es
Feedback
Dire-Dawa University

Dire-Dawa University

Ir al canal en Telegram

An Official Channel of Dire-Dawa University

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Dire-Dawa University

El canal Dire-Dawa University (@dduniv) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 20 124 suscriptores, ocupando la posición 9 794 en la categoría Educación y el puesto 1 705 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 20 124 suscriptores.

Según los últimos datos del 17 septiembre, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 821, y en las últimas 24 horas de 209, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 35.14%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 15.79% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 7 072 visualizaciones. En el primer día suele acumular 3 178 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 33.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
An Official Channel of Dire-Dawa University

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 18 septiembre, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Educación.

20 124
Suscriptores
+20924 horas
+3227 días
+82130 días
Archivo de publicaciones
#የስራ_ማስታወቂያ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ህጋዊ ማስረጃዎቻችሁን ይዛችሁ ማስ
+4
#የስራ_ማስታወቂያ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ህጋዊ ማስረጃዎቻችሁን ይዛችሁ ማስታወቂያው ላይ በተጠቀሱት አድርሻዎች በመቅረብ እንድትመዘገቡ እናስታውቃለን፡፡ ዝርዝር መስፈርት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከታች ይመልከቱ!!

photo content

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችን በዌብ ልማት ቴክኖሎጂ አሰልጥኖ ያስመረቀ ሲሆን፣ በተማሪወች የተሰሩ 12 አዳዲስ የዌብሳይት ፕሮጀክቶችም ይፋ ሆነዋል የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢን
+6
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችን በዌብ ልማት ቴክኖሎጂ አሰልጥኖ ያስመረቀ ሲሆን፣ በተማሪወች የተሰሩ 12 አዳዲስ የዌብሳይት ፕሮጀክቶችም ይፋ ሆነዋል የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (DDU IoT) ከSTEM Synergy ጋር በመተባበር ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ያዘጋጀውን የ45 ቀናት የክረምት ወራት የዌብ ልማት (Web Development) እና ኮዲንግ ስልጠና በደማቅ የምረቃ እና የሰርተፍኬት አሰጣጥ ስነ-ስርዓት በስኬት አጠናቋል። ከተለያዩ የድሬዳዋ አስተዳደር ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተመረጡት እነዚህ ተማሪዎች፡ በቆይታቸው በHTML, CSS, JavaScript, PHP እና MySQL መሰረታዊ እና ተግባራዊ የኮዲንግ እውቀቶችን የቀሰሙ ሲሆን፤ በስልጠናው መጨረሻም ማህበረሰባዊ እና ተቋማዊ ችግሮችን መፍትሔ መስጠት የሚያስችሉ 12 የፈጠራ የዌብሳይት ፕሮጀክቶችን ማልማት ችለዋል። በምረቃ መርሃ-ግብሩ ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር መገርሳ ካሲም፣ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ዶ/ር ግርማ፣ እና የSTEM Synergy የሀገር ውስጥ ዳይሬክተር ኢንጂነር አብዮት ላቀው ለተመረቁት ሰልጣኞች የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። እንግዶቹ በመልእክታቸውም፡ ወጣቶችን ገና በለጋ እድሜያቸው ለሀገራችን የዲጂታል መፃኢ እድልና ለቴክኖሎጂ ሽግግር ማዘጋጀት ተካኪ የሌለው ሚና እንዳለው ገልጸው፣ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በማስገባት መሰረታዊ የኮዲንግ እውቀት እንዲያገኙ ማድረግ ተቋሙ ለኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እውን መሆን ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።

Dire Dawa University and University of Haifa in Israel, Explore Areas of Collaboration Dire Dawa University hosted a delegati
+3
Dire Dawa University and University of Haifa in Israel, Explore Areas of Collaboration Dire Dawa University hosted a delegation from the University of Haifa for a partnership exploration meeting aimed at identifying opportunities for institutional collaboration on academic and research sectors. The delegation from the University of Haifa comprised professors and academics from various disciplines, including Economics, Public Health, Public Policy, Architecture, Law, Anthropology, and other fields. The meeting featured institutional profile presentations from both universities, highlighting their academic strengths, research capacities, and potential areas of mutual interest. The presentations were followed by an interactive discussion, during which representatives from the respective colleges and schools identified specific areas for collaboration in teaching, research, knowledge exchange, and other academic engagements. The meeting concluded with the identification of priority areas for joint engagement

photo content
+9

Dire Dawa University and University of Haifa in Israel, Explore Areas of Collaboration Dire Dawa University hosted a delegation from the University of Haifa for a partnership exploration meeting aimed at identifying opportunities for institutional collaboration on academic and research sectors. The delegation from the University of Haifa comprised professors and academics from various disciplines, including Economics, Public Health, Public Policy, Architecture, Law, Anthropology, and other fields. The meeting featured institutional profile presentations from both universities, highlighting their academic strengths, research capacities, and potential areas of mutual interest. The presentations were followed by an interactive discussion, during which representatives from the respective colleges and schools identified specific areas for collaboration in teaching, research, knowledge exchange, and other academic engagements. The meeting concluded with the identification of priority areas for joint engagement

820A8326.JPG7.37 MB

820A8310.JPG8.61 MB

820A8302.JPG7.53 MB

820A8269.JPG9.34 MB

820A8268.JPG8.07 MB

820A8249.JPG6.78 MB

820A8247.JPG7.82 MB

820A8243.JPG7.80 MB

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች ሲሰጥ የቆየው የSTEM የክረምት ስልጠና ተጠናቀቀ በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ STEM ማዕከል ከአስተዳደሩ ከሚገኙ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለተውጣጡ ተማሪዎች ለአን
+5
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች ሲሰጥ የቆየው የSTEM የክረምት ስልጠና ተጠናቀቀ በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ STEM ማዕከል ከአስተዳደሩ ከሚገኙ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለተውጣጡ ተማሪዎች ለአንድ ወር ያህል ሲሰጥ የቆየው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ እና ሒሳብ (STEM) ትምህርቶች የክረምት ስልጠና የዩኒቨርሲቲው አመራሮችና መምህራን በተገኙበት በይፋ ተጠናቋል። በመዝጊያ መርሃ-ግብሩ ላይ ሰልጣኝ ተማሪዎች በስልጠና ቆይታቸው ባገኟቸው እውቀትና ክህሎት በመጠቀም ያዘጋጁትን የተለያዩ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ለታዳሚው አቅርበዋል። ከቀረቡት ፕሮጀክቶች መካከል፦ የግብርና መረጃ ሰጪ ድህረ-ገፅ፤ የምልክት ቋንቋን ወደ ፅሑፍና ድምፅ የሚቀይር አፕሊኬሽን (ጅምር ፕሮጀክት)፤ የትራፊክ እንቅስቃሴን የሚቆጣጠር የቴክኖሎጂ ስርዓት፤ እና የተለያዩ የሮቦቲክስ ፈጠራዎች ተጠቃሽ ናቸው። በስልጠናው ማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዝደንት ዶ/ር ተማም አወል ባስተላለፉት መልዕክት፣ የስልጠናው ዋና ዓላማ ተማሪዎች ለሳይንስና ሒሳብ ትምህርቶች ፍቅር እንዲያደርባቸውና ወደፊት ችግር ፈቺ የቴክኖሎጂ ባለቤቶች በመሆን ለሀገራቸው እድገት አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ማስቻል መሆኑን ገልጸዋል። ዶ/ር ተማም አክለውም፣ ስልጠናው ተማሪዎች ንድፈ-ሃሳብን ከተግባር ጋር አቀናጅተው የራሳቸውን ፈጠራ እንዲያበለፅጉ መሆኑን ጠቁመው፣ ዩኒቨርሲቲው ለፕሮግራሙ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። የስልጠናው ተካፋይ የሆኑ ተማሪዎች በበኩላቸው፣ ለአንድ ወር የቆየው ተግባር ተኮር ስልጠና ለሳይንስ ትምህርት ያላቸውን እይታ እንደቀየረውና ወደፊት በሚመርጡት የሙያ መስክ ላይ ዝንባሌያቸውን እንዲለዩ ትልቅ አቅም እንደፈጠረላቸው ተናግረዋል። ድሬዳዋ፣ ነሐሴ 30፣

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የከተማ አስተዳደሩን ምክር ቤት ስትራቴጂካዊ ፕላን ለማዘጋጀት የሚያስችል የምክክር መድረክ አካሄደ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቀጣይ የስራ አቅጣጫውን የሚያመላክት ስትራቴጂካዊ
+5
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የከተማ አስተዳደሩን ምክር ቤት ስትራቴጂካዊ ፕላን ለማዘጋጀት የሚያስችል የምክክር መድረክ አካሄደ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቀጣይ የስራ አቅጣጫውን የሚያመላክት ስትራቴጂካዊ ፕላን (strategic plan) ለማዘጋጀት የሚያስችለውን የመነሻ ሰነድ ይፋ አድርጓል። የሚዘጋጀውን ሰነድ አስመልክቶም ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር መስራት የሚያስችለውን ምክክር ከዩኒቨርሲቲው ተወካዮች ጋር አካሂዷል፡፡ በዚሁ የምክክር መድረክ ላይ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ አብዲ ሙክታር፣ ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ከሪማ አሊ፣ የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ የዘርፉ ባለሙያዎችና መምህራን ተሳትፈዋል። ይህ በእውቀትና በምርምር ላይ የተመሠረተ የስትራቴጂክ ፕላን ዝግጅት የምክር ቤቱን የአሰራር ዘይቤ በዘመናዊ መንገድ ለማዋቀር፣ አገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍና ተቋማዊ አቅምን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው ተመልክቷል። የሰነድ ዝግጅቱን በስኬትና በታቀደለት የጥራት ደረጃ ለማጠናቀቅ ይቻል ዘንድ ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ እና ከምክር ቤቱ የተውጣጡ ባለሙያዎችና አመራሮች የተካተቱበት አብይ ኮሚቴ እና ንኡስ ኮሚቴ ተቋቁመው ቀጥታ ወደ ተግባራዊ የስራ እንቅስቃሴ መግባታቸውም ተገልጿል። በመድረኩ ማጠቃለያ ላይ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ አብዲ ሙክታር ባስተላለፉት መልዕክት፣ የስትራቴጂክ ፕላን ዝግጅት ስራው በተቀመጠለት የጊዜ ሰሌዳ እና የጥራት መስፈርቶች መሰረት ተሰርቶ እንዲጠናቀቅ አሳስበዋል፡፡ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በአስተዳደሩ ስር ለሚገኙ ተቋማት ዘርፈ ብዙ ድጋፎችን እያደረገ ሲሆን ተቋማት በሚያቀርቡት ጥያቄ እና የትብብር ስራዎች ማዕቀፍ መሰረት መሰል ደጋፎችን መድረጉን እንደሚቀጥል ተመላክቷል፡፡

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለ200 ወጣቶች የሥራ ፈጠራና የአስተሳሰብ ለውጥ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ሥልጠና መስጠት ጀመረ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በማኅበረሰብ ተሳትፎ ዳይሬክቶሬት አማካኝነት የሚያካሂደው የ201
+7
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለ200 ወጣቶች የሥራ ፈጠራና የአስተሳሰብ ለውጥ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ሥልጠና መስጠት ጀመረ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በማኅበረሰብ ተሳትፎ ዳይሬክቶሬት አማካኝነት የሚያካሂደው የ2018 ዓ.ም. የክረምት በጎ ፈቃደኝነት መርሃ ግብር አካል የሆነውን የወጣቶች አቅም ግንባታ ሥልጠና ዛሬ ማስጀመሩን አስታወቀ። ከተለያዩ ወረዳዎች የተውጣጡ 200 ወጣቶች የሚሳተፉበት ይህ ሥልጠና፤ በሥራ ፈጠራ (Entrepreneurship) እና በአስተሳሰብ ለውጥ (Mindset Change) ላይ ያተኮረ ነው። ሥልጠናው ወጣቶች የራሳቸውን እምቅ አቅም እንዲረዱ፣ የሥራ ፈጠራ ክህሎታቸውን እንዲያሳድጉ፣ ግልጽ ግብ በማስቀመጥ በተግዳሮቶች ውስጥ አዳዲስ ዕድሎችን የመመልከት አዎንታዊ አስተሳሰብ እንዲገነቡ ለማስቻል ታስቦ እንደተዘጋጀ ተጠቁሟል፡፡ በሥልጠናው ወቅት ተሳታፊዎች በሥራ ፈጠራ መሠረታዊ እውቀቶች ላይ ከሚኖራቸው ግንዛቤ በተጨማሪ በራስ መተማመን፣ ተጠያቂነት፣ ችግር ፈቺነት፣ ጽናት እና የወደፊት ዕቅድ ዝግጅት ላይ ተግባራዊ ልምዶችን የሚያስጨብጡ ትምህርቶች ይሰጣቸዋል። ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በዚህ አቅም የመገንባት ተነሳሽነቱ፤ ወጣቶች በሥራ ፈጠራ እንዲሰማሩና በአካባቢያቸው ሁለንተናዊ ልማት ላይ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ለራሳቸው እንዲሁም ለመጡበት ማኅበረሰብ ተጨማሪ እሴት እንዲፈጥሩ ለማስቻል በማሰብ ስልጠናውን እንዳዘጋጀ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ስልጠናው ለሁለት ተከታታይ ቀናት ከፍተኛ ልምድ ባላቸው የዩኒቨርሲቲው ምሁራን አማካኝነት እነደሚሰጥ ተጠቁሟል፡፡

#የስራ_ማስታወቂያ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ህጋዊ ማስረጃዎቻችሁን ይዛችሁ ማስ
+3
#የስራ_ማስታወቂያ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ህጋዊ ማስረጃዎቻችሁን ይዛችሁ ማስታወቂያው ላይ በተጠቀሱት አድርሻዎች በመቅረብ እንድትመዘገቡ እናስታውቃለን፡፡ ዝርዝር መስፈርት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከታች ይመልከቱ!!

#Join_Dire_Dawa_University-where dreams become reality.

#Join_Dire_Dawa_University-where dreams become reality.