ሰሜን ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን ✨ Semien Full Gospel Local Church
Відкрити в Telegram
1 106
Підписники
+224 години
+57 днів
+230 день
Триває завантаження даних...
Схожі канали
Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
червень '26
червень '26
+15
в 0 каналах
травень '26
+26
в 0 каналах
Get PRO
квітень '26
+22
в 0 каналах
Get PRO
березень '26
+21
в 0 каналах
Get PRO
лютий '26
+11
в 0 каналах
Get PRO
січень '26
+17
в 0 каналах
Get PRO
грудень '25
+16
в 0 каналах
Get PRO
листопад '25
+49
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '25
+26
в 0 каналах
Get PRO
вересень '25
+33
в 0 каналах
Get PRO
серпень '25
+38
в 0 каналах
Get PRO
липень '25
+18
в 0 каналах
Get PRO
червень '25
+18
в 0 каналах
Get PRO
травень '25
+26
в 0 каналах
Get PRO
квітень '25
+50
в 0 каналах
Get PRO
березень '25
+146
в 0 каналах
Get PRO
лютий '25
+18
в 0 каналах
Get PRO
січень '25
+186
в 0 каналах
Get PRO
грудень '24
+63
в 0 каналах
Get PRO
листопад '24
+39
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '24
+33
в 0 каналах
Get PRO
вересень '24
+51
в 0 каналах
Get PRO
серпень '24
+39
в 0 каналах
Get PRO
липень '24
+28
в 0 каналах
Get PRO
червень '24
+43
в 0 каналах
Get PRO
травень '24
+45
в 0 каналах
Get PRO
квітень '24
+61
в 0 каналах
Get PRO
березень '24
+39
в 0 каналах
Get PRO
лютий '24
+354
в 0 каналах
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 15 червня | 0 | |||
| 14 червня | +2 | |||
| 13 червня | 0 | |||
| 12 червня | +3 | |||
| 11 червня | +1 | |||
| 10 червня | 0 | |||
| 09 червня | +2 | |||
| 08 червня | 0 | |||
| 07 червня | 0 | |||
| 06 червня | +2 | |||
| 05 червня | +1 | |||
| 04 червня | +1 | |||
| 03 червня | +1 | |||
| 02 червня | +1 | |||
| 01 червня | +1 |
Дописи каналу
7/10/2018
ወንጌላዊ ወንድይፍራው
የእግዚአብሔር መንግስት
፨ በንስሃ ነው ወደ እግዚአብሔር መንግስት የሚገባው።
የእግዚአብሔር መንግስት ይህን ትመስላለች፦
• ማቴዎስ 13:24-30
24 ሌላ ምሳሌ አቀረበላቸው እንዲህም አለ፦ “መንግሥተ ሰማያት በእርሻው መልካም ዘርን የዘራን ሰው ትመስላለች።
25 ሰዎቹ ሲተኙ ግን ጠላቱ መጣና በስንዴው መካከል እንክርዳድን ዘርቶ ሄደ።
26 ስንዴውም በበቀለና በአፈራ ጊዜ እንክርዳዱ ደግሞ ያን ጊዜ ታየ።
27 የባለቤቱም ባሮች ቀርበው፦ ‘ጌታ ሆይ፥ መልካምን ዘር በእርሻህ ዘርተህ አልነበርህምን? እንክርዳዱንስ ከወዴት አገኘ?’ አሉት።
28 እርሱም፦ ‘ጠላት ይህን አደረገ፡’ አላቸው። ባሮቹም፦ ‘እንግዲህ ሄደን ብንለቅመው ትወዳለህን?’ አሉት።
29 እርሱ ግን፦ ‘እንክርዳዱን ስትለቅሙ ስንዴውን ከእርሱ ጋር እንዳትነቅሉት አይሆንም።
30 ተዉአቸው፤ እስከ መከር ጊዜ አብረው ይደጉ፤ በመከር ጊዜም አጫጆችን፦ እንክርዳዱን አስቀድማችሁ ልቀሙ በእሳትም ለማቃጠል በየነዶው እሰሩ፥ ስንዴውን ግን በጎተራዬ ክተቱ እላለሁ፡’ አለ።”
• ማቴዎስ 13:32
32 እርስዋም ከዘር ሁሉ ታንሳለች፥ በአደገች ጊዜ ግን፥ ከአታክልቶች ትበልጣለች የሰማይም ወፎች መጥተው በቅርንጫፎችዋ እስኪሰፍሩ ድረስ ዛፍ ትሆናለች።”
• ማቴዎስ 13:33
33 ሌላ ምሳሌ ነገራቸው እንዲህም አለ፦ “መንግሥተ ሰማያት ሁሉ እስኪቦካ ድረስ ሴት ወስዳ በሦስት መስፈሪያ ዱቄት የሸሸገችውን እርሾ ትመስላለች።”
• ማቴዎስ 13:44
44 “ደግሞ መንግሥተ ሰማያት በእርሻ ውስጥ የተሰወረውን መዝገብ ትመስላለች፤ ሰውም አግኝቶ ሰወረው፥ ከደስታውም የተነሣ ሄዶ ያለውን ሁሉ ሸጠና ያን እርሻ ገዛ።
• ማቴዎስ 21:33
33 “ሌላ ምሳሌ ስሙ፦ የወይን አትክልት የተከለ ባለቤት ሰው ነበረ፤ ቅጥርም ቀጠረለት፥ መጥመቂያም ማሰለት፥ ግንብም ሠራና ለገበሬዎች አከራይቶ ወደ ሌላ አገር ሄደ።
• ማቴዎስ 22:2
2 “መንግሥተ ሰማያት ለልጁ ሰርግ ያደረገ ንጉሥን ትመስላለች።
• ማቴዎስ 25:1-2
1 “በዚያን ጊዜ መንግሥተ ሰማያት መብራታቸውን ይዘው ሙሽራውን ሊቀበሉ የወጡ አሥር ቆነጃጅትን ትመስላለች።
2 ከእነርሱም አምስቱ ሰነፎች አምስቱም ልባሞች ነበሩ።
፨ እግዚአብሔር ከመታወቅ ያለፈ ትልቅ ነው።
፨ የእግዚአብሔር መንግስት መልክ እና ባህሪ
1. የእግዚአብሔር መንግሥት ጽድቅና ሰላም በመንፈስ ቅዱስም የሆነ ደስታ ናት እንጂ መብልና መጠጥ አይደለችምና። (ሮሜ 14:17)
2. እንዲሁ ደግሞ እናንተ መንፈሳዊ ስጦታን በብርቱ የምትፈልጉ ከሆናችሁ ቤተ ክርስቲያንን ለማነጽ እንዲበዛላችሁ ፈልጉ። (1 ቆሮንቶስ 14:12)
3. ዕውሮች ያያሉ አንካሶችም ይሄዳሉ፥ ለምጻሞችም ይነጻሉ ደንቆሮችም ይሰማሉ፥ ሙታንም ይነሣሉ ለድሆችም ወንጌል ይሰበካል፤ (ማቴዎስ 11:5)
፨ ጳውሎስ የእግዚአብሔር መንግስትን ይዞ ነው የገባው።
፨ በክርስቶስ ያመኑ ሰዎች ሲሰበሰቡ የእግዚአብሔር መንግስት አለ።
የእግዚአብሔር መንግስት ለሁለት ሰዎች ተሰጥቷል።
1. ለታናናሾች
2. ለግፈኞች (የሚናጠቁ)
፨ የእኛ ድርሻ፦
1. ልጅነት
2. ወራሽነት
3. ክህነት
ቆላስይስ 3:1-4
1 እንግዲህ ከክርስቶስ ጋር ከተነሣችሁ፥ ክርስቶስ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀምጦ ባለበት በላይ ያለውን እሹ።
2 በላይ ያለውን አስቡ እንጂ በምድር ያለውን አይደለም።
3 ሞታችኋልና፥ ሕይወታችሁም በእግዚአብሔር ከክርስቶስ ጋር ተሰውሮአልና።
4 ሕይወታችሁ የሆነ ክርስቶስ በሚገለጥበት ጊዜ፥ በዚያን ጊዜ እናንተ ደግሞ ከእርሱ ጋር በክብር ትገለጣላችሁ።
| 2 | Немає тексту... | 108 |
| 3 | Немає тексту... | 107 |
| 4 | Немає тексту... | 108 |
| 5 | Немає тексту... | 106 |
| 6 | Немає тексту... | 182 |
| 7 | 🗓 08/10/2018 ሰኞ 🗓
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ ቻሌንጅ
⏳ቀን 519⏳
መዝሙር ምዕራፍ 43
የዳዊት መዝሙር።
1 አቤቱ፥ ፍረድልኝ፥ ከጽድቅ ከራቁ ሕዝብም ክርክሬን ተከራከር፤ ከሸንጋይና ከግፈኛ ሰው አድነኝ።
2 አንተ አምላኬ ኃይሌም፥ ለምን ትተውኛለህ? ጠላቶቼ ሲያስጨንቁኝ ለምን አዝኜ እመላለሳለሁ?
3 ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ ይምሩኝ፥ ወደ ቅድስናህ ተራራና ወደ ማደሪያህ ይውሰዱኝ።
4 ወደ እግዚአብሔር መሠዊያ፥ ጕልማስነቴንም ደስ ወዳሰኛት ወደ አምላኬ እገባለሁ፤ አቤቱ አምላኬ፥ በበገና አመሰግንሃለሁ።
5 ነፍሴ ሆይ፥ ለምን ታዝኛለሽ? ለምንስ ታውኪኛለሽ? የፊቴን መድኃኒት አምላኬን አመሰግነው ዘንድ በእግዚአብሔር ታመኚ።
🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹
⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️
Our Social Links🔗
Click here to Join 👇
YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook | 218 |
| 8 | Немає тексту... | 35 |
| 9 | 🗓 07/10/2018 እሁድ🗓
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ ቻሌንጅ
⏳ቀን 518⏳
መዝሙር ምዕራፍ 42
ለመዘምራን አለቃ፤ የቆሬ ልጆች ትምህርት።
1 ዋላ ወደ ውኃ ምንጭ እንደሚናፍቅ፥ አቤቱ፥ እንዲሁ ነፍሴ ወደ አንተ ትናፍቃለች።
2 ነፍሴ ወደ ሕያው አምላክ ተጠማች፤ መቼ እደርሳለሁ? የአምላክንስ ፊት መቼ አያለሁ?
3 ዘወትር፡— “አምላክህ ወዴት ነው?” ሲሉኝ እንባዬ በቀንና በሌሊት ምግብ ሆነኝ።
4 ይህን ሳስብ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ፈሰሰች፥ ወደ እግዚአብሔር ቤት ወደ ምስጋና መኖሪያ ስፍራ እገባለሁና፤ በዓል የሚያደርጉ ሰዎች የደስታና ምስጋና ቃል አሰሙ።
5 ነፍሴ ሆይ፥ ለምን ታዝኛለሽ? ለምንስ ታውኪኛለሽ? የፊቴን መድኃኒት አምላኬን አመሰግነው ዘንድ በእግዚአብሔር ታመኚ።
6 አምላኬ ሆይ፥ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ታወከች፤ ስለዚህ በዮርዳኖስ ምድር፡ በአርሞንኤምም በታናሹ ተራራ አስብሃለሁ።
7 በፍዋፍዋቴህ ድምፅ ቀላይ ቀላይን ትጠራታለች፤ ማዕበልህና ሞገድህ ሁሉ በላዬ አለፈ።
8 እግዚአብሔር በቀን ቸርነቱን ያዝዛል፥ በሌሊትም ዝማሬው በእኔ ዘንድ ይሆናል፤ የእኔ ስእለት ለሕይወቴ አምላክ ነው።
9 እግዚአብሔርን፡— “አንተ መጠጊያዬ ነህ፤ ለምን ረሳኸኝ? ጠላቶቼ ሲያስጨንቁኝ ለምን አዝኜ እመላለሳለሁ?” እለዋለሁ።
10 ጠላቶቼ ሁልጊዜ፡— “አምላክህ ወዴት ነው?” ባሉኝ ጊዜ፡ አጥንቶቼን እየቀለጣጠሙ ሰደቡኝ።
11 ነፍሴ ሆይ፥ ለምን ታዝኛለሽ? ለምንስ ታውኪኛለሽ? የፊቴን መድኃኒት አምላኬን አመሰግነው ዘንድ፡ በእግዚአብሔር ታመኚ።
🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹
⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️
Our Social Links🔗
Click here to Join 👇
YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook | 253 |
| 10 | Немає тексту... | 211 |
| 11 | Немає тексту... | 206 |
| 12 | Немає тексту... | 213 |
| 13 | Немає тексту... | 198 |
| 14 | 🗓 07/10/2018 እሁድ🗓
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ ቻሌንጅ
⏳ቀን 518⏳
መዝሙር ምዕራፍ 42
ለመዘምራን አለቃ፤ የቆሬ ልጆች ትምህርት።
1 ዋላ ወደ ውኃ ምንጭ እንደሚናፍቅ፥ አቤቱ፥ እንዲሁ ነፍሴ ወደ አንተ ትናፍቃለች።
2 ነፍሴ ወደ ሕያው አምላክ ተጠማች፤ መቼ እደርሳለሁ? የአምላክንስ ፊት መቼ አያለሁ?
3 ዘወትር፡— “አምላክህ ወዴት ነው?” ሲሉኝ እንባዬ በቀንና በሌሊት ምግብ ሆነኝ።
4 ይህን ሳስብ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ፈሰሰች፥ ወደ እግዚአብሔር ቤት ወደ ምስጋና መኖሪያ ስፍራ እገባለሁና፤ በዓል የሚያደርጉ ሰዎች የደስታና ምስጋና ቃል አሰሙ።
5 ነፍሴ ሆይ፥ ለምን ታዝኛለሽ? ለምንስ ታውኪኛለሽ? የፊቴን መድኃኒት አምላኬን አመሰግነው ዘንድ በእግዚአብሔር ታመኚ።
6 አምላኬ ሆይ፥ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ታወከች፤ ስለዚህ በዮርዳኖስ ምድር፡ በአርሞንኤምም በታናሹ ተራራ አስብሃለሁ።
7 በፍዋፍዋቴህ ድምፅ ቀላይ ቀላይን ትጠራታለች፤ ማዕበልህና ሞገድህ ሁሉ በላዬ አለፈ።
8 እግዚአብሔር በቀን ቸርነቱን ያዝዛል፥ በሌሊትም ዝማሬው በእኔ ዘንድ ይሆናል፤ የእኔ ስእለት ለሕይወቴ አምላክ ነው።
9 እግዚአብሔርን፡— “አንተ መጠጊያዬ ነህ፤ ለምን ረሳኸኝ? ጠላቶቼ ሲያስጨንቁኝ ለምን አዝኜ እመላለሳለሁ?” እለዋለሁ።
10 ጠላቶቼ ሁልጊዜ፡— “አምላክህ ወዴት ነው?” ባሉኝ ጊዜ፡ አጥንቶቼን እየቀለጣጠሙ ሰደቡኝ።
11 ነፍሴ ሆይ፥ ለምን ታዝኛለሽ? ለምንስ ታውኪኛለሽ? የፊቴን መድኃኒት አምላኬን አመሰግነው ዘንድ፡ በእግዚአብሔር ታመኚ።
🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹
⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️
Our Social Links🔗
Click here to Join 👇
YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook | 1 |
| 15 | 🗓 06/10/2018 እሁድ🗓
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ ቻሌንጅ
⏳ቀን 517⏳
መዝሙር ምዕራፍ 41
ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር።
1 ለችግረኛና ለምስኪን የሚያስብ ምስጉን ነው፤ እግዚአብሔር በክፉ ቀን ያድነዋል።
2 እግዚአብሔር ይጠብቀዋል፥ ሕያውም ያደርገዋል፥ በምድር ላይም ያስመሰግነዋል፥ በጠላቶቹም እጅ አያሳልፈውም።
3 እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ሳለ ይረዳዋል፤ መኝታውን ሁሉ በበሽታው ጊዜ ያነጥፍለታል።
4 እኔስ። አቤቱ ማረኝ፤ አንተን በድያለሁና ነፍሴን ፈውሳት አልሁ።
5 ጠላቶቼም በላዬ ክፋትን ይናገራሉ። መቼም ይሞታል ስሙስ መቼ ይሻራል? ይላሉ።
6 እኔን ለማየት ቢገባ ከንቱን ይናገራል፤ ልቡ ኃጢአትን ሰበሰበለት፤ ወደ ሜዳ ይወጣል ይናገራልም።
7 በላዬ በመተባበር ጠላቶቼ ሁሉ ይሾካሾኩብኛል፥ በእኔ ላይም ክፋትን ያስባሉ።
8 ክፉ ነገር መጣበት፤ ተኝቶአል ከእንግዲህ ወዲህ አይነሣም ይላሉ።
9 ደግሞ የሰላሜ ሰው የታመንሁበት እንጀራዬን የበላ በእኔ ላይ ተረከዙን አነሣ።
10 አንተ ግን አቤቱ፥ ማረኝ እመልስላቸውም ዘንድ አስነሣኝ።
11 ጠላቴ እልል አይልብኝምና ስለዚህ እንደ ወደድኸኝ አወቅሁ።
12 እኔን ግን ስለ ቅንነቴ ተቀበልኸኝ፥ በፊትህም ለዘላለም አጸናኸኝ።
13 ከዘላለም እስከ ዘላለም የእስራኤል አምላክ እግዚአሔር ይባረክ። አሜን አሜን።
🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹
⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️
Our Social Links🔗
Click here to Join 👇
YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook | 218 |
| 16 | Немає тексту... | 267 |
| 17 | ⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️
መዝሙር 40
ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር።
ቆይቼ እግዚአብሔር ደጅ ጠናሁት፥ እርሱም ዘንበል አለልኝ ጩኽቴንም ሰማኝ።
2 ከጥፋት ጕድጓድ ከረግረግም ጭቃ አወጣኝ፥ እግሮቼንም በድንጋይ ላይ አቆማቸው፥ አረማመዴንም አጸና።
3 አዲስ ዝማሬን ለአምላካችን ምስጋና በአፌ ጨመረ፤ ብዙዎች ያያሉ ይፈሩማል፥ በእግዚአብሔርም ይታመናሉ።
4 እግዚአብሔርን የታመነ ወደ ትዕቢተኛና ወደ ሐሰተኛ ያልተመለከተ ሰው ምስጉን ነው።
5 አቤቱ አምላኬ፥ ያደረግኸው ተአምራት ብዙ ነው፥ አሳብህንም ምንም የሚመስለው የለም፤ ባወራም ብናገርም ከቍጥር ሁሉ በዛ።
6 መሥዋዕትንና ቍርባንን አልወደድህም፤ ሥጋን አዘጋጀህልኝ፤ የሚቃጠለውንና ስለ ኃጢአት የሚቀርበውን መሥዋዕት አልሻህም።
7 በዚያን ጊዜ አልሁ። እነሆ፥ መጣሁ፤ ስለ እኔ በመጽሐፍ ራስ ተጽፎአል፤
8 አምላኬ ሆይ፥ ፈቃድህን ለማድረግ ወደድሁ፥ ሕግህም በልቤ ውስጥ ነው።
9 በታላቅ ጉባኤ ጽድቅን አወራሁ፤ እነሆ፥ ከንፈሮቼን አልከለክልም፤ አቤቱ፥ አንተ ጽድቄን ታውቃለህ።
10 እውነትህንም በልቤ ውስጥ አልሰወርሁም፥ ማዳንህንም ተናገርሁ፤ ምሕረትህንና እውነትህን ከታላቅ ጉባኤ አልሰወርሁም።
11 አቤቱ፥ አንተ ምሕረትህን ከእኔ አታርቅ፤ ቸርነትህና እውነትህ ዘወትር ይጠብቁኝ።
12 ቍጥር የሌላት ክፋት አግኝታኛለችና፤ ኃጢአቶቼ ያዙኝ፥ ማየትም ተስኖኛል ከራሴ ጠጕር ይልቅ በዙ፥ ልቤም ተወኝ።
13 አቤቱ፥ ታድነኝ ዘንድ ፍቀድ፤ አቤቱ፥ እኔን ለመርዳት ፍጠን።
14 ነፍሴን ለማጥፋት የሚወድዱ ይፈሩ፥ በአንድነትም ይጐስቍሉ፤ በእኔ ላይ ክፋትን ሊያደርጉ የሚወድዱ ወደ ኋላቸው ይመለሱ ይጐስቍሉም።
15 እሰይ እሰይ የሚሉኝ እፍረታቸውን ወዲያው ይከፈሉ።
16 አቤቱ፥ የሚፈልጉህ ሁሉ በአንተ ደስ ይበላቸው ሐሤትም ያድርጉ፤ ሁልጊዜ ማዳንህን የሚወድዱ ዘወትር። እግዚአብሔር ታላቅ ይሁን ይበሉ።
17 እኔ ችግረኛና ምስኪን ነኝ፥ ጌታ ግን ያስብልኛል፤ አንተ ረዳቴና መድኃኒቴ ነህ፤ አምላኬ ሆይ፥ አትዘግይ።
🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹
Our Social Links🔗
Click here to Join 👇
YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook | 280 |
| 18 | Немає тексту... | 310 |
| 19 | 🗓 05/10/2018 አርብ🗓
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ ቻሌንጅ
⏳ቀን 515⏳
መዝሙር 39
1 በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ፤ ኃጢአተኛ በፊቴ በተቃወመኝ ጊዜ በአፌ ላይ ጠባቂ አኖራለሁ አልሁ።
2 ከዝምታ የተነሣ እንደ ዲዳ ሆንሁ፥ ለበጎ እንኳ ዝም አልሁ፥ ቍስሌም ታደሰብኝ።
3 ልቤም በውስጤ ሞቀብኝ፤ ከማሰቤም የተነሣ እሳት ነደደ፥ በአንደበቴም ተናገርሁ።
4 አቤቱ፥ ፍጻሜዬን አስታውቀኝ፥ የዘመኔ ቍጥሮች ምን ያህል እንደ ሆኑ፥ እኔ ምን ያህል ወደ ኋላ እንደምቀር አውቅ ዘንድ።
5 እነሆ፥ ዘመኖቼን አስረጀሃቸው፤ አካሌም በፊትህ እንደ ኢምንት ነው። ሕያው የሆነ ሰው ሁሉ በእውነት ከንቱ ብቻ ነው።
6 በከንቱ ይታወካል እንጂ በእውነት ሰው እንደ ጣላ ይመላለሳል፤ ያከማቻል የሚሰበስብለትንም አያውቅም።
7 አሁንስ ተስፋዬ ማን ነው? እግዚአብሔር አይደለምን? ትዕግሥቴም ከአንተ ዘንድ ነው።
8 ከኃጢአቴ ሁሉ አድነኝ፥ ለሰነፎችም ስድብ አታድርገኝ።
9 አንተ ሠርተኸኛልና ዝም አልሁ አፌንም አልከፈትሁም።
10 መቅሠፍትህን ከእኔ አርቅ፥ ከእጅህ ብርታት የተነሣ አልቄአለሁና።
11 በተግሣጽህ ስለ ኃጢአቱ ሰውን ዘለፍኸው፥ ነፍሱም እንደ ሸረሪት ድር ታልቃለች፤ በእውነት ሰው ሁሉ ከንቱ ነው።
12 አቤቱ፥ ጸሎቴን ስማ፥ ጩኸቴንም አድምጥ፥ ልቅሶዬንም ቸል አትበለኝ፤ እኔ በምድር ላይ መጻተኛ ነኝና፥ እንደ አባቶችም እንግዳ ነኝና።
13 ወደማልመለስበት ሳልሄድ ዐርፍ ዘንድ ተወኝ።
🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹
⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️
Our Social Links🔗
Click here to Join 👇
YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook | 315 |
| 20 | Немає тексту... | 371 |
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
