2 064
Subscribers
No data24 hours
+67 days
+3130 days
Posts Archive
2 064
ማስታወቂያ
ለሚመለከታችሁ ለተማሪ ወላጆች መፅሐፍ ክፍያ እስከ ነሀሴ 12/2018 ዓ.ም 4:00 ክፍያ ፈፅማችሁ መፅሐፍ ያልወሰዳችሁ እስከ ነሀሴ 21/2018 ዓ.ም 6:00 ብቻ እንድትወስዱ እያሳሰበ ይህ ባይሆን ግን በተለያየ ምክንያት መረጃ በወቅቱ ያላገኙ በመጠባበቅ ላይ ለሚገኙ የተማሪ ወላጆች የሚሰጥ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል።
2 064
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለነቢዩ መሀመድ የልደት መውሊድ በሰላም በፍቅር አደረሳችሁ ።
ማሳሰቢያ፦ዛሬ ካለንደሩ ዝግ ስለሆነ የሚሰጥ መፅሐፍ አይኖርም
2 064
የተከበራችሁ የተማሪ ወላጆች
ነገ መፅሐፍ ለመውሰድ ስትመጡ የመፅሐፍ እጥረት እንዳለ እና የዋጋ ልዩነት እንዳለ በማስታወቂ መግለፃችን ይታወቃል ።
ከ1ኛ__7ኛ ክፍል መፅሐፉ እስከሚመጣ ቀሪ በደረሰኝ ጀርባ ቀሪ ተብሎ የሚፃፍ መሆኑን እየገለፅን 8ኛ ክፍል ግን የ social study ዋጋ በመጨመሩ ምክንያት ተጨማሪ 44 ብር ይዛቸሁ መምጣት ይጠበቅባቸዋልለ።
2 064
ማስታወቂያ
የተከበራችሁ የተማሪ ወላጆች መፅሐፍ የሚሰጥበት ቀን ፕሮግራም ለውጥ መደረጉን እንድታውቁልን ዓርብ ከሰዓት መስጠት እንጀምራለን በለን ነበር ነገር ግን ርክክቡ ስላልተጠናቀቀ ሰኞ፣ማክሰኞ እና ዕሮብ ማለትም ነሀሴ 18,19,20/2018ዓ.ም መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ከይቅርታ ጋር ለማሳወቅ እንወዳለን።
2 064
ማስታወቂያ ለተማሪ ወላጆች
እንደሚታወቀው የተማሪ መፅሐፍ ግዢ ለመፈፀም በመጠባበቅ እንደምትገኙ ይታወቃል ። በመሆኑ መፅሐፍ ማግኘት የምትችሉ የተማሪ ወላጆች
1.ክፍያ እስከ ነሀሴ 12/2018 ዓ.ም 4:00 ክፍያ የፈፀማችሁ ብቻ ይሆናል።
2.መፅሐፍ መውሰድ የምትችሉ ቀን 15/2018ዓ.ም ከ6:30 እስከ 9:00 ,
18,19,20/2018 ቀን ሙሉ የተከፈለበትን ስሊፕ በመያዝ ብቻ ይሆናል።
ማሳሰቢያ
1.ክፍያ ተፈፅሞ አንድ አንድ ያለቁ መፅሐፍቶች ስላሉ በትዕግስት እንድትጠብቁ
2.የዋጋ ልዩነት ያላቸው መፅሐፎች አሉ የቀነሰም የጨመረም እንዳለ እንድታውቁ።
2 064
የባንክ እስቴትመንት ሰርተን ጨርሰናል ነገር አንድ አንድ ወላጆች መፅሐፍ ቀንሳችሁ የከፈላችሁ ወላጆች ኣላችሁ በምንም መልኩ ተቀባይነት እንደማይኖረው እና መፅሐም ተነጥሎ ከትምህርት ቢሮ የማይመጣላችሁ መሆኑን ከወዲሁ እንድታውቁ እና አማራጭ እንድትፈልጉ ያሳውቃል።
2 064
ነሀሴ 12/2018ዓ.ም
ማስታወቂያ ለተማሪወላጆች/ህጋዊ አሳደጊዎች
የተማሪ መፅሐፍ እስከ ነሀሴ11/2018 ዓ.ም ክፍያ እንድትፈፅሙ የትምህርት ቤቱ አስተዳደር ማሳወቁ ይታወቃል።
በመሆኑ ከማክሰኞ 12/2018ዓ.ም 3:30 በኋላ ምንም ዓይነት ክፍያ መፈፀም የማይቻል መሆኑን የትምህርት ቤቱ አስተዳደር ያሳውቃል።
ምክንያቱም ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የመፅሐፍ ግዢ ለመፈፀም ከባንክ የባንክ እስቴትመንት/ክፍያ የፈፀሙ ዝርዝር ከባንክ ስለሚወሰድ።
2 064
ማስታወቂያ
ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
መፅሐፍን ክፍያ በተመለከተ
__መፅሐፍ የሚመጣ ለከፈሉ ወላጆች ብቻ መሆኑን እንድታውቁ
___ የተከፈለበትን የባንክ ስሊፕ በእጃችሁ ቆይቶ
መፅሐፍ ሲመጣ አወራርዳችሁ ትወስዳላቹ
2 064
የተከበራችሁ የሰርቪስ ተጠቃሚ ተማሪ ወላጆች ከዚህ በፊት ሰርቪስ ተጠቃሚ የሚል ቲክ የተደረገ ቢሆንም የሚሳፈሩበት ቦታ ስለማይጠቅስ ለማስመዝገብ ስትመጡ ሰርቪስ ተጠቃሚ የጎረቤት ልጆችም ካሉ አንድ ሰው ስም ዝርዝር እና የሚሳፈሩበት ቦታ በመያዝ ማስመዝገብ የሚቻል መሆኑን የት/ቤቱ አስተዳደር ያሳውቃል።
2 064
ማስታወቂያ
ለሰርቪስ ተጠቃሚ ተማሪ ወላጆች በሙሉ
በሰርቪስ አሰጣጥ ዙሪያ አስመልክቶ ሐምሌ 26/2018ዓ.ም ውይይት ስለሚኖር ልክ 2:30 በመሰብሰቢያ አዳራሽ እንድትገኙ የድርጅቱ ፋይናንስ አስተዳደር ጥሪውን ያስተላልፋል።
2 064
ጥብቅ ማስታወቂየ ለነባር ተማሪ ወላጆች
የነባር ተማሪ ምዝገባ እስከ ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም ተብሎ እንደነበር ይተወቃል። ነገር ግን በአንድ አንድ ወላጆች ጥያቄ መሠረት የነባር ተማረ ምዝገባ እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም መሆኑን የትምህርት ቤቱ አስተዳዳር እያሳወቀ።
ማሳሰቢያ ፦
1.መልቀቂያ የምትወስዱ ወላጆች እስከ ዓርብ በስራ ሰዓት እንድትወስዱ
2 064
Repost from Yeka Education
✔️ተማሪዎች ሆይ የ2019 የት/ት ዘመን ጥናት አሁኑኑ ጀምሩ መጽሀፍት ለማግኘት :-
✅የቅድመ 1ኛ መጽሀፍ
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76/3693?single
✅የቅድመ አንደኛ የእንግሊዘኛ መጽሀፍ
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76/4609?single
✅የ1ኛ ክፍል መጽሀፍ
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76/3716?single
✅የ2ኛ ክፍል መጽሀፍ
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76/3709?single
✅የ3ኛ ክፍል መጽሀፍ
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76/3702?single
✅የ4ኛ ክፍል መጽሀፍ
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76/3685?single
✅የ5ኛ ክፍል መጽሀፍ
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76/3678?single
✅የ6ኛ ክፍል መጽሀፍ
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76/3670?single
✅የ7ኛ ክፍል መጽሀፍ
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76/3659?single
➡️የ8ኛ ክፍል መጽሀፍ
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76/3641?single
✅Afan Oromo Grade 3-8 text books
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76/3099?single
✅ከ9ኛ-12ኛ ክፍል መጽሀፍ ለማግኘት
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76/3720
2 064
ማስተወቂያ
ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
የ2019 ዓ.ም ነባር ተማሪ ምዝገባ ከሐምሌ 1/11/2018 ዓ.ም ጀምሮ ምዝገባ እየተከናወነ ይገኛል።በመሆኑ የነባር ተማሪ ምዝገባ የሚጠናቀቀው ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም መሆኑን የትምህርት ቤቱ አስተዳደር ያሳውቃል።
ለመረጃ
⭐️0912144602 አዋሽ ባንክ ማናጀር
⭐️0924480644 ት/ቤቱ ፋይናንስ
⭐️0991219856 ት/ቤቱ አስተዳደር
ከላይ ባለው ስልክ በስራ ሰዓት በመደወል መረጃ መጠየቅ ይቻላል።
