en
Feedback
EOTC Books ⛪️

EOTC Books ⛪️

Open in Telegram

📚 በዚህ ቻናል/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምትቀበላቸውን ቅዱሳት መጻሕፍትን ለምዕመናን ተደራሽ ማድረግ ነው ይኸውም ከሀገራችን እንዲሁም ከውጪ ሀገር (ቤ/ክ የምትቀበለውን) ናቸው ። 💬 contact us @Jared2080 buy Ads? https://telega.io/c/EOTCBooks1 YouTube 👇 https://www.youtube.com/@zeEthiop

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel EOTC Books ⛪️

Channel EOTC Books ⛪️ (@eotcbooks1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 18 592 subscribers, ranking 4 412 in the Religion & Spirituality category and 1 810 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 18 592 subscribers.

According to the latest data from 10 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 83 over the last 30 days and by 8 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 9.81%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 4.87% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 1 824 views. Within the first day, a publication typically gains 905 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 8.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
📚 በዚህ ቻናል/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምትቀበላቸውን ቅዱሳት መጻሕፍትን ለምዕመናን ተደራሽ ማድረግ ነው ይኸውም ከሀገራችን እንዲሁም ከውጪ ሀገር (ቤ/ክ የምትቀበለውን) ናቸው ። 💬 contact us @Jared2080 buy Ads? https://telega.io/c/EOTCBooks1 YouTube 👇 https://www.youtube.com/@zeEthiop

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 11 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

18 592
Subscribers
+824 hours
+307 days
+8330 days
Posts Archive
ቃል ኪዳን በነገረ ድኅነት (ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ) ተቀንጭቦ የተዘጋጀ.pdf

መልክአ ኢየሱስ ካልእ በግእዝ.pdf6.73 MB

Repost from Birana Ethio
+1
መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ሼር https://t.me/BiranaEthio

ሰንክሳር ዘወርኃ ሰኔ ፪ አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ሁለት በዚች ቀን የመጥምቁ የቅዱስ ዮሐንስ ሥጋ የቀናተኛው ኤልያስ ደቀ መዝሙር ከሆነው ከነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋ ጋር በአንድነት ተገኘ ። ከሀዲው ንጉሥ ዑልያኖስ የጥጦስ ልጅ አሰባስያኖስ ከአፈረሰው በኋላ በዘመኑ በኢየሩሳሌም የአይሁድ ምኩራባቸውን ሊሠራ በወደደ ጊዜ እርሱ በቅዱስ ወንጌል ድንጋይ በድንጋይ ላይ ተቀምጦ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም የተባለውን የእግዚአብሔርን ቃል ሊሽር ፈልጎ መሥራት በጀመረ ጊዜ ሦስት ጊዜ ፈረሰበት ። አይሁድም እንዲህ አሉት የደጋግ ክርስቲያኖች ዐፅሞቻቸው በዚህ ቦታ ስለሚኖሩ ከዚህ ካላወጣችሁና ካላቃጠላችኋቸው በዚህ ቦታ ምኩራብ አይሠራም ። በዚያንም ጊዜ የቅዱሳኑን ዐፅሞቻቸውን አውጥተው በእሳት እንዲቃጠሉ አዘዘ በአፈሰሱም ጊዜ የመጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስንና የነቢዩ ኤልሳዕን ሥጋቸውን አግኝተው በእሳት ሊቃጠሉ ፈለጉ ምእመናንም መጥተው ለወታደሮች ብዙ ገንዘብ ሰጡ ንጉሡም ስምቱ እንዳያጠፋቸው በዚያች አገር እንዳያስቀሩ ከአቃጠሏቸው በኋላ የቅዱሳንን ሥጋ ወሰዱ ። የዑልያኖስም ዜናው እንዲህ ሆነ የጳጳሳት አለቆች ባስልዮስንና ጎርጎርዮስን በአሠሯቸው ጊዜ እነርሱ በቅዱስ መርቆሬዎስ ሥዕል ዘንድ እያለቀሱ ጸለዩ ። የክብር ባለቤት የሆነ የጌታችንን የከበረ ስሙን ሰደበልና ያን ጊዜ እግዚአብሔር ቅዱስ መርቆሬዎስን በአካለ ነፍስ ላከው ዑልያኖስንም በጦር ወጋው ከደሙም ዘግኖ ኢየሱስ የሰጠኸኝን ነፍስ ተቀበል እያለ ወደ አየር ረጨ ወዲያውኑም በክፉ አሟሟት ሞተ። የከበረ የዮሐንስና የኤልሳዕን ሥጋ ግን እሊያ ሰዎች በአሌክሳንድርያ ከተማ ወደ ሊቀ ጳጳሳቱ አባ አትናቴዎስ አደረሱ ። እርሱም በእርሳቸው ታላቅ ደስታ ደስ አለው ቤተ ክርስቲያንም እስኪሠራላቸው ድረስ በእርሱ ዘንድ አኖራቸው ። በአንዲት ዕለትም አባ አትናቴዎስ በአባቶቹ ቦታዎች ላይ ስለ ጸሐፊው ቴዎፍሎስም አብሮት ሳለ እግዚአብሔር መልካም ዘመን ቢሰጠኝ ሥጋቸውን በውስጡ አኖር ዘንድ ለቅዱሳን መጥምቁ ዮሐንስና ለነቢዩ ኤልሳዕ በስማቸው በዚህ ቦታ ቤተ ክርስቲያን እሠራለሁ አለ ቴዎፍሎስም ሰማው ። አባ ቴዎፍሎስም በተሾመ ጊዜ አባ አትናቴዎስ የተናገረውን ያንን ቃል አስቦ ቤተ ክርስቲያን ሠራ ። ከርሱ ጋራም ብዙዎች ካህናትና የክርስቲያን ወገኖችን ይዞ የቅዱሳን የመጥምቁ ዮሐንስና የነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋቸው ወዳለበት ሐዶ በታላቅ ክብርም ተሸክመው አምጥተው ወደ ቤተ ክርስቲያን አገቡ ። ሥጋቸውንም ይዘው በሚጓዙበት ጊዜ በጐዳናቸው አቅራቢያ ቤት ካለበት ቦታ ደረሱ በውስጡም በምጥ ተይዛ አራት ቀናት እየጮኸች ለሞት የተቃረበች ሴት ነበረች ። እርሷም አረማዊት ነበረች በቅዱሳንም ሥጋ ዘንድ ካህናቱ የሚያመሰግኑትን ስምም በቤቷ መስኮት ተመለከተች ይህ ምንድን ነው ብላ ጠየቀች ። የቅዱሳን የመጥምቁ ዮሐንስና የነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋቸው ነው አሏት እርሷም ከዚህ ሥቃይ ከዳንኩ ክርስቲያን እሆናለሁ አለች ገና ቃሏ ከአፏ ሳይፈጸም ያን ጊዜ መልካም ሕፃን ወለደች ስሙንም ዮሐንስ ብላ ጠራችው ። ከዚህም በኋላ ከቤተሰቦቿ ሁሉ ጋራ የክርስትና ጥምቀትን ተጠመቀች ። የቅዱሳንንም ሥጋቸውን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አኖሩት ከርሳቸውም ታላላቅ ድንቆችና ተአምራት ተገለጡ ። በቅዳሴ ቤተ ክርስቲያንም ጊዜ ከሊቀ ጳጳሳት አባ ቴዎፍሎስ ጋራ ብዙዎች ሰዎች ቅዱሳን መጥምቁ ዮሐንስና ነቢዩ ኤልሳዕ ሲዞሩ አይአቸው በቀድሞ መልካቸው ያውቋቸዋልና የመጥምቁ ዮሐንስ መልክ ሁለመናው ጸጉር ሲሆን ኤልሳዕም ቁመቱ ረጅም ራሱ በራ ነበር ። ከዚህም በኋላ ኤጲስቆጶሱ አባ መቃርሰ በሰማዕትነት በሞተ ጊዜ ሥጋውን ከቅዱሳን ዮሐንስና ኤልሳዕ ሥጋ ጋራ አደረጉ ። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በጸሎታቸው ይማረን ለዘላለሙ አሜን ። ※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※ አርኬ ሰላም ዕብል ለአስተርእዮቶሙ ነዮ። ለሥጋ ዮሐንስ መጥምቅ ወለሥጋ ኤልሳዕ በኢተሌልዮ። አቅረበ ሎሙ አኮቴተ ወተጋንዮ። ከመ ክህለ አረማዊት እምሕማመ ወሊድ አጥዕዮ። ተአምሪሆሙ ቴዎፍሎስ ርእዮ። ※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※ በዚችም ዕለት የቄርሎስ የአክሌጦስና የኢትዮጵያ መነኩሴ የጳውሎስ መታሰቢያቸው ነው ። እግዚአብሔር በጸሎታቸው ይማረን ለዘላለሙ አሜን ። Share Telegram https://t.me/EOTCBooks1 YouTube https://www.youtube.com/@zeEthiop

እነዚህ ከሐዋርያት ጀምሮ የተነሱ የቤተ ክርስቲያን አባቶች መጻሕፍት  ናቸው። የኢየሱስ ክርስቶስን ስም ካባ ለብሶ በዘመናችን የተነሳውን ኑፋቄ በሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን አስተምህሮ በግልጽ ለምዱን ገፈን ተኩላነቱን  እንድናየው እግዚአብሔር የሰጠን ታላቅ መሳሪያዎች ናቸው።

Expositions on the Psalms.pdf7.59 MB

npnf214.pdf6.78 MB

npnf213.pdf4.96 MB

npnf212.pdf7.43 MB

npnf211.pdf9.56 MB

npnf210.pdf8.40 MB

npnf209.pdf6.41 MB

npnf208.pdf6.98 MB

npnf207.pdf8.59 MB

npnf206.pdf8.97 MB

npnf205.pdf8.52 MB

npnf204.pdf11.43 MB

npnf203.pdf9.01 MB

npnf201.pdf11.25 MB