en
Feedback
ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

Open in Telegram

〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

Channel ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ (@tebeka) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 611 subscribers, ranking 468 in the Law category and 2 052 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 611 subscribers.

According to the latest data from 27 August, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -66 over the last 30 days and by -1 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 28 August, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Law category.

16 611
Subscribers
-124 hours
-187 days
-6630 days
Posts Archive
የገቢ_ግብር_የሚኒስትሮች_ምክር_ቤት_ደንብ_ማሻሻያ.pdf7.06 MB

photo content

የደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ አዋጅ 1383/2017 (የኘላስቲክ አዋጅ) ‼️ማንኛውም ሰው የፕላስቲክ ከረጢት ከተጠቀመ ወይም ለመጠቀም ይዞ ከተገኘ ከ 2 ሺ ብር በማያንስና ከአምስት ሺህ ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፤ ‼️ ማንኛውም ሰው የፕላስቲክ ከረጢት ካመረተ ወይም ወደ ሀገር ውስጥ ካስገባ፣ ለገበያ ካቀረበ ወይም ከሸጠ፡ ለንግድ አላማ ካከማቸ ወይም ይዞ ከተገኘ ከ #50 ሺህ ብር በማያንስና ከ #200 ሺህ ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ እና ከአምስት አመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት ይቀጣል፡፡ 🔖  ሳሙኤልግርማ የሕግ አማካሪና ጠበቃ 📻   0911190299 Join us on ⬇️ 👉 @tebekasamuel                                          👉 @tebeka #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

🎁 መልካም የጌታችን እየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ገና የፍቅር፣ የይቅርታ እና የሰላም በዓል ነው። ለእርስዎና ለወዳጆችዎ ደስታ የተሞላ ገና እመኛለሁ። ፍቅር፣ ሰላምና በረከት በቤታችሁ ይሙላ ♥️
🎁 መልካም የጌታችን እየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ገና የፍቅር፣ የይቅርታ እና የሰላም በዓል ነው። ለእርስዎና ለወዳጆችዎ ደስታ የተሞላ ገና እመኛለሁ። ፍቅር፣ ሰላምና በረከት በቤታችሁ ይሙላ ♥️ ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ መልካም ገና 🎁 2018 Addis Ababa Ethiopia 🇪🇹 #SamuelGirma #lawyer #Ethiopia #AddisAbaba

የታክስ ቅሬታ አጣሪ ጽ/ቤት አሰራር መመሪያ ቁጥር-171/2013

የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የስፖርት ውርርድ ሎተሪ ፈቃድ አሰጣጥ መመሪያ ቁጥር 172/2013 ነሐሴ 2013 ዓም አዲስ አበባ

+7
ኪሊራንስ ለመውሰድ.pdf6.64 KB

The Diredawa Administration Charter Proclamation. 416-2004 Tajaajila Abukaatummaa fi Gorsa seeraa Argachuuf ☎️ 0911932736 / 0927795673

የመንግስት መስሪያ ቤቶች የደመወዝ ስኬል ማሻሻያ አፈፃፀም መመሪያ ቁ.1110/2018

“የእምነት ማጉደል ወንጀልን የሚያቋቁሙ ህጋዊ ፍሬ ነገሮች እና የህግ ተጠያቂነት በኢትዮጵያ”

አንድን የወንጀል ጉዳይ በሚመለከት ተከሳሽ በሌለበት ሊታይ የሚችለው ከ12 ዓመት በማያንስ እስራት የሚያስቀጣ ሲሆን ነው የሚለውን ሊተረጎም የሚገባው ጣሪያውን ሳይሆን መነሻው የግድ 12 ዓመት ሲሆን ነው በማለት በአብላጫ ድምፅ ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ ውሳኔ የሰጠበት።

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ክፍያ ደንብ ቁጥር 1_2017 https://t.me/abdurahmanlawinfocenter19792015 በቻላናችን የፌደራልና የደቡብ ምእራብ ክልል አዳዲስ ህጎችን፣ የህግ ትርጉሞችን፣ በተለያዩ ርዕሶች ላይ የተፃፉ የህግ መጣጥፎችን እና መጽሃፎችን ያገኛሉ። ቻናላችንን ይቀላቀሉ እና በየግዜው የምንለቃቸውን ወቅታዊ ህግ ነክ መረጃዎችን ያግኙ።

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፍርድ አፈጻፀም ስርአት መመሪያ ቁጥር 26/2017 🌐  https://SamuelGirma.com 📱  https://fb.me/tebekasamuel 📱  https://t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel Join Us 👇 👉 @ethiopian_law                                          👉 @tebeka @samuelgirma 📞 0911190299 #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

መልካም አዲስ ዓመት! 🌼🌼🌼 እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን 2️⃣🔤1️⃣8️⃣ አዲሱ አመት የሰላም የደስታ እንዲሁም የእድገት አመት እንዲሆንልን እመኛለሁ🎊🎊🎊🇪🇹🇪🇹 መልካም በዓል ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪና ጠበቃ #Ethiopia #HappyNewYear

Proclamation #1051/2017 Coffee Marketing & Quality Control አዋጅ ቁጥር /01/209 የቡና ግብይት እና ጥራት ቁጥጥር አዋጅ

Income tax explanation .pdf1.41 MB

👉🏿በቤተሰብ ህግ መሰረት ባልና ሚስት ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኟቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው እንደሚቀሩ በተደነገገበት ሁኔታ በጋብቻ ወቅት ባልና ሚስት በፍ/ቤ
+3
👉🏿በቤተሰብ ህግ መሰረት ባልና ሚስት ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኟቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው እንደሚቀሩ በተደነገገበት ሁኔታ በጋብቻ ወቅት ባልና ሚስት በፍ/ቤት ወይም ስልጣን ባለው አካል ባልፀደቀ ውል ከውርስ የሚገኝ ንብረት የጋራ ነው በሚል ቢዋዋሉም ውሉ በፍርድ ቤት ካልተረጋገጠ በቀር ውጤት ስለሌለው በጋብቻ ወቅት በውርስ የተገኘ ንብረት የአንደኛው ተጋቢ የግል ንብረት ሆኖ የሚቀጥል ስለመሆኑ፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቅፅ 26 በሰበር መዝገብ ቁጥር 198277 ላይ በተመሣሣይ ጉዳይ አስገዳጅነት ያለውን ውሣኔ ሰጥቷል።

በነሐሴ_ወር_2017_ዓ፣ም_የሚሸጡ_ንብረቶች_የሀራጅ_ሸያጭ_ማሽጻታቂያ_1.PDF4.49 MB

Civill Proceduer Code (amharic).pdf13.57 MB