ሰሜን ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን ✨ Semien Full Gospel Local Church
Kanalga Telegram’da o‘tish
1 105
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+17 kunlar
+730 kunlar
Ma'lumot yuklanmoqda...
O'xshash kanallar
Taglar buluti
Ma'lumot yo'q
Muammo bormi? Iltimos, sahifani yangilang yoki bizning qo'llab-quvvatlash boshqaruvchimizga murojaat qiling>.
Kirish va chiqish esdaliklari
---
---
---
---
---
---
Obunachilarni jalb qilish
Iyun '26
Iyun '26
+16
0 kanalda
May '26
+26
0 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+22
0 kanalda
Get PRO
Mart '26
+21
0 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+11
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+17
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+16
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+49
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+26
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+33
0 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+38
0 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+18
0 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+18
0 kanalda
Get PRO
May '25
+26
0 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+50
0 kanalda
Get PRO
Mart '25
+146
0 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+18
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+186
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+63
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+39
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+33
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+51
0 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+39
0 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+28
0 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+43
0 kanalda
Get PRO
May '24
+45
0 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+61
0 kanalda
Get PRO
Mart '24
+39
0 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+354
0 kanalda
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 21 Iyun | +1 | |||
| 20 Iyun | 0 | |||
| 19 Iyun | 0 | |||
| 18 Iyun | 0 | |||
| 17 Iyun | 0 | |||
| 16 Iyun | 0 | |||
| 15 Iyun | 0 | |||
| 14 Iyun | +2 | |||
| 13 Iyun | 0 | |||
| 12 Iyun | +3 | |||
| 11 Iyun | +1 | |||
| 10 Iyun | 0 | |||
| 09 Iyun | +2 | |||
| 08 Iyun | 0 | |||
| 07 Iyun | 0 | |||
| 06 Iyun | +2 | |||
| 05 Iyun | +1 | |||
| 04 Iyun | +1 | |||
| 03 Iyun | +1 | |||
| 02 Iyun | +1 | |||
| 01 Iyun | +1 |
Kanal postlari
🗓 14/10/20180 እሁድ🗓
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ ቻሌንጅ
⏳ቀን 519⏳
መዝሙር ምዕራፍ 49
ለመዘምራን አለቃ፤ የቆሬ ልጆች መዝሙር።
1 አሕዛብ ሁላችሁ፥ ይህን ስሙ፤ በዓለም የምትኖሩትም ሁላችሁ፥ አድምጡ፤
2 ዝቅተኞችና ከፍተኞች፥ ባለጠጎችና ድሆች በአንድነት።
3 አፌ ጥበብን ይናገራል፥ የልቤም አሳብ ማስተዋልን።
4 ጆሮዬን ወደ ምሳሌ አዘነብላለሁ፥ በበገናም ምሥጢሬን እገልጣለሁ።
5 ኃጢአት ተረከዜን በከበበኝ ጊዜ በክፉ ቀን ለምን እፈራለሁ?
6 በኃይላቸው የሚታመኑ፥ በባለጠግነታቸውም ብዛት የሚመኩ፤
7 ወንድም ወንድሙን አያድንም፥ ሰውም አያድንም፤ ቤዛውን ለእግዚአብሔር አይሰጥም፥
8 -9 ለዘላለም እንዲኖር፥ ጥፋትንም እንዳያይ፤ የነፍሳቸው ለውጥ ከብሮአልና፥ ለዘላለምም ቀርቶአልና።
10 ብልሃተኞች እንዲሞቱ፥ ሰነፎችችና ደንቆሮች በአንድነት እንዲጠፉ፥ ገንዘባቸውንም ለሌሎች እንዲተዉ አይቶአል።
11 በልባቸውም ቤታቸው ለዘላለም የሚኖር፥ ማደሪያቸውም ለልጆች ልጅ የሚሆን ይመስላቸዋል፤ በየአገራቸውም ስማቸው ይጠራል።
12 ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አያውቅም፤ እንደሚጠፉ እንስሶች መሰለ።
13 ይህች መንገዳቸው መሰናክላቸው ናት፥ ከእነርሱም በኋላ የሚመጡ በአፋቸው እሺ ይላሉ።
14 እንደ በጎች ወደ ሲኦል የሚሄዱ ናቸው፥ እረኛቸውም ሞት ነው፤ ቅኖችንም በማለዳ ይገዙአቸዋል፥ ውበታቸውም ከመኖሪያቸው ተለይታ በሲኦል ታረጃለች።
15 ነገር ግን እግዚአብሔር ይቀበለኛልና ነፍሴን ከሲኦል እጅ ይቤዣታል።
16 የሰው ባለጠግነት የቤቱም ክብር በበዛ ጊዜ አትፍራ፥
17 በሞተ ጊዜ ከእርሱ ጋር ምንም አይወስድምና፥ ክብሩም ከእርሱ በኋላ አይወርድምና።
18 በሕይወቱ ሳለ ነፍሱን ባርኮአልና ለሰውነቱ መልካም ብታደርግለት ያመሰግንሃል።
19 ሆኖም ወደ አባቶቹ ትውልድ ይወርዳል፤ ለዘላለም ብርሃንን አያይም።
20 አእምሮ የሌለው ክቡር ሰው እንደሚጠፋ እንስሶች መሰለ።
| 2 | 🗓 13/10/2018 ቅዳሜ 🗓
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ ቻሌንጅ
⏳ቀን 521⏳
መዝሙር ምዕራፍ 48
በሁለተኛ ሰንበት የቆሬ ልጆች፤ የምስጋና መዝሙር።
1 እግዚአብሔር ትልቅ ነው፤ በአምላካችን ከተማ በተቀደሰ ተራራ ምስጋናው ብዙ ነው።
2 በሰሜን ወገን በመልካም ስፍራ የቆመ የምድር ሁሉ ደስታ የጽዮን ተራራ ነው፤ እርሱም የትልቁ ንጉሥ ከተማ ነው።
3 እግዚአብሔር በአዳራሾችዋ መጠጊያ ሆኖ ይታወቃል።
4 እነሆ፥ ነገሥታት ተከማችተው በአንድነት መጥተዋል።
5 እነርሱስ አይተው ተደነቁ፥ ደነገጡ፥ ታወኩ።
6 መንቀጥቀጥ እንደ ወላድ ምጥ በዚያ ያዛቸው።
7 በኃይለኛ ነፋስ የተርሴስን መርከቦች ትሰብራለህ።
8 እንደ ሰማን እንዲሁ አየን በሠራዊት ጌታ ከተማ፥ በአምላካችን ከተማ፤ እግዚአብሔር ለዘላለም ያጸናታል።
9 አምላክ ሆይ፥ በሕዝብህ መካከል ምሕረትህን ተቀበልን።
10 አምላክ ሆይ፥ እንደ ስምህ እንዲሁም እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ምስጋናህ ነው፤ ቀኝህ ጽድቅን የተሞላች ናት።
11 አቤቱ፥ ስለ ፍርድህ የጽዮን ተራራ ደስ ይበለው፥ የአይሁድም ሴት ልጆች ሐሤት ያድርጉ።
12 ጽዮንን ክበቡአት፥ በዙሪያዋም ተመላለሱ፥ ግንቦችዋንም ቍጠሩ፤
13 በብርታትዋ ልባችሁን አኑሩ፤ አዳራሽዋን አስቡ፤ ለሚመጣው ትውልድ ትነግሩ ዘንድ።
14 ለዓለምና ለዘላለም ይህ አምላካችን ነው፥ እርሱም ለዘላለም ይመራናል።
🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹
⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️
Our Social Links🔗
Click here to Join 👇
YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook
| 194 |
| 3 | Matn yo'q... | 257 |
| 4 | 🗓 12/10/20180 እሁድ🗓
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ ቻሌንጅ
⏳ቀን 520⏳
መዘሙር ምዕራፍ 47
ለመዘምራን አለቃ፤ የቆሬ ልጆች መዝሙር።
1 አሕዛብ ሁላችሁ፥ እጆቻችሁን አጨብጭቡ፥ በደስታ ቃልም ለእግዚአብሔር እልል በሉ።
2 እግዚአብሔር ልዑል ግሩምም ነውና፥ በምድር ሁሉ ላይም ታላቅ ንጉሥ ነውና።
3 አሕዛብን ከእኛ በታች፥ ወገኖችንም ከእግራችን በታች አስገዛልን።
4 ለርስቱ እኛን መረጠን፥ የወደደውን የያዕቆብን ውበት።
5 አምላክ በእልልታ፥ እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ ዐረገ።
6 ዘምሩ፥ ለአምላካችን ዘምሩ፤ ዘምሩ፥ ለንጉሣችን ዘምሩ።
7 እግዚአብሔር ለምድር ሁሉ ንጉሥ ነውና፤ በማስተዋል ዘምሩ።
8 እግዚአብሔር በአሕዛብ ላይ ነገሠ፤ እግዚአብሔር በቅድስናው ዙፋን ይቀመጣል።
9 የምድር ኃይለኞች ለእግዚአብሔር ናቸውና የአሕዛብ አለቆች ወደ አብርሃም አምላክ ተሰበሰቡ፤ እርሱንም ከፍ ከፍ አደረጉት።
🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹
⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️
Our Social Links🔗
Click here to Join 👇
YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook
| 275 |
| 5 | 🗓 11/10/2018 ሀሙስ🗓
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ ቻሌንጅ
⏳ቀን 521⏳
መዝሙር ምዕራፍ 46
ለመዘምራን አለቃ፤ ስለ ምስጢር ፣ የቆሬ ልጆች ትምህርት።
1 አምላካችን መጠጊያችንና ኃይላችን፥ ባገኘን በታላቅ መከራም ረዳታችን ነው።
2 ስለዚህ ምድር ብትነዋወጥ፥ ተራሮችም ወደ ባሕር ልብ ቢወሰዱ አንፈራም።
3 ውኆቻቸው ጮኹ ተናወጡም፥ ተራሮችም ከኃይሉ የተነሣ ተናወጡ።
4 የወንዝ ፈሳሾች የእግዚአብሔርን ከተማ ደስ ያሰኛሉ፤ ልዑል ማደሪያውን ቀደሰ።
5 እግዚአብሔር በመካከልዋ ነው አትናወጥም፥ እግዚአብሔርም ፈጥኖ ይረዳታል።
6 አሕዛብ ተናወጡ መንግሥታትም ተመለሱ፤ እርሱ ቃሉን ሰጠ፥ ምድርም ተንቀጠቀጠች።
7 የሠራዊት ጌታ ከእኛ ጋር ነው፤ የያዕቆብ አምላክ መጠጊያችን ነው።
8 የእግዚአብሔርን ሥራ፥ በምድር ያደረገውንም ተኣምራት እንድታዩ ኑ።
9 እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ጦርነት ይሽራል፤ ቀስትን ይሰብራል፥ ጦርንም ይቈርጣል፥ በእሳትም ጋሻን ያቃጥላል።
10 ዕረፉ፥ እኔም አምላክ እንደ ሆንሁ እወቁ፤ በአሕዛብ ዘንድ ከፍ ከፍ እላለሁ፥ በምድርም ላይ ከፍ ከፍ እላለሁ።
11 የሠራዊት ጌታ ከእኛ ጋር ነው፤ የያዕቆብ አምላክ መጠጊያችን ነው።
🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹
⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️
Our Social Links🔗
Click here to Join 👇
YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook | 305 |
| 6 | Matn yo'q... | 343 |
| 7 | Matn yo'q... | 68 |
| 8 | Matn yo'q... | 1 |
| 9 | 🗓 10/10/20180 እሁድ🗓
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ ቻሌንጅ
⏳ቀን 520⏳
ምዕራፍ 45
ለመዘምራን አለቃ፤ በመለኮቶች፤ የቆሬ ልጆች ትምህርት፤ የፍቅር መዝሙር።
1 ልቤ መልካም ነገርን አፈለቀ፥ እኔ ሥራዬን ለንጉሥ እነግራለሁ፤ አንደበቴ እንደ ፈጣን ጸሓፊ ብርዕ ነው።
2 ውበትህ ከሰው ልጆች ይልቅ ያምራል፤ ሞገስ በከንፈሮችህ ፈሰሰ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር ለዘላለም ባረከህ።
3 ኃያል ሆይ፥ በቍንጅናህና በውበትህ ሰይፍህን በወገብህ ታጠቅ።
4 ስለ ቅንነትና ስለ የዋህነት ስለ ጽድቅም አቅና ተከናወን ንገሥም፤ ቀኝህም በክብር ይመራሃል።
5 ኃያል ሆይ፥ ፍላጻዎችህ የተሳሉ ናቸው፥ እነርሱም በንጉሥ ጠላቶች ልብ ውስጥ ይገባሉ፥ አሕዛብም በበታችህ ይወድቃሉ።
6 አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ ለዘላለም ነው፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
7 ጽድቅን ወደድህ ዓመፃንም ጠላህ፤ ስለዚህ ከባልንጀሮችህ ይልቅ እግዚአብሔር አምላክ የደስታ ዘይትን ቀባህ።
8 በልብሶችህ ሁሉ ከርቤና ሽቱ ዝባድም አሉ፤ ከዝሆን ጥርሶች አዳራሽ ደስ ያሰኙሃል።
9 የንጉሦች ሴት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች።
10 ልጄ ሆይ፥ ስሚ እዪ ጆሮሽንም አዘንብዪ፤ ወገንሽን ያባትሽንም ቤት እርሺ፤
11 ንጉሥ ውበትሽን ወድዶአልና፥ እርሱ ጌታሽ ነውና።
12 የጢሮስ ሴቶች ልጆች እጅ መንሻን ይዘው ይሰግዱለታል። የምድር ባለጠጎች አሕዛብ በፊትህ ይማለላሉ።
13 ለሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብርዋ ነው፤ ልብስዋ የወርቅ መጐናጸፊያ ነው።
14 በኋላዋ ደናግሉን ለንጉሥ ይወስዳሉ፥ ባልንጀሮችዋንም ወደ አንተ ያቀርባሉ፤
15 በደስታና በሐሴት ይወስዱአቸዋል፥ ወደ ንጉሥ እልፍኝም ያስገቡአቸዋል።
16 በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተወለዱልሽ፥ በምድርም ሁሉ ላይ ገዥዎች አድርገሽ ትሾሚያቸዋለሽ።
17 ለልጅ ልጅ ሁሉ ስምሽን ያሳስባሉ፤ ስለዚህ ለዓለምና ለዘላለም አሕዛብ ይገዙልሃል።
🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹
⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️
Our Social Links🔗
Click here to Join 👇
YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook | 365 |
| 10 | Matn yo'q... | 385 |
| 11 | 🗓 09/10/20180 ማክሰኞ🗓
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ ቻሌንጅ
⏳ቀን 519⏳
ምዕራፍ 44
ለመዘምራን አለቃ፤ የቆሬ ልጆች ትምህርት።
1 አቤቱ፥ በጆሮአችን ሰማን፥ አባቶቻችንም በዘመናቸው በቀድሞ ዘመን የሠራኸውን ሥራ ነገሩን።
2 እጅህ አሕዛብን አጠፋች፥ እነርሱንም ተከልህ፤ አሕዛብን ሣቀይኻቸው አሳደድኻቸውም።
3 በሰይፋቸው ምድርን አልወረሱም ክንዳቸውም አላዳናቸው፤ ቀኝህና ክንድህ የፊትህም ብርሃን ነው እንጂ ወድደሃቸዋልና።
4 አምላኬና ንጉሤ አንተ ነህ፤ ለያዕቆብ መድኃኒትንህ እዘዝ።
5 በአንተ ጠላቶቻችንን እንወጋቸዋለን፥ በስምህም በላያችን የቆሙትን እናዋርዳቸዋለን።
6 በቀስቴ የምታመን አይደለሁምና፥ ሰይፌም አያድነኝምና፤
7 አንተ ግን ከጠላቶቻችን አዳንኸን፥ የሚጠሉንንም አሳፈርሃቸው።
8 ሁልጊዜ በእግዚአብሔር እንከብራለን፥ ስምህንም ለዘላለም እናመሰግናለን።
9 አሁን ግን ጠላኸን አሳፈርኸንም፥ ከሠራዊታችንም ጋር አትወጣም።
10 ከጠላቶቻችንም ፊት ወደ ኋላችን መለስኸን፥ የሚጠሉንም ተነጣጠቁን።
11 እንደ በጎች ሊበሉን ሰጠኸን፥ ወደ አሕዛብም በተንኸን።
12 ሕዝብህን ያለ ዋጋ ሰጠህ፥ በመለወጣቸውም ትርፍ የለም።
13 ለጎረቤቶቻችን ስድብ፥ በዙሪያችንም ላሉ መሣቂያና መዘበቻ አደረግኸን።
14 በአሕዛብ ዘንድ ምሳሌ፥ በሕዝብም ዘንድ የራስ መንቀሳቀሻ አደረግኸን።
15 ጕስቍልናዬ ሁልጊዜም በፊቴ ነው፥ የፊቴም እፍረት ሸፈነኝ።
16 ከሚሳደብና ከሚላገድ ቃል የተነሣ፥ ከጠላትና ከቂመኛ ፊት የተነሣ ነው።
17 ይህ ሁሉ በእኛ ላይ ደረሰ፥ አልረሳንህም፥ ኪዳንህንም አልወነጀልንም።
18 ልባችን ወደ ኋላው አልተመለሰም፥ ፍለጋችንም ከመንገድህ ፈቀቅ አላለም፤
19 በክፉ ስፍራ አዋርደኸናልና፥ በሞት ጥላም ሰውረኸናልና።
20 የአምላካችንን ስም ረስተንስ ቢሆን፥ እጃችንንም ወደ ሌላ አምላክ አንሥተንስ ቢሆን፥
21 እግዚአብሔር ይህንን አይመረምርም ነበርን? እርሱ ልብ የሰወረውን ያውቃልና።
22 ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል፥ እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል።
23 አቤቱ፥ ንቃ፤ ለምንስ ትተኛለህ? ተነሥ፥ ለዘወትርም አትጣለን።
24 ለምንስ ፊትህን ትሰውራለህ? መከራችንንና ችግራችንንስ ለምን ትረሳለህ?
25 ነፍሳችን በመሬት ላይ ተጐሳቍላለችና፥ ሆዳችንም ወደ ምድር ተጣብቃለችና።
26 አቤቱ፥ ተነሥና እርዳን፥ ስለ ስምህም ተቤዠን።
🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹
⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️
Our Social Links🔗
Click here to Join 👇
YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook
| 415 |
| 12 | Matn yo'q... | 365 |
| 13 | 7/10/2018
ወንጌላዊ ወንድይፍራው
የእግዚአብሔር መንግስት
፨ በንስሃ ነው ወደ እግዚአብሔር መንግስት የሚገባው።
የእግዚአብሔር መንግስት ይህን ትመስላለች፦
• ማቴዎስ 13:24-30
24 ሌላ ምሳሌ አቀረበላቸው እንዲህም አለ፦ “መንግሥተ ሰማያት በእርሻው መልካም ዘርን የዘራን ሰው ትመስላለች።
25 ሰዎቹ ሲተኙ ግን ጠላቱ መጣና በስንዴው መካከል እንክርዳድን ዘርቶ ሄደ።
26 ስንዴውም በበቀለና በአፈራ ጊዜ እንክርዳዱ ደግሞ ያን ጊዜ ታየ።
27 የባለቤቱም ባሮች ቀርበው፦ ‘ጌታ ሆይ፥ መልካምን ዘር በእርሻህ ዘርተህ አልነበርህምን? እንክርዳዱንስ ከወዴት አገኘ?’ አሉት።
28 እርሱም፦ ‘ጠላት ይህን አደረገ፡’ አላቸው። ባሮቹም፦ ‘እንግዲህ ሄደን ብንለቅመው ትወዳለህን?’ አሉት።
29 እርሱ ግን፦ ‘እንክርዳዱን ስትለቅሙ ስንዴውን ከእርሱ ጋር እንዳትነቅሉት አይሆንም።
30 ተዉአቸው፤ እስከ መከር ጊዜ አብረው ይደጉ፤ በመከር ጊዜም አጫጆችን፦ እንክርዳዱን አስቀድማችሁ ልቀሙ በእሳትም ለማቃጠል በየነዶው እሰሩ፥ ስንዴውን ግን በጎተራዬ ክተቱ እላለሁ፡’ አለ።”
• ማቴዎስ 13:32
32 እርስዋም ከዘር ሁሉ ታንሳለች፥ በአደገች ጊዜ ግን፥ ከአታክልቶች ትበልጣለች የሰማይም ወፎች መጥተው በቅርንጫፎችዋ እስኪሰፍሩ ድረስ ዛፍ ትሆናለች።”
• ማቴዎስ 13:33
33 ሌላ ምሳሌ ነገራቸው እንዲህም አለ፦ “መንግሥተ ሰማያት ሁሉ እስኪቦካ ድረስ ሴት ወስዳ በሦስት መስፈሪያ ዱቄት የሸሸገችውን እርሾ ትመስላለች።”
• ማቴዎስ 13:44
44 “ደግሞ መንግሥተ ሰማያት በእርሻ ውስጥ የተሰወረውን መዝገብ ትመስላለች፤ ሰውም አግኝቶ ሰወረው፥ ከደስታውም የተነሣ ሄዶ ያለውን ሁሉ ሸጠና ያን እርሻ ገዛ።
• ማቴዎስ 21:33
33 “ሌላ ምሳሌ ስሙ፦ የወይን አትክልት የተከለ ባለቤት ሰው ነበረ፤ ቅጥርም ቀጠረለት፥ መጥመቂያም ማሰለት፥ ግንብም ሠራና ለገበሬዎች አከራይቶ ወደ ሌላ አገር ሄደ።
• ማቴዎስ 22:2
2 “መንግሥተ ሰማያት ለልጁ ሰርግ ያደረገ ንጉሥን ትመስላለች።
• ማቴዎስ 25:1-2
1 “በዚያን ጊዜ መንግሥተ ሰማያት መብራታቸውን ይዘው ሙሽራውን ሊቀበሉ የወጡ አሥር ቆነጃጅትን ትመስላለች።
2 ከእነርሱም አምስቱ ሰነፎች አምስቱም ልባሞች ነበሩ።
፨ እግዚአብሔር ከመታወቅ ያለፈ ትልቅ ነው።
፨ የእግዚአብሔር መንግስት መልክ እና ባህሪ
1. የእግዚአብሔር መንግሥት ጽድቅና ሰላም በመንፈስ ቅዱስም የሆነ ደስታ ናት እንጂ መብልና መጠጥ አይደለችምና። (ሮሜ 14:17)
2. እንዲሁ ደግሞ እናንተ መንፈሳዊ ስጦታን በብርቱ የምትፈልጉ ከሆናችሁ ቤተ ክርስቲያንን ለማነጽ እንዲበዛላችሁ ፈልጉ። (1 ቆሮንቶስ 14:12)
3. ዕውሮች ያያሉ አንካሶችም ይሄዳሉ፥ ለምጻሞችም ይነጻሉ ደንቆሮችም ይሰማሉ፥ ሙታንም ይነሣሉ ለድሆችም ወንጌል ይሰበካል፤ (ማቴዎስ 11:5)
፨ ጳውሎስ የእግዚአብሔር መንግስትን ይዞ ነው የገባው።
፨ በክርስቶስ ያመኑ ሰዎች ሲሰበሰቡ የእግዚአብሔር መንግስት አለ።
የእግዚአብሔር መንግስት ለሁለት ሰዎች ተሰጥቷል።
1. ለታናናሾች
2. ለግፈኞች (የሚናጠቁ)
፨ የእኛ ድርሻ፦
1. ልጅነት
2. ወራሽነት
3. ክህነት
ቆላስይስ 3:1-4
1 እንግዲህ ከክርስቶስ ጋር ከተነሣችሁ፥ ክርስቶስ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀምጦ ባለበት በላይ ያለውን እሹ።
2 በላይ ያለውን አስቡ እንጂ በምድር ያለውን አይደለም።
3 ሞታችኋልና፥ ሕይወታችሁም በእግዚአብሔር ከክርስቶስ ጋር ተሰውሮአልና።
4 ሕይወታችሁ የሆነ ክርስቶስ በሚገለጥበት ጊዜ፥ በዚያን ጊዜ እናንተ ደግሞ ከእርሱ ጋር በክብር ትገለጣላችሁ። | 388 |
| 14 | Matn yo'q... | 328 |
| 15 | Matn yo'q... | 373 |
| 16 | Matn yo'q... | 313 |
| 17 | Matn yo'q... | 334 |
| 18 | Matn yo'q... | 344 |
| 19 | 🗓 08/10/2018 ሰኞ 🗓
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን 📖 አንብቦ የመጨረስ ቻሌንጅ
⏳ቀን 519⏳
መዝሙር ምዕራፍ 43
የዳዊት መዝሙር።
1 አቤቱ፥ ፍረድልኝ፥ ከጽድቅ ከራቁ ሕዝብም ክርክሬን ተከራከር፤ ከሸንጋይና ከግፈኛ ሰው አድነኝ።
2 አንተ አምላኬ ኃይሌም፥ ለምን ትተውኛለህ? ጠላቶቼ ሲያስጨንቁኝ ለምን አዝኜ እመላለሳለሁ?
3 ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ ይምሩኝ፥ ወደ ቅድስናህ ተራራና ወደ ማደሪያህ ይውሰዱኝ።
4 ወደ እግዚአብሔር መሠዊያ፥ ጕልማስነቴንም ደስ ወዳሰኛት ወደ አምላኬ እገባለሁ፤ አቤቱ አምላኬ፥ በበገና አመሰግንሃለሁ።
5 ነፍሴ ሆይ፥ ለምን ታዝኛለሽ? ለምንስ ታውኪኛለሽ? የፊቴን መድኃኒት አምላኬን አመሰግነው ዘንድ በእግዚአብሔር ታመኚ።
🔹🔹🔹🔹♦️♦️♦️🔹🔹🔹🔹
⛪️ሰሜን ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤተክርስቲያን⛪️
Our Social Links🔗
Click here to Join 👇
YouTube | Telegram | Instagram | TikTok | Facebook | 361 |
| 20 | Matn yo'q... | 35 |
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
