en
Feedback
ሰሜን ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን ✨ Semien Full Gospel Local Church

ሰሜን ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን ✨ Semien Full Gospel Local Church

Open in Telegram
1 132
Subscribers
No data24 hours
+137 days
+3230 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
July '26
July '26
+12
in 0 channels
June '26
+40
in 0 channels
Get PRO
May '26
+26
in 0 channels
Get PRO
April '26
+22
in 0 channels
Get PRO
March '26
+21
in 0 channels
Get PRO
February '26
+11
in 0 channels
Get PRO
January '26
+17
in 0 channels
Get PRO
December '25
+16
in 0 channels
Get PRO
November '25
+49
in 0 channels
Get PRO
October '25
+26
in 0 channels
Get PRO
September '25
+33
in 0 channels
Get PRO
August '25
+38
in 0 channels
Get PRO
July '25
+18
in 0 channels
Get PRO
June '25
+18
in 0 channels
Get PRO
May '25
+26
in 0 channels
Get PRO
April '25
+50
in 0 channels
Get PRO
March '25
+146
in 0 channels
Get PRO
February '25
+18
in 0 channels
Get PRO
January '25
+186
in 0 channels
Get PRO
December '24
+63
in 0 channels
Get PRO
November '24
+39
in 0 channels
Get PRO
October '24
+33
in 0 channels
Get PRO
September '24
+51
in 0 channels
Get PRO
August '24
+39
in 0 channels
Get PRO
July '24
+28
in 0 channels
Get PRO
June '24
+43
in 0 channels
Get PRO
May '24
+45
in 0 channels
Get PRO
April '24
+61
in 0 channels
Get PRO
March '24
+39
in 0 channels
Get PRO
February '24
+354
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
05 July+1
04 July+2
03 July+4
02 July+3
01 July+2
Channel Posts
🗓 28/10/2018 እሁድ🗓 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ  ቻሌንጅ           ⏳ቀን 539⏳ መዝሙር ምዕራፍ 63 ለመዘምራን አለቃ አታትፍ የዳዊት ቅኔ 1 አምላኬ፥ አምላኬ፥ ወደ አንተ እገሠግሣለሁ፤ ነፍሴ አንተን ተጠማች፥ ሥጋዬ አንተን እንዴት ናፈቀች፡ እንጨትና ውኃ በሌለበት በምድረ በዳ። 2 ኃይልህንና ክብርህን አይ ዘንድ፡ እንዲሁ በመቅደስ ውስጥ ተመለከትሁህ። 3 ምሕረትህ ከሕይወት ይሻላልና፡ ከንፈሮቼ ያመሰግኑሃል። 4 እንዲህ በሕይወቴ ዘመን አመሰግንሃለሁ፥ በአንተም ስም እጆቼን አነሣለሁ። 5 ነፍሴ በቅቤና በስብ እንደሚጠግቡ ትጠግባለች፥ ከንፈሮቼም ስምህን በደስታ ያመሰግናሉ። 6 በመኝታዬም አስብሃለሁ፥ በማለዳም እናገርልሃለሁ፤ 7 ረዳቴ ሆነኸኛልና፥ በክንፎችህም ጥላ ደስ ይለኛልና። 8 ነፍሴ በኋላህ ተከታተለች፥ እኔንም ቀኝህ ተቀበለችኝ። 9 እነርሱ ግን ነፍሴን ለከንቱ ፈለጓት፤ ወደ ምድር ጥልቅ ይገባሉ። 10 ለሰይፍ እጅ አልፈው ይሰጣሉ፥ የቀበሮም እድል ፈንታ ይሆናሉ። 11 ንጉሥ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለዋል፤ በእርሱ የሚምል ሁሉ ይከብራል፥ ሐሰትን የሚናገር አፍ ይዘጋልና። 🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹 ⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️ Our Social  Links🔗 Click here to Join 👇 YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook

2
🗓 28/10/2018 እሁድ🗓 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ  ቻሌንጅ           ⏳ቀን 539⏳ መዝሙር ምዕራፍ 64 ለመዘምራን አለቃ አታትፍ የዳዊት ቅኔ 1 አቤቱ፥ ወደ አንተ በለመንሁ ጊዜ ጸሎቴን ስማኝ፥ ከጠላትም ፍርሃት ነፍሴን አድን። 2 ከክፉዎች ሸንጎ፡ ከዓመፀኞችም ብዛት ሰውረኝ። 3 እንደ ሰይፍ ምላሳቸውን አሰሉ፤ መራራ ነገርን ለማድረግ፥ 4 ንጹሕንም በስውር ለመንደፍ ቀስትን ገተሩ፤ ድንገት ይነድፉታል አይፈሩምም። 5 ለእነርሱ ለራሳቸው ክፉ ነገርን አጸኑ፤ ወጥመድን ይሰውሩ ዘንድ ተማከሩ፤ ማንስ ያየናል? ይላሉ። 6 ዓመፃን ፈልጓት፥ ሲፈትኑም አለቁ፤ የሰው የውስጥ አሳቡና ልቡ የጠለቀ ነው፥ 7 እግዚአብሔርም ከፍ ከፍ ይላል። የድንገትም ፍላጻ፡ ያቈስላቸዋል፤ 8 አንደበታቸው ያሰናክላቸዋል፥ የሚያዩአቸውም ሁሉ ይደነግጣሉ። 9 ሰዎች ሁሉ ፈሩ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ ተናገሩ፥ ሥራውንም አስተዋሉ። 10 ጻድቅ በእግዚአብሔር ደስ ይለዋል፥ በእርሱም ይታመናል፤ ልባቸውም የቀና ሁሉ እልል ይላሉ። 🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹 ⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️ Our Social  Links🔗 Click here to Join 👇 YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook
1
3
No text...
250
4
🗓 27/10/2018 አርብ🗓 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ  ቻሌንጅ           ⏳ቀን 537⏳ መዝሙር ምዕራፍ 62 ለመዘምራን አለቃ አታትፍ የዳዊት ቅኔ 1 ነፍሴ ለእግዚአብሔር የምትገዛ አይደለችምን? መድኃኒቴ ከእርሱ ዘንድ ናትና። 2 እርሱ አምላኬ መድኃኒቴም ነውና፤ እርሱ መጠጊያዬ ነው፥ እጅግም አልታወክም። 3 እስከ መቼ በሰው ላይ ትቆማላችሁ? እናንተ ሁላችሁ እንዳዘነበለ ግድግዳ፡ እንደ ፈረሰም ቅጥር ትገድላላችሁ። 4 ነገር ግን ክብሬን ይሽሩ ዘንድ መከሩ፥ ሐሰትንም ይወድዳሉ፤ በአፋቸው ይባርካሉ፥ በልባቸውም ይረግማሉ። 5 ነገር ግን፥ ነፍሴ ሆይ፥ አንቺ ለእግዚአብሔር ተገዢ፥ ተስፋዬ ከእርሱ ዘንድ ናትና። 6 እርሱ አምላኬ መድኃኒቴም ነውና፤ እርሱ መጠጊያዬ ነው፤ አልታወክም። 7 መድኃኒቴና ክብሬ በእግዚአብሔር ነው፤ የረድኤቴ አምላክ ተስፋዬም እግዚአብሔር ነው። 8 የሕዝብ ማኅበር ሁላችሁ፥ በእርሱ ታመኑ፥ ልባችሁንም በፊቱ አፍስሱ፤ እግዚአብሔር ረዳታችን ነው። 9 ነገር ግን የሰው ልጆች ከንቱ ናቸው፥ የሰው ልጆችም ሐሰተኞች ናቸው፤ በሚዛንም ይበድላሉ፥ እነርሱስ በፍጹም ከንቱ ናቸው። 10 ዓመፃን ተስፋ አታድርጉ፥ ቅሚያንም አትተማመኑት፤ ባለጠግነት ቢበዛ ልባችሁ አይኵራ። 11 እግዚአብሔር አንድ ጊዜ ተናገረ፥ እኔም ይህን ብቻ ሰማሁ፤ ኃይል የእግዚአብሔር ነው፥ 12 አቤቱ፥ ምሕረትም ያንተ ነው፤ አንተ ለእያንዳንዱ እንደ ሥራው ፍዳውን ትሰጣለህና። 🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹 ⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️ Our Social  Links🔗 Click here to Join 👇 YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook
248
5
🗓 26/10/2018 አርብ🗓 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ  ቻሌንጅ          ⏳ቀን 536⏳ መዝሙር ምዕራፍ 61 ለመዘምራን አለቃ፤ በበገናዎች፤ የዳዊት መዝሙር። 1 አምላክ ሆይ፥ ልመናዬን ስማ፥ ጸሎቴንም አድምጥ። 2 ልቤ ተስፋ በቈረጠ ጊዜ ከምድር ዳርቻ ወደ አንተ እጮኻለሁ፤ በድንጋይ ላይ ከፍ ከፍ አደረግኸኝ። 3 ጽኑ ግንብ በጠላት ፊት ተስፋዬም ሆነኸኛልና መራኸኝ። 4 በድንኳንህ ለዘላለም እኖራለሁ፤ በክንፎችህም ጥላ እጋረዳለሁ፤ 5 አቤቱ፥ አንተ ስእለቴን ሰምተሃልና፤ ስምህንም ለሚፈሩ ርስትህን ሰጠሃቸው። 6 ለንጉሥ ከቀን በላይ ቀን ትጨምራለህ፥ ዓመታቱም ከትውልድ ወደ ትውልድ ይሆናሉ። 7 በእግዚአብሔር ፊት ለዘላለም ይኖራል፤ ይጠብቁት ዘንድ ምሕረትንና እውነትን አዘጋጅለት። 8 እንዲሁ ለስምህ ለዘላለም እዘምራለሁ ስእለቴን ሁልጊዜ እፈጽም ዘንድ። 🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹 ⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️ Our Social  Links🔗 Click here to Join 👇 YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook
263
6
No text...
236
7
No text...
1
8
🗓 25/10/2018 ሀሙስ🗓 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ  ቻሌንጅ           ⏳ቀን 535⏳ መዝሙር ምዕራፍ 60 ለመዘምራን አለቃ አታትፍ የዳዊት ቅኔ 1 አቤቱ፥ ጣልኸን አፈረስኸንም፤ ተቈጣኸን ይቅርም አልኸን። 2 ምድርን አናወጥሃት አወክሃትም፤ ተናውጣለችና ቍስልዋን ፈውስ። 3 ለሕዝብህ ጭንቅን አሳየሃቸው፥ አስደንጋጩንም ወይን አጠጣኸን። 4 ከቀስት ፊት ያመልጡ ዘንድ፥ ለሚፈሩህ ምልክትን ሰጠሃቸው። 5 ወዳጆችህ እንዲድኑ፡ በቀኝህ አድን፥ አድምጠኝም። 6 እግዚአብሔር በቅድስናው ተናገረ፤ ደስ ይለኛል፥ ሴኬምንም እካፈላለሁ፥ የሱኮትንም ሸለቆ እሰፍራለሁ። 7 ገለዓድ የእኔ ነው፥ ምናሴም የእኔ ነው፤ ኤፍሬም የራሴ መጠጊያ ነው። ይሁዳ ንጉሤ ነው፤ 8 ሞዓብ መታጠቢያዬ ነው፥ በኤዶምያስ ላይ ጫማዬን እዘረጋለሁ፤ ፍልስጥኤም ይገዙልኛል። 9 ወደ ጽኑ ከተማ ማን ይወስደኛል? ማንስ እስከ ኤዶምያስ ይመራኛል? 10 አቤቱ፥ የጣልኸን አንተ አይደለህምን? አምላክ ሆይ፥ ከሠራዊታችን ጋር አትወጣም። 11 በመከራችን ረድኤትን ስጠን፡ የሰውም ማዳን ከንቱ ነው። 12 በእግዚአብሔር ኃይልን እናደርጋለን፡ እርሱ የሚያስጨንቁንን ያዋርዳቸዋልና። 🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹 ⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️ Our Social  Links🔗 Click here to Join 👇 YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook
278
9
No text...
284
10
No text...
301
11
No text...
303
12
No text...
1
13
+1
No text...
1
14
No text...
1
15
🗓 24/10/2018 ዕሮብ🗓 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ  ቻሌንጅ           ⏳ቀን 534⏳ መዝሙር ምዕራፍ 59 ለመዘምራን አለቃ አታትፍ የዳዊት ቅኔ 1 አምላኬ ሆይ፥ ከጠላቶቼ አድነኝ፤ በላዬም ከቆሙት አስጥለኝ። 2 ከግፍ አድራጊዎች ታደገኝ፥ ከደም ሰዎችም አድነኝ። 3 እነሆ፥ ነፍሴን ሸምቀውባታልና፥ ብርቱዎችም በላዬ ተሰበሰቡ፤ አቤቱ፥ በበደሌም አይደለም፥ በኃጢአቴም አይደለም። 4 ያለ በደል ሮጥሁ ተዘጋጀሁም፤ ተነሥ፥ ተቀበለኝ፥ እይም። 5 አንተም አቤቱ፥ የኃያላን አምላክ፥ የእስራኤል አምላክ፥ አሕዛብን ሁሉ ትጐበኛቸው ዘንድ ተነሥ፤ ዓመፅ የሚያደርጉትን ሁሉ አትማራቸው። 6 ማታ ይመለሱ እንደ ውሾችም ይራቡ፥ በከተማም ይዙሩ። 7 እነሆ፥ በአፋቸው አሰምተው ይናገራሉ፤ ሰይፍም በከንፈሮቻቸው አለ፤ ማን ይሰማል? ይላሉ። 8 አንተ ግን አቤቱ፥ ትሥቅባቸዋለህ፥ አሕዛብንም ሁሉ ትንቃቸዋለህ። 9 እግዚአብሔር መጠጊያዬ ነውና፡ ኃይሌን ወደ አንተ አስጠጋለሁ። 10 የአምላኬ ቸርነቱ ይገናኘኛል፡ አምላኬ በጠላቶቼ ላይ ያሳየኛል። 11 ሕግህን እንዳይረሱ አትግደላቸው፤ አቤቱ ጋሻዬ፥ በኃይልህ በትናቸው አውርዳቸውም። 12 ስለ አፋቸው ኃጢአት ስለ ከንፈራቸውም ቃል፥ መርገምንና ሐሰትን ስለሚናገሩ፥ በትዕቢታቸው ይጠመዱ። 13 በቍጣ አጥፋቸው፥ እንዳይኖሩም አጥፋቸው፤ የያዕቆብም አምላክ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ እንዲገዛ ይወቁ። 14 ማታ ይመለሱ እንደ ውሾችም ይራቡ፥ በከተማም ይዙሩ። 15 እነርሱም መብል ለመፈለግ ይበተኑ፤ ያልጠገቡ እንደ ሆነም ያንጐረጕራሉ። 16 እኔ ግን ለኃይልህ እቀኛለሁ፤ በምሕረትህም ማልዶ ደስ ይለኛል፤ በመከራዬ ቀን መጠጊያዬና አምባዬ ሆነኸኛልና። 17 ረዳቴ ሆይ፥ ለአንተ ለአምላኬ እዘምራለሁ፤ አንተ፥ አምላኬ፥ መጠጊያዬ ምሕረቴም ነህና። 🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹 ⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️ Our Social  Links🔗 Click here to Join 👇 YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook
310
16
+3
No text...
383
17
+7
No text...
361
18
+9
No text...
293
19
+9
No text...
284
20
የእሁድ አምልኮ ሰኔ 21 2018
238