en
Feedback
ሰሜን ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን ✨ Semien Full Gospel Local Church

ሰሜን ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን ✨ Semien Full Gospel Local Church

Open in Telegram
1 125
Subscribers
+224 hours
+157 days
+2630 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
July '26
July '26
+1
in 0 channels
June '26
+40
in 0 channels
Get PRO
May '26
+26
in 0 channels
Get PRO
April '26
+22
in 0 channels
Get PRO
March '26
+21
in 0 channels
Get PRO
February '26
+11
in 0 channels
Get PRO
January '26
+17
in 0 channels
Get PRO
December '25
+16
in 0 channels
Get PRO
November '25
+49
in 0 channels
Get PRO
October '25
+26
in 0 channels
Get PRO
September '25
+33
in 0 channels
Get PRO
August '25
+38
in 0 channels
Get PRO
July '25
+18
in 0 channels
Get PRO
June '25
+18
in 0 channels
Get PRO
May '25
+26
in 0 channels
Get PRO
April '25
+50
in 0 channels
Get PRO
March '25
+146
in 0 channels
Get PRO
February '25
+18
in 0 channels
Get PRO
January '25
+186
in 0 channels
Get PRO
December '24
+63
in 0 channels
Get PRO
November '24
+39
in 0 channels
Get PRO
October '24
+33
in 0 channels
Get PRO
September '24
+51
in 0 channels
Get PRO
August '24
+39
in 0 channels
Get PRO
July '24
+28
in 0 channels
Get PRO
June '24
+43
in 0 channels
Get PRO
May '24
+45
in 0 channels
Get PRO
April '24
+61
in 0 channels
Get PRO
March '24
+39
in 0 channels
Get PRO
February '24
+354
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
01 July+1
Channel Posts
🗓 24/10/2018 ዕሮብ🗓 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ  ቻሌንጅ           ⏳ቀን 534⏳ መዝሙር ምዕራፍ 59 ለመዘምራን አለቃ አታትፍ የዳዊት ቅኔ 1 አምላኬ ሆይ፥ ከጠላቶቼ አድነኝ፤ በላዬም ከቆሙት አስጥለኝ። 2 ከግፍ አድራጊዎች ታደገኝ፥ ከደም ሰዎችም አድነኝ። 3 እነሆ፥ ነፍሴን ሸምቀውባታልና፥ ብርቱዎችም በላዬ ተሰበሰቡ፤ አቤቱ፥ በበደሌም አይደለም፥ በኃጢአቴም አይደለም። 4 ያለ በደል ሮጥሁ ተዘጋጀሁም፤ ተነሥ፥ ተቀበለኝ፥ እይም። 5 አንተም አቤቱ፥ የኃያላን አምላክ፥ የእስራኤል አምላክ፥ አሕዛብን ሁሉ ትጐበኛቸው ዘንድ ተነሥ፤ ዓመፅ የሚያደርጉትን ሁሉ አትማራቸው። 6 ማታ ይመለሱ እንደ ውሾችም ይራቡ፥ በከተማም ይዙሩ። 7 እነሆ፥ በአፋቸው አሰምተው ይናገራሉ፤ ሰይፍም በከንፈሮቻቸው አለ፤ ማን ይሰማል? ይላሉ። 8 አንተ ግን አቤቱ፥ ትሥቅባቸዋለህ፥ አሕዛብንም ሁሉ ትንቃቸዋለህ። 9 እግዚአብሔር መጠጊያዬ ነውና፡ ኃይሌን ወደ አንተ አስጠጋለሁ። 10 የአምላኬ ቸርነቱ ይገናኘኛል፡ አምላኬ በጠላቶቼ ላይ ያሳየኛል። 11 ሕግህን እንዳይረሱ አትግደላቸው፤ አቤቱ ጋሻዬ፥ በኃይልህ በትናቸው አውርዳቸውም። 12 ስለ አፋቸው ኃጢአት ስለ ከንፈራቸውም ቃል፥ መርገምንና ሐሰትን ስለሚናገሩ፥ በትዕቢታቸው ይጠመዱ። 13 በቍጣ አጥፋቸው፥ እንዳይኖሩም አጥፋቸው፤ የያዕቆብም አምላክ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ እንዲገዛ ይወቁ። 14 ማታ ይመለሱ እንደ ውሾችም ይራቡ፥ በከተማም ይዙሩ። 15 እነርሱም መብል ለመፈለግ ይበተኑ፤ ያልጠገቡ እንደ ሆነም ያንጐረጕራሉ። 16 እኔ ግን ለኃይልህ እቀኛለሁ፤ በምሕረትህም ማልዶ ደስ ይለኛል፤ በመከራዬ ቀን መጠጊያዬና አምባዬ ሆነኸኛልና። 17 ረዳቴ ሆይ፥ ለአንተ ለአምላኬ እዘምራለሁ፤ አንተ፥ አምላኬ፥ መጠጊያዬ ምሕረቴም ነህና። 🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹 ⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️ Our Social  Links🔗 Click here to Join 👇 YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook

2
+3
No text...
218
3
+7
No text...
214
4
+9
No text...
193
5
+9
No text...
196
6
የእሁድ አምልኮ ሰኔ 21 2018
166
7
🗓 23/10/2018 ማክሰኞ🗓 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ  ቻሌንጅ           ⏳ቀን 533⏳ መዝሙር ምዕራፍ 58 ለመዘምራን አለቃ አታትፍ የዳዊት ቅኔ 1 በእውነት ጽድቅን ብትናገሩስ፥ የሰው ልጆች ሆይ፥ በቅን ትፈርዳላችሁ፤ 2 በልባችሁ በምድር ላይ ኃጢአትን ትሠራላችሁና፥ እጆቻችሁም ግፍን ይታታሉና። 3 ኅጥኣን ከማኅፀን ጀምረው ተለዩ፤ ከሆድም ጀምረው ሳቱ፥ ሐሰትንም ተናገሩ። 4 ቍጣቸው እንደ እባብ መርዝ ነው፥ እንደ ምድር አውሬም ጆሮዋ የተደፈነ ነው፥ 5 አዋቂ ሲደግምባት የአስማተኛውን ቃል እንደማትሰማ። 6 እግዚአብሔር ጥርሳቸውን በአፋቸው ውስጥ ይሰብራል፤ እግዚአብሔር የአንበሶቹን መንጋጋቸውን ያደቅቃል። 7 እንደሚፈስስ ውኃ ይቀልጣሉ፤ እስኪያደክማቸው ድረስ ፍላጾቹን ይገትራል። 8 እንደሚቀልጥ ሰም ያልቃሉ፤ እሳት ወደቀች፥ ፀሐይንም አላዩአትም። 9 እሾኻችሁ ሳይታወቅ በትር ሆነ፤ ሕያዋን ሳላችሁ በመዓቱ ይነጥቃችኋል። 10 ጻድቅ በቀልን ባየ ጊዜ ደስ ይለዋል፤ በኃጢአተኛው ደምም እጁን ይታጠባል። 11 ሰውም፡— “በእውነት ለጻድቅ ፍሬ አለው፤ በእውነት በምድር ላይ የሚፈርድ አምላክ አለ፡” ይላል። 🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹 ⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️ Our Social  Links🔗 Click here to Join 👇 YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook
193
8
No text...
209
9
No text...
199
10
+9
No text...
201
11
+9
No text...
186
12
+8
No text...
197
13
+1
No text...
197
14
+1
No text...
203
15
የባለትዳሮች ቀን የመጨረሻ ፎቶዎች (Final)
204
16
+4
No text...
243
17
+7
No text...
236
18
+6
No text...
222
19
🗓 24/10/2018 ሰኞ🗓 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ  ቻሌንጅ           ⏳ቀን 532⏳ መዝሙር ምዕራፍ 57 ለመዘምራን አለቃ አታጥፋ ከሳኣል ፊት ሸሽቶ በዋሻ በነበረበት ጊዜ የዳዊት ቅኔ 1 ማረኝ፥ አቤቱ፥ ማረኝ፥ ነፍሴ አንተን ታምናለችና፤ ጉዳት እስክታልፍ ድረስ፡ በክንፎችህ ጥላ እታመናለሁ። 2 ወደሚረዳኝ እግዚአብሔር፡ ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጮኻለሁ። 3 ከሰማይ ልኮ አዳነኝ፥ ለረገጡኝም ውርደትን ሰጣቸው፤ እግዚአብሔር ቸርነቱንና እውነቱን ላከ። 4 ነፍሴን ከአንበሶች መካከል አዳናት። ደንግጬ ተኛሁ፤ የሰው ልጆች ጥርሳቸው ጦርና ፍላጻ፥ አንደበታቸው የተሳለ ሾተል ነው። 5 አምላክ ሆይ፥ በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል፤ ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትሁን። 6 ለእግሮቼ ወጥመድን አዘጋጁ፥ ነፍሴንም አጐበጡአት፤ ጕድጓድ በፊቴ ቈፈሩ፥ በእርሱም ወደቁ። 7 ልቤ ጨካኝ ነው፥ አቤቱ፥ ልቤ ጨካኝ ነው፤ እቀኛለሁ፥ እዘምራለሁ። 8 ክብሬ ይነሣ፥ በገናና መሰንቆም ይነሡ፤ እኔም ማልጄ እነሣለሁ። 9 አቤቱ፥ በአሕዛብ ዘንድ አመሰግንሃለሁ፥ በወገኖችም ዘንድ እዘምርልሃለሁ፤ 10 ምሕረትህ እስከ ሰማይ ድረስ ከፍ ብላለችና፥ እውነትህም እስከ ደመናት ድረስ። 11 አምላክ ሆይ፥ በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል፤ ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትሁን። 🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹 ⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️ Our Social  Links🔗 Click here to Join 👇 YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook
248
20
+4
No text...
244