en
Feedback
EFF Refereeing Departement (የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዳኞች ዲፖርትመንት)

EFF Refereeing Departement (የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዳኞች ዲፖርትመንት)

Open in Telegram

This is official telegram chanel of Ethiopian football federation refereeing department.

Show more
1 676
Subscribers
No data24 hours
-47 days
+730 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+5
in 0 channels
August '26
+29
in 0 channels
Get PRO
July '26
+30
in 0 channels
Get PRO
June '26
+39
in 0 channels
Get PRO
May '26
+24
in 0 channels
Get PRO
April '26
+31
in 0 channels
Get PRO
March '26
+35
in 0 channels
Get PRO
February '26
+50
in 0 channels
Get PRO
January '26
+22
in 0 channels
Get PRO
December '25
+36
in 0 channels
Get PRO
November '25
+21
in 0 channels
Get PRO
October '25
+46
in 0 channels
Get PRO
September '25
+33
in 0 channels
Get PRO
August '25
+77
in 0 channels
Get PRO
July '25
+38
in 0 channels
Get PRO
June '25
+17
in 0 channels
Get PRO
May '25
+10
in 0 channels
Get PRO
April '25
+16
in 0 channels
Get PRO
March '25
+41
in 0 channels
Get PRO
February '25
+19
in 0 channels
Get PRO
January '25
+38
in 0 channels
Get PRO
December '24
+73
in 0 channels
Get PRO
November '24
+81
in 0 channels
Get PRO
October '24
+61
in 0 channels
Get PRO
September '24
+43
in 1 channels
Get PRO
August '24
+45
in 0 channels
Get PRO
July '24
+49
in 0 channels
Get PRO
June '24
+40
in 1 channels
Get PRO
May '24
+49
in 1 channels
Get PRO
April '24
+43
in 0 channels
Get PRO
March '24
+82
in 0 channels
Get PRO
February '24
+28
in 1 channels
Get PRO
January '24
+23
in 0 channels
Get PRO
December '23
+61
in 1 channels
Get PRO
November '23
+55
in 0 channels
Get PRO
October '23
+1 066
in 1 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
06 September0
05 September+1
04 September+2
03 September+1
02 September+1
01 September0
Channel Posts
ታዳጊዎቹ የጨዋታ አመራሮች ዮሴፍ ሰሎሞን እና መዓዛ የኋላሸት በሩዋንዳ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የአፍሪካ ትምህርት ቤቶች የሴካፋ ማጣርያ ውድድር ላይ ጨዋታዎችን ለመምራት በዛሬው ዕለት ወደ ኪጋሊ አ
+1
ታዳጊዎቹ የጨዋታ አመራሮች ዮሴፍ ሰሎሞን እና መዓዛ የኋላሸት በሩዋንዳ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የአፍሪካ ትምህርት ቤቶች የሴካፋ ማጣርያ ውድድር ላይ ጨዋታዎችን ለመምራት በዛሬው ዕለት ወደ ኪጋሊ አምርተዋል። የኢ/እ/ፌ ወጣት የጨዋታ አመራሮች ልማት ፕሮጀክት ማናጀር በአምላክ ተሰማ በቦሌ ዓለምአቀፍ አየር ማረፍያ ተገኝቶ ለጨዋታ አመራሮቹ አሸኛኘት አድርጓል። ዳኛ ዮሴፍ እና ረዳት ዳኛ መዓዛ በትናንትናው ዕለት ፍጻሜውን ባገኘው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሻምፒዮና ላይ ጨዋታዎችን ከመሩ ታዳጊ ዳኞች መካከል ናቸው።

2
Guidelines_CAF Assessors.pdf
874
3
📢 IMPORTANT ANNOUNCEMENT TO ALL MATCH OFFICIALS AND ASSESSORS Dear Respected Match Officials and Assessors, As we prepare for the start of the new CAF competition season, please be informed that CAF has issued important guidelines regarding the management of competitions and the recent changes to the Laws of the Game. These changes may have a direct impact on matches. Therefore, it is essential that all referees and assessors carefully review the latest instructions and guidance and ensure that they are fully familiar with the updated Laws and their application. We kindly ask all appointed match officials and assessors to read the attached guidelines carefully and ensure full compliance throughout the competition. Your professionalism, preparation, cooperation, and commitment are highly appreciated and will contribute significantly to the successful management of our competitions. Thank you for your continued commitment, and we wish you all a successful CAF competition season. Best regards, Refereeing Department Ethiopian Football Federation
820
4
ከቁጭት ወደ ተስፋ: የኢትዮጵያ ዳኝነት አዲስ መንገድ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ዳኝነት ውስጥ አዲስ ምዕራፍ እየተጻፈ ይገኛል። ለዓመታት በዳኞች ምልመላ፣ ልማትና እድገት ሥርዓት ላይ የታዩ ችግሮችን ለመቅረፍ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከመሠረት (grass root) የጀመረ ስትራቴጂያዊ ለውጥ ተግባራዊ እያደረገ ነው። የዚህ ትልቅ የለውጥ ጉዞ መነሻ እ.ኤ.አ በ2022 ዩጋንዳ ላይ በተካሄደው የሴካፋ የትምህርት ቤቶች ውድድር ወቅት የተከሰተ አጋጣሚ ነበር። በወቅቱ በስፍራው የነበሩት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ኢትዮጵያ ለውድድሩ የላከቻቸው የፕሪምየር ሊግ ደረጃ ዳኞችን እንደነበር ተመለከቱ። ይህ አጋጣሚ ትልቅ ቁጭት በመፍጠሩ ተተኪዎች ላይ ተግባራዊ ሥራዎች እንዲሰሩ አሳሰቡ። የብሔራዊ የዳኞች ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሸዋንግዛው ተባባል ይህን አጋጣሚ ሲያስታውሱ "ያ አጋጣሚ ለዛሬ ሥራችን መነሻ ሆኗል። የተተኪ ዳኞችን ልማት በስትራቴጂ መምራት እንዳለብን ያሳየን ነው" ይላሉ። የዳኞች ኮሚቴው በአዲስ መልክ ከተደራጀ በኋላ አዲስ ስትራቴጂክ ፕላን ተቀርፆ የዳኛ ምንጮች ትምህርት ቤቶችና ወጣቶች እንዲሆኑ ሰፊ እንቅስቃሴ ተጀመረ። "ቀደም ሲል በታችኛው እርከን ላይ በሚያጫውቱ ዳኞች እና በፕሪሚየር ሊጉ ዳኞች መካከል የተመጣጠነ የዕድሜ ስብጥር አለመኖር ለዳኝነት ማኔጅመንቱ አስቸጋሪ ፈተና ሆኖ ቆይቷል።" ያሉት የዳኞች ዲፓርትመንት ዳይሬክተር አቶ ሙሉጌታ ምስጋናው ይህንን ችግር ለመቅረፍ አዲስ የዳኝነት ሙያ መመርያ እንዲዘጋጅ መደረጉን ይገልፃሉ። መመርያው አዲስ ወደ ዳኝነት ሙያ የሚገቡ ግለሰቦች ዕድሜያቸው ከ13 እስከ 22 ዓመት ባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ብቻ እንዲሆን የሚያደርግ ሲሆን በፌዴሬሽኑ ዝርዝር መስፈርት መሠረት ወደ መረጃ ቋት ገብተው ከሥልጠና ጀምሮ በቅርብ ክትትልና እገዛ ወደ ላይ የሚያድጉበት መስመር እነዲዘረጋ ተደርጓል። እንደ አዲስ ፖሊሲ ከተቀመጡት ዋና ዋና አቅጣጫዎች መካከል የፌዴሬሽኑ የዕድሜ ውድድሮች በዕድሜ አቻ ወጣት ዳኞች እንዲመሩ ማድረግ መሆኑን አቶ ሸዋንግዛው ይናገራሉ። "ዕድሜያቸው ከ17 ዓመት በታች ባሉ ወጣት ዳኞች ከ15 ዓመት በታች ውድድሮችን ይመራሉ። ከ17 ዓመት በታች ውድድሮችንም ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች ወይም በዛ የእድሜ አካባቢ ባሉ ዳኞች ይዳኛሉ። ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ የትምህርት ቤት ውድድሮች በተማሪ ዳኞች፣ የዩኒቨርሲቲ ውድድሮች ደግሞ በራሳቸው በዩኒቨርሲቲ ተማሪ ዳኞች እንዲከናወኑ ይደረጋል።" በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም እየተካሄደ የሚገኘው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሻምፒዮና የዚሁ አዲስ ፖሊሲ ፍሬ ማሳያ ሆኗል። በውድድሩ ላይ የሚገኙት የጨዋታ አመራሮች ሙሉ በሙሉ በዚህ አዲስ የምልመላ መስፈርት ከተለያዩ አካባቢዎች የተመረጡ ታዳጊ ዳኞች ናቸው። ታዳጊዎቹ የጨዋታ አመራሮች እያሳዩ የሚገኙት የአመራርነት ብቃትም ከፍተኛ ተስፋ የሰጠ ሆኗል። ዛሬ የተካሄዱ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ላይ በአዳማ አበበ ቢቂላ በአካል ተገኝተው የታዳጊ ዳኞቹን እንቅስቅሴ የተመለከቱት የሴካፋ የዳኞች ኃላፊ ዓሊ አህመድ እና የፊፋ ኢንስትራክተር ሁሴን ጋቦኒ ለተጀመሩት ሥራዎች ያላቸውን ከፍተኛ አድናቆት ገልጸዋል። የሴካፋ የዳኞች ኃላፊ ዓሊ አህመድ በቦታው ተገኝተው ከተመለከቱ በኋላ "ዛሬ እዚህ በመገኘታችን በጣም ደስተኞች ነን። ይህ በእውነት ለኢትዮጵያ ዳኝነት በጣም ጥሩ ተስፋ ያለው ነው። ይህን በመመልከታችን ትልቅ ደስታን ሰጥቶናል። መሰል ፕሮጀክቶች ሁልጊዜ ልናያቸውና ልንደግፋቸው የምንፈልጋቸው ናቸው። ዳኞችን ሁልጊዜ ከመሰረቱ መገንባት አለብን" ብለዋል። የዚህ አዲስ አቅጣጫ ውጤታማነት ቀስ በቀስ እየጎላ መጥቷል። ቀደም ሲል በሴካፋ የትምህርት ቤት ውድድሮች ላይ የተላኩ ታዳጊ ዳኞች ዛሬ ላይ የፊፋ ኤሊት የጨዋታ አመራሮች ስልጠና ደረጃ እስከ መድረስ ችለዋል። ወጣቷ ረዳት ዳኛ ሀና ደመቀ በአንድ ዓመት ውስጥ የሴካፋ ትምህርት ቤቶች ውድድርን ከመምራት ተነስታ በዛሬው ዕለት በተጠናቀቀው የፊፋ ኤሊት የጨዋታ አመራሮች ስልጠና ላይ መካፈሏ የፕሮጀክቱን ትርጉም በሚገባ የሚያሳይ ሆኗል። አቶ ሸዋንግዛው ተባባል በአዳማ ከ17 ዓመት በታች ውድድር ላይ እያጫወቱ ካሉ ወጣት ዳኞች መካከል የአንድ ወንድና አንድ የሴት ዳኛ በቀጣይ ለሚደረገው የሴካፋ የትምህርት ቤቶች ውድድር መላኩን ገልጸዋል። ፌዴሬሽኑ በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች የጀመራቸውን የስልጠና እንቅስቃሴዎች በመከተል ሌሎች ከተሞች እና ክልሎች በተመሳሳይ መልኩ ተቀብለው እንዲተገብሩት ጥሪ አቅርበዋል። ከቁጭት ተነስቶ በስትራቴጂ ታገዞ አዲስ ጉዞ እያደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ዳኝነት ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚወክሉ ብቁ፣ በእድሜ ለጋ እና በስነ-ምግባር የታነጹ ዳኞችን ለማፍራት ትልቅ መሰረት ጥሏል።
840
5
ከቁጭት ወደ ተስፋ: የኢትዮጵያ ዳኝነት አዲስ መንገድ+9
ከቁጭት ወደ ተስፋ: የኢትዮጵያ ዳኝነት አዲስ መንገድ
916
6
በሴፕቴምበር ወር በሚካሄዱ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ እና ኢንተር-ክለብ ውድድሮች ላይ በካፍ የተመደቡ ኢትዮጵያውያን የጨዋታ አመራሮች+3
በሴፕቴምበር ወር በሚካሄዱ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ እና ኢንተር-ክለብ ውድድሮች ላይ በካፍ የተመደቡ ኢትዮጵያውያን የጨዋታ አመራሮች
1 309
7
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1501ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መልካም በዓል ይመኛል !
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1501ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መልካም በዓል ይመኛል !
1 172
8
የሀዘን መግለጫ ! የጨዋታ ታዛቢ (ኮሚሽነር) ሞገስ ማሞ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ኮሚሽነር ሞገስ ማሞ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በሚያዘጋጃቸው የተለያዩ ውድድሮች በኮሚሽነርነት ለረጅም ጊ
የሀዘን መግለጫ ! የጨዋታ ታዛቢ (ኮሚሽነር) ሞገስ ማሞ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ኮሚሽነር ሞገስ ማሞ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በሚያዘጋጃቸው የተለያዩ ውድድሮች በኮሚሽነርነት ለረጅም ጊዜያት በማገልገል አሳልፈዋል። የኮሚሽነር ሞገስ ሥርዓተ ቀብር በዛሬው እለት ነሐሴ 18 በፈረንሳይ ሌጋሲዮን ገነተ ኢየሱስ ቤተ-ክርስቲያን ከቀኑ 6፡00 ተፈፅሟል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በኮሚሸነር ሞገስ ህልፈት የተሰማውን እጅግ ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰብ፣ ለወዳጅ ዘመድ፣ ለእግር ኳስ ቤተሰብ እና ለሙያ ባልደረቦች መፅናናትን ይመኛል።
1 149
9
በትግራይ ፖሊስ ዋልታ እና ጊምቢ ከተማ መካከል የሚደረገውን የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የወንዶች ውድድር የፍፃሜ ጨዋታ የሚመሩ የጨዋታ አመራሮች
በትግራይ ፖሊስ ዋልታ እና ጊምቢ ከተማ መካከል የሚደረገውን የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የወንዶች ውድድር የፍፃሜ ጨዋታ የሚመሩ የጨዋታ አመራሮች
1 778
10
በኢትዮጵያ ቡና እና ምድረ ገነት ሽረ መካከል የሚደረገውን የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የሴቶች ውድድር የፍፃሜ ጨዋታ የሚመሩ የጨዋታ አመራሮች
በኢትዮጵያ ቡና እና ምድረ ገነት ሽረ መካከል የሚደረገውን የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና የሴቶች ውድድር የፍፃሜ ጨዋታ የሚመሩ የጨዋታ አመራሮች
1 748
11
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የብሔራዊ የዳኞች ኮሚቴ ይፋዊ መግለጫ የቀድሞ አንጋፋ የዳኝነት ሙያተኞችን በማክበር እውቅና ሰጠ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ብሔራዊ የዳኞች ኮሚቴ በሀገራችን የዳኝ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የብሔራዊ የዳኞች ኮሚቴ ይፋዊ መግለጫ የቀድሞ አንጋፋ የዳኝነት ሙያተኞችን በማክበር እውቅና ሰጠ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ብሔራዊ የዳኞች ኮሚቴ በሀገራችን የዳኝነት ሙያ ላይ ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ፣ ለፈፀሙት ታላቅ አገልግሎት እና ለሙያው እድገት ላበረከቱት ዘላቂ አሻራ ለሁለት አንጋፋ የቀድሞ የዳኝነት ሙያተኞች ኢንስትራክተር ሽፈራው እሸቱ እና ኃይለመላክ ተሰማ እውቅና ሰጥቷል። በዳኝነት ሙያ ለብዙ ዓመታት በታማኝነት፣ በሙያዊ ብቃት እና በከፍተኛ ቁርጠኝነት ያገለገሉት እነዚህ አንጋፋ ባለሙያዎች የዳኝነት ሙያን በማሳደግ፣ የተሻለ የዳኝነት ባህል በመገንባት እና ለቀጣዩ ትውልድ አርአያ በመሆን የማይረሱ አስተዋፅኦዎችን አበርክተዋል። የብሔራዊ የዳኞች ኮሚቴ እንደሚያምነው፣ ለሙያው ያደሩ እና ታሪካዊ አሻራ ያሳረፉ ባለሙያዎችን ማክበርና እውቅና መስጠት ያለፈውን ትውልድ ለማመስገን ብቻ ሳይሆን፣ አሁን ላሉ ዳኞች እና ወደፊት ወደ ሙያው ለሚመጡ ወጣት ተስፈኞች ትልቅ ተነሳሽነትና ምሳሌ የሚሆን ተግባር ነው። ይህ የእውቅና አሰጣጥ በዳኝነት ሙያ ውስጥ አንጋፋ ባለሙያዎችን የማክበር ባህል በቀጣይም ለሙያው የማይረሳ አስተዋፅኦ ያበረከቱ ባለሙያዎችን በመለየት ተመሳሳይ የእውቅና መስጠት ሂደት እንደሚቀጥል ብሔራዊ የዳኞች ኮሚቴ ያስታውቃል። ብሔራዊ የዳኞች ኮሚቴ ለሁሉም የቀድሞ እና አሁን ያሉ ዳኞች ላበረከቱት አስተዋፅኦ ምስጋናውን ያቀርባል። የዳኝነት ሙያን በጋራ ጥረት፣ በሙያዊ እሴት እና በተጠያቂነት የበለጠ ለማሳደግ ቁርጠኝነቱን ይገልጻል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ብሔራዊ የዳኞች ኮሚቴ
1 608
12
የጨዋታ አመራሮችን ክብርና ደህንነት መጠበቅ የሁላችንም ኃላፊነት ነው ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በተለያዩ የእግር ኳስ ውድድሮች ላይ በጨዋታ አመራሮች ላይ የሚፈጸሙ አካላዊ ጥቃቶችን የሚያሳዩ ምስሎች በተ
የጨዋታ አመራሮችን ክብርና ደህንነት መጠበቅ የሁላችንም ኃላፊነት ነው ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በተለያዩ የእግር ኳስ ውድድሮች ላይ በጨዋታ አመራሮች ላይ የሚፈጸሙ አካላዊ ጥቃቶችን የሚያሳዩ ምስሎች በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች በስፋት ሲሰራጩ እየተመለከትን እንገኛለን። እነዚህ አሳዛኝ ድርጊቶች በወቅቱ፣ በጥብቅ እና በተቀናጀ መልኩ መቆጣጠር ካልተቻለ በእግር ኳሳችን ላይ የሚያስከትሉት ጉዳት ከፍተኛ ነው። የጨዋታ አመራሮች የእግር ኳስ ውድድሮች በሕግ፣ በፍትሃዊነት እና በስፖርታዊ ሥነ-ምግባር እንዲመሩ ወሳኝ ሚና የሚጫወቱ ባለሙያዎች ናቸው። በመሆኑም ደህንነታቸው አስተማማኝ ባልሆነ ሁኔታ ውስጥ ወደ ውድድር እንዳይመደቡ በቂ ጥንቃቄ ማድረግ፣ ለእግር ኳስ ቤተሰቡ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን ማከናወን እና በእነርሱ ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን በሕግ አግባብ ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ወሳኝ ነው። ይህንን ችግር በጋራ ኃላፊነት እና በተቀናጀ አሰራር ማስቆም ካልቻልን፣ ለወደፊት ተስፋ የሚሆኑ ወጣት የጨዋታ አመራሮችን ለማፍራት የምናደርገውን ጥረት ከፍተኛ ፈተና ውስጥ ይከተዋል። የጨዋታ አመራሮች የእግር ኳስ ልማት ዋና አካል ናቸው። የእነርሱን ክብር፣ ደህንነት እና መብት መጠበቅ የዛሬን እና የነገን እግር ኳስ መጠበቅ ማለት ነው። በመሆኑም በየደረጃው የምትገኙ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን አመራሮች፣ የዳኞች ኮሚቴዎች እና ሁሉም የእግር ኳስ ቤተሰብ ይህንን ጉዳይ በከፍተኛ አፅንኦት በመያዝ፣ የጨዋታ አመራሮችን ለመጠበቅ የየራሳችንን ኃላፊነት በመወጣት የእግር ኳስ ዳኝነት ሙያን እና የስፖርቱን ዕድገት በጋራ እንድናሳድግ ጥሪ እናቀርባለን። ለዘላቂ የእግር ኳስ ልማት፣ የጨዋታ አመራሮችን ክብርና ደህንነት በጋራ እንጠብቅ። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ብሔራዊ የዳኞች ኮሚቴ
1 407
13
"The best referees are not those who never face pressure; they are those who can manage pressure, control emotions, and make correct decisions when the pressure is highest." Modern refereeing requires more than knowing the Laws of the Game. A referee must be a leader, communicator, decision-maker, and emotionally intelligent professional who can manage both the match and the human emotions within it. Source: ChatGPT.
1 755
14
Emotional Intelligence and Refereeing Emotional intelligence (EI) is one of the most important qualities of a modern football referee. While technical knowledge of the Laws of the Game, positioning, fitness, and decision-making are essential, a referee’s ability to understand and manage emotions often determines how effectively they control a match. 1. What is Emotional Intelligence? Emotional intelligence is the ability to: Recognize your own emotions Control emotional reactions Understand the emotions of others Build positive interactions Make balanced decisions under pressure For referees, EI means staying calm, focused, and professional regardless of the intensity of the match. Key Emotional Intelligence Skills for Referees EI CompetencyApplication in RefereeingSelf-awarenessUnderstanding personal reactions, recognizing stress, knowing when emotions may affect decisionsSelf-controlRemaining calm after criticism, protests, mistakes, or difficult incidentsMotivationMaintaining concentration and commitment throughout the matchEmpathyUnderstanding players’ perspectives, emotions, and frustrations without losing authoritySocial skillsCommunicating effectively with players, coaches, assistants, and officials 1. Self-Awareness: Knowing Yourself A referee must understand: How they react under pressure Their communication style Their strengths and weaknesses Their emotional triggers Example: A referee who knows they become defensive when challenged by players can prepare strategies to remain calm and respond professionally. 2. Self-Control: Managing Pressure Football creates emotional situations: A controversial penalty decision A red card incident Players surrounding the referee Crowd pressure A personal mistake A referee with strong emotional control: ✅ Does not react emotionally ✅ Avoids unnecessary confrontation ✅ Takes decisions based on facts, not feelings ✅ Maintains authority through calmness A calm referee is usually a stronger referee. 3. Empathy: Understanding Players Empathy does not mean accepting misconduct. It means understanding emotions while maintaining fairness. For example: A player who just conceded a goal may be frustrated. A captain may be seeking clarification, not confrontation. A young player may need guidance rather than immediate punishment. An emotionally intelligent referee knows when to communicate, when to warn, and when to sanction. 4. Communication Skills Good refereeing is not only about making correct decisions; it is also about making decisions accepted. Effective communication includes: Verbal communication: Clear explanations Respectful tone Appropriate warnings Non-verbal communication: Body language Eye contact Confidence Calm gestures A referee who communicates well can prevent many conflicts before they escalate. 5. Emotional Intelligence During Difficult Moments After a wrong decision: A referee should: Accept the mistake internally Avoid losing confidence Focus on the next decision When players protest: A referee should: Listen briefly Stay composed Communicate clearly Apply the Laws consistently During a high-pressure match: A referee should: Slow down emotionally Increase concentration Trust preparation and teamwork Emotional Intelligence and Match Control A referee with high EI can: ✅ Read the temperature of the match ✅ Identify potential conflicts early ✅ Build respect with players ✅ Reduce unnecessary cards ✅ Make better decisions under pressure ✅ Maintain authority without aggression Developing Emotional Intelligence in Referees Referee development programs should include: Self-reflection after matches What emotions affected my decisions? How did I handle pressure? Video analysis Review body language and communication Scenario training Simulate confrontational situations Psychological preparation Stress management Focus techniques Confidence building Mentoring and feedback Learn from experienced referees Final Message for Referees
1 787
15
No text...
1 051
16
በነገው ዕለት የሚካሄደው የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜን የሚመሩ የጨዋታ አመራሮች
በነገው ዕለት የሚካሄደው የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜን የሚመሩ የጨዋታ አመራሮች
1 827
17
የሀዘን መግለጫ ! የጨዋታ ታዛቢ (ኮሚሽነር) አበራ ቡፌቦ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ኮሚሽነር አበራ ቡፌቦ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በሚያዘጋጃቸው የተለያዩ ውድድሮች በጨዋታ አመራርነት እ
የሀዘን መግለጫ ! የጨዋታ ታዛቢ (ኮሚሽነር) አበራ ቡፌቦ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ኮሚሽነር አበራ ቡፌቦ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በሚያዘጋጃቸው የተለያዩ ውድድሮች በጨዋታ አመራርነት እና ኮሚሽነርነት ለረጅም ጊዜያት በማገልገል አሳልፈዋል። የኮሚሽነር አበራ ቡፌቦ ሥርዓተ ቀብር በነገው እለት ሰኔ 10 በሺንሺቾ ከተማ ቃለ ህይወት ቤተ-ክርስቲያን ከቀኑ 7፡00 ይፈፀማል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በኮሚሸነር አበራ ህልፈት የተሰማውን እጅግ ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰብ፣ ለወዳጅ ዘመድ፣ ለእግር ኳስ ቤተሰብ እና ለሙያ ባልደረቦች መፅናናትን ይመኛል።
1 653
18
No text...
2 825
19
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አል - አድሃ (አረፋ) በዓል በሠላም አደረሳችሁ ! ኢድ ሙባረክ ! የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አል - አድሃ (አረፋ) በዓል በሠላም አደረሳችሁ ! ኢድ ሙባረክ ! የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
1 896
20
Laws of the Game 2026_27_single pages.pdf
2 738