es
Feedback
ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

Ir al canal en Telegram

〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

El canal ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ (@tebeka) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 16 611 suscriptores, ocupando la posición 468 en la categoría Ley y el puesto 2 052 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 16 611 suscriptores.

Según los últimos datos del 27 agosto, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -66, y en las últimas 24 horas de -1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 0%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener N/A% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 0 visualizaciones. En el primer día suele acumular 0 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 28 agosto, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Ley.

16 611
Suscriptores
-124 horas
-187 días
-6630 días
Archivo de publicaciones
የገቢ_ግብር_የሚኒስትሮች_ምክር_ቤት_ደንብ_ማሻሻያ.pdf7.06 MB

photo content

የደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ አዋጅ 1383/2017 (የኘላስቲክ አዋጅ) ‼️ማንኛውም ሰው የፕላስቲክ ከረጢት ከተጠቀመ ወይም ለመጠቀም ይዞ ከተገኘ ከ 2 ሺ ብር በማያንስና ከአምስት ሺህ ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፤ ‼️ ማንኛውም ሰው የፕላስቲክ ከረጢት ካመረተ ወይም ወደ ሀገር ውስጥ ካስገባ፣ ለገበያ ካቀረበ ወይም ከሸጠ፡ ለንግድ አላማ ካከማቸ ወይም ይዞ ከተገኘ ከ #50 ሺህ ብር በማያንስና ከ #200 ሺህ ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ እና ከአምስት አመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት ይቀጣል፡፡ 🔖  ሳሙኤልግርማ የሕግ አማካሪና ጠበቃ 📻   0911190299 Join us on ⬇️ 👉 @tebekasamuel                                          👉 @tebeka #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

🎁 መልካም የጌታችን እየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ገና የፍቅር፣ የይቅርታ እና የሰላም በዓል ነው። ለእርስዎና ለወዳጆችዎ ደስታ የተሞላ ገና እመኛለሁ። ፍቅር፣ ሰላምና በረከት በቤታችሁ ይሙላ ♥️
🎁 መልካም የጌታችን እየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ገና የፍቅር፣ የይቅርታ እና የሰላም በዓል ነው። ለእርስዎና ለወዳጆችዎ ደስታ የተሞላ ገና እመኛለሁ። ፍቅር፣ ሰላምና በረከት በቤታችሁ ይሙላ ♥️ ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ መልካም ገና 🎁 2018 Addis Ababa Ethiopia 🇪🇹 #SamuelGirma #lawyer #Ethiopia #AddisAbaba

የታክስ ቅሬታ አጣሪ ጽ/ቤት አሰራር መመሪያ ቁጥር-171/2013

የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የስፖርት ውርርድ ሎተሪ ፈቃድ አሰጣጥ መመሪያ ቁጥር 172/2013 ነሐሴ 2013 ዓም አዲስ አበባ

+7
ኪሊራንስ ለመውሰድ.pdf6.64 KB

The Diredawa Administration Charter Proclamation. 416-2004 Tajaajila Abukaatummaa fi Gorsa seeraa Argachuuf ☎️ 0911932736 / 0927795673

የመንግስት መስሪያ ቤቶች የደመወዝ ስኬል ማሻሻያ አፈፃፀም መመሪያ ቁ.1110/2018

“የእምነት ማጉደል ወንጀልን የሚያቋቁሙ ህጋዊ ፍሬ ነገሮች እና የህግ ተጠያቂነት በኢትዮጵያ”

አንድን የወንጀል ጉዳይ በሚመለከት ተከሳሽ በሌለበት ሊታይ የሚችለው ከ12 ዓመት በማያንስ እስራት የሚያስቀጣ ሲሆን ነው የሚለውን ሊተረጎም የሚገባው ጣሪያውን ሳይሆን መነሻው የግድ 12 ዓመት ሲሆን ነው በማለት በአብላጫ ድምፅ ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ ውሳኔ የሰጠበት።

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ክፍያ ደንብ ቁጥር 1_2017 https://t.me/abdurahmanlawinfocenter19792015 በቻላናችን የፌደራልና የደቡብ ምእራብ ክልል አዳዲስ ህጎችን፣ የህግ ትርጉሞችን፣ በተለያዩ ርዕሶች ላይ የተፃፉ የህግ መጣጥፎችን እና መጽሃፎችን ያገኛሉ። ቻናላችንን ይቀላቀሉ እና በየግዜው የምንለቃቸውን ወቅታዊ ህግ ነክ መረጃዎችን ያግኙ።

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፍርድ አፈጻፀም ስርአት መመሪያ ቁጥር 26/2017 🌐  https://SamuelGirma.com 📱  https://fb.me/tebekasamuel 📱  https://t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel Join Us 👇 👉 @ethiopian_law                                          👉 @tebeka @samuelgirma 📞 0911190299 #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

መልካም አዲስ ዓመት! 🌼🌼🌼 እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን 2️⃣🔤1️⃣8️⃣ አዲሱ አመት የሰላም የደስታ እንዲሁም የእድገት አመት እንዲሆንልን እመኛለሁ🎊🎊🎊🇪🇹🇪🇹 መልካም በዓል ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪና ጠበቃ #Ethiopia #HappyNewYear

Proclamation #1051/2017 Coffee Marketing & Quality Control አዋጅ ቁጥር /01/209 የቡና ግብይት እና ጥራት ቁጥጥር አዋጅ

Income tax explanation .pdf1.41 MB

👉🏿በቤተሰብ ህግ መሰረት ባልና ሚስት ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኟቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው እንደሚቀሩ በተደነገገበት ሁኔታ በጋብቻ ወቅት ባልና ሚስት በፍ/ቤ
+3
👉🏿በቤተሰብ ህግ መሰረት ባልና ሚስት ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኟቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው እንደሚቀሩ በተደነገገበት ሁኔታ በጋብቻ ወቅት ባልና ሚስት በፍ/ቤት ወይም ስልጣን ባለው አካል ባልፀደቀ ውል ከውርስ የሚገኝ ንብረት የጋራ ነው በሚል ቢዋዋሉም ውሉ በፍርድ ቤት ካልተረጋገጠ በቀር ውጤት ስለሌለው በጋብቻ ወቅት በውርስ የተገኘ ንብረት የአንደኛው ተጋቢ የግል ንብረት ሆኖ የሚቀጥል ስለመሆኑ፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቅፅ 26 በሰበር መዝገብ ቁጥር 198277 ላይ በተመሣሣይ ጉዳይ አስገዳጅነት ያለውን ውሣኔ ሰጥቷል።

በነሐሴ_ወር_2017_ዓ፣ም_የሚሸጡ_ንብረቶች_የሀራጅ_ሸያጭ_ማሽጻታቂያ_1.PDF4.49 MB

Civill Proceduer Code (amharic).pdf13.57 MB