uk
Feedback
ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

Відкрити в Telegram

〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

Канал ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ (@tebeka) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 16 611 підписників, посідаючи 468 місце в категорії Юриспруденція та 2 052 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 16 611 підписників.

За останніми даними від 27 серпня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -66, а за останні 24 години на -1, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 0%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає N/A% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 0 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 0 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 0.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 28 серпня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Юриспруденція.

16 611
Підписники
-124 години
-187 днів
-6630 день
Архів дописів
የገቢ_ግብር_የሚኒስትሮች_ምክር_ቤት_ደንብ_ማሻሻያ.pdf7.06 MB

photo content

የደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ አዋጅ 1383/2017 (የኘላስቲክ አዋጅ) ‼️ማንኛውም ሰው የፕላስቲክ ከረጢት ከተጠቀመ ወይም ለመጠቀም ይዞ ከተገኘ ከ 2 ሺ ብር በማያንስና ከአምስት ሺህ ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፤ ‼️ ማንኛውም ሰው የፕላስቲክ ከረጢት ካመረተ ወይም ወደ ሀገር ውስጥ ካስገባ፣ ለገበያ ካቀረበ ወይም ከሸጠ፡ ለንግድ አላማ ካከማቸ ወይም ይዞ ከተገኘ ከ #50 ሺህ ብር በማያንስና ከ #200 ሺህ ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ እና ከአምስት አመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት ይቀጣል፡፡ 🔖  ሳሙኤልግርማ የሕግ አማካሪና ጠበቃ 📻   0911190299 Join us on ⬇️ 👉 @tebekasamuel                                          👉 @tebeka #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

🎁 መልካም የጌታችን እየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ገና የፍቅር፣ የይቅርታ እና የሰላም በዓል ነው። ለእርስዎና ለወዳጆችዎ ደስታ የተሞላ ገና እመኛለሁ። ፍቅር፣ ሰላምና በረከት በቤታችሁ ይሙላ ♥️
🎁 መልካም የጌታችን እየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ገና የፍቅር፣ የይቅርታ እና የሰላም በዓል ነው። ለእርስዎና ለወዳጆችዎ ደስታ የተሞላ ገና እመኛለሁ። ፍቅር፣ ሰላምና በረከት በቤታችሁ ይሙላ ♥️ ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ መልካም ገና 🎁 2018 Addis Ababa Ethiopia 🇪🇹 #SamuelGirma #lawyer #Ethiopia #AddisAbaba

የታክስ ቅሬታ አጣሪ ጽ/ቤት አሰራር መመሪያ ቁጥር-171/2013

የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የስፖርት ውርርድ ሎተሪ ፈቃድ አሰጣጥ መመሪያ ቁጥር 172/2013 ነሐሴ 2013 ዓም አዲስ አበባ

+7
ኪሊራንስ ለመውሰድ.pdf6.64 KB

The Diredawa Administration Charter Proclamation. 416-2004 Tajaajila Abukaatummaa fi Gorsa seeraa Argachuuf ☎️ 0911932736 / 0927795673

የመንግስት መስሪያ ቤቶች የደመወዝ ስኬል ማሻሻያ አፈፃፀም መመሪያ ቁ.1110/2018

“የእምነት ማጉደል ወንጀልን የሚያቋቁሙ ህጋዊ ፍሬ ነገሮች እና የህግ ተጠያቂነት በኢትዮጵያ”

አንድን የወንጀል ጉዳይ በሚመለከት ተከሳሽ በሌለበት ሊታይ የሚችለው ከ12 ዓመት በማያንስ እስራት የሚያስቀጣ ሲሆን ነው የሚለውን ሊተረጎም የሚገባው ጣሪያውን ሳይሆን መነሻው የግድ 12 ዓመት ሲሆን ነው በማለት በአብላጫ ድምፅ ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ ውሳኔ የሰጠበት።

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ክፍያ ደንብ ቁጥር 1_2017 https://t.me/abdurahmanlawinfocenter19792015 በቻላናችን የፌደራልና የደቡብ ምእራብ ክልል አዳዲስ ህጎችን፣ የህግ ትርጉሞችን፣ በተለያዩ ርዕሶች ላይ የተፃፉ የህግ መጣጥፎችን እና መጽሃፎችን ያገኛሉ። ቻናላችንን ይቀላቀሉ እና በየግዜው የምንለቃቸውን ወቅታዊ ህግ ነክ መረጃዎችን ያግኙ።

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፍርድ አፈጻፀም ስርአት መመሪያ ቁጥር 26/2017 🌐  https://SamuelGirma.com 📱  https://fb.me/tebekasamuel 📱  https://t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel Join Us 👇 👉 @ethiopian_law                                          👉 @tebeka @samuelgirma 📞 0911190299 #Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law

መልካም አዲስ ዓመት! 🌼🌼🌼 እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን 2️⃣🔤1️⃣8️⃣ አዲሱ አመት የሰላም የደስታ እንዲሁም የእድገት አመት እንዲሆንልን እመኛለሁ🎊🎊🎊🇪🇹🇪🇹 መልካም በዓል ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪና ጠበቃ #Ethiopia #HappyNewYear

Proclamation #1051/2017 Coffee Marketing & Quality Control አዋጅ ቁጥር /01/209 የቡና ግብይት እና ጥራት ቁጥጥር አዋጅ

Income tax explanation .pdf1.41 MB

👉🏿በቤተሰብ ህግ መሰረት ባልና ሚስት ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኟቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው እንደሚቀሩ በተደነገገበት ሁኔታ በጋብቻ ወቅት ባልና ሚስት በፍ/ቤ
+3
👉🏿በቤተሰብ ህግ መሰረት ባልና ሚስት ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኟቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው እንደሚቀሩ በተደነገገበት ሁኔታ በጋብቻ ወቅት ባልና ሚስት በፍ/ቤት ወይም ስልጣን ባለው አካል ባልፀደቀ ውል ከውርስ የሚገኝ ንብረት የጋራ ነው በሚል ቢዋዋሉም ውሉ በፍርድ ቤት ካልተረጋገጠ በቀር ውጤት ስለሌለው በጋብቻ ወቅት በውርስ የተገኘ ንብረት የአንደኛው ተጋቢ የግል ንብረት ሆኖ የሚቀጥል ስለመሆኑ፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቅፅ 26 በሰበር መዝገብ ቁጥር 198277 ላይ በተመሣሣይ ጉዳይ አስገዳጅነት ያለውን ውሣኔ ሰጥቷል።

በነሐሴ_ወር_2017_ዓ፣ም_የሚሸጡ_ንብረቶች_የሀራጅ_ሸያጭ_ማሽጻታቂያ_1.PDF4.49 MB

Civill Proceduer Code (amharic).pdf13.57 MB