀዋል። በዕለቱ በተካሄደው የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ የተገኙት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር ኡባህ አደም ለተመራቂዎቹ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚደንቷ በንግግራቸው፤ ወጣቶቹ ያቀረቧቸው አዳዲስ የቴክኖሎጂና የቢዝነስ መፍትሄዎች በተግባር ላይ ውለው ማህበረሰባዊ ለውጥ ማምጣት እንዲችሉ በርትተው መስራት እንዳለባቸው አሳስበዋል። አክለውም፣ ዩኒቨርሲቲው ለነዚህ የፈጠራ ስራዎች ስኬታማነት የሚያደርገውን ዘላቂ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። የዩኒቨርሲቲው የምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዚደንት ዶ/ር ተማም አወል በበኩላቸው ተመራቂዎቹ በስልጠና ቆይታቸው ላሳዩት ከፍተኛ ትጋትና ይዘዋቸው ለቀረቡት ተስፋ ሰጪ የፈጠራ ሃሳቦች ምስጋና አቅርበዋል። ዶ/ር ተማም “ዋናው ግብ ሃሳብን ወደ መሬት ማውረድ ነው” ካሉ በኋላ፣ ተመራቂዎቹ ራሳቸውን ችለው ከመቆም ባለፈ ለበርካታ ዜጎች የስራ ዕድል የሚፈጥሩ ጠንካራ ተቋማትን እንዲገነቡ ጥሪያቸውን አቅርበዋል። በዚህ የምረቃ መርሃ-ግብር ላይ በአጠቃላይ 14 ስታርት-አፖች የቀረቡ ሲሆን፣ ስራዎቻቸውም የነገዋን ኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እና ዲጂታል ሽግግር የሚያግዙና በተለያዩ ቁልፍ ዘርፎች ላይ ያተኮሩ ናቸው።

photo content
+9

ዩኒቨርሲቲው ስርዓተ ትምህርቶችን ከኢንዱስትሪዎች ፍላጎት ጋር ለማጣጣም እያደረገ ያለው ጥረት ሊደነቅ እነደሚገባ ተጠቆመ 👇👇👇👇👇👇 የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞችን ስርዓተ
+9
ዩኒቨርሲቲው ስርዓተ ትምህርቶችን ከኢንዱስትሪዎች ፍላጎት ጋር ለማጣጣም እያደረገ ያለው ጥረት ሊደነቅ እነደሚገባ ተጠቆመ 👇👇👇👇👇👇 የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞችን ስርዓተ ትምህርት የመከለስ ስራ በስፋት እያከናወነ ሲሆን በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የማስተርስ ዲግሪ በህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ (Master of Public Health) እንዲሁም በቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ Logistics and Supply Chain Management የስርዓተ ትምህርት ክለሳ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጡ ምሁራን እና የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች አማካኝነት ተደርጓል፡፡ የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር መገርሳ ቃሲም በዚሁ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት ዩኒቨርሲቲው የአፕልይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ እንደመሆኑ መጠን የተሰጠውን ተልኮ ለማሳካት የስርዓተ ትምህርት ክለሳ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን አመልክተዋል፡፡ ዶ/ር መገርሳ ቃሲም አያይዘውም ገምጋሚዎች የሚሰጡት አስተያየት ትምህርት ሚኒስተር ያስቀመጠውን የተግባር ተኮር ዩኒቨርሲቲ ልየታን መሰረት ያደረግ መሆን እንዳለበት ጠቁመዋል፡፡ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር ሁሴን መሀመድ በብኩላቸው ኮሌጁ ብቁ እና ተወዳዳሪ ምሩቃንን ለማፍራት ውጤት ተኮር የስርዓተ ትምህርት ክለሳ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን አመልክተዋል፡፡ ከውጭ የተጋበዙ ምሁራን እና የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች በሰጡት አስተያየት በእለቱ የተከለሱት ስርዓተ ትምህርቶች የትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው የክለሳ ሂደት መሰረት መዘጋጀታቸውን ገልፀው ዩኒቨርሲቲው ስርዓተ ትምህርቶችን ከኢንዱስትሪዎች ፍላጎት ጋር ለማጣጣም እያደረገ ያለውን ጥረት አድንቀዋል፡፡

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አካባቢ ጥበቃ ቀንን በማስመልከት የውይይት መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ በውይይቱ የድሬዳዋ አስተዳደር የአየር ንብረት ለውጥ እና የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ሀላፊ አቶ አብዶ መሀመድ፣ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ተማም አወል፣ የማህበራዊ ሳይንስ እና ስነሰብ ኮሌጅ እንዲሁም የጂኦግራፊ እና አካባቢ ጥናት ት/ርት ክፍል መምህራን፣ ተመራማሪዎች እና ተማሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ ዝግጅቱን በማስመልከት የድሬዳዋ መገናኛ ብዙሃን ቴሌቪዥን ያቀረበውን ዘገባ እንሆ!! የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት

Dire Dawa University Participates in AABS 2026 Connect Conference 👇👇👇👇👇👇 Dire Dawa University proudly participated in t
+2
Dire Dawa University Participates in AABS 2026 Connect Conference 👇👇👇👇👇👇 Dire Dawa University proudly participated in the Association of African Business Schools (AABS) 2026 Connect Conference, a premier gathering of business education leaders committed to shaping Africa’s future. Held under the theme “African Values, Global Futures: The Role of Business Schools in Driving a Transforming Continent,” the conference focused on advancing business education and addressing critical challenges facing Africa’s rapidly evolving economy. Key discussion was made on bridging the skills gap between young graduates and the practical demands of the labor market, strengthening quality assurance systems in African management education, exploring quality as a strategic driver of institutional excellence and empowering youth through innovation and preparing students to compete in the global economy.