uz
Feedback
EOTC Books ⛪️

EOTC Books ⛪️

Kanalga Telegram’da o‘tish

📚 በዚህ ቻናል/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምትቀበላቸውን ቅዱሳት መጻሕፍትን ለምዕመናን ተደራሽ ማድረግ ነው ይኸውም ከሀገራችን እንዲሁም ከውጪ ሀገር (ቤ/ክ የምትቀበለውን) ናቸው ። 💬 contact us @Jared2080 buy Ads? https://telega.io/c/EOTCBooks1 YouTube 👇 https://www.youtube.com/@zeEthiop

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali EOTC Books ⛪️ analitikasi

EOTC Books ⛪️ (@eotcbooks1) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 18 592 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 4 412-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 1 810-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 18 592 obunachiga ega bo‘ldi.

10 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 83 ga, so‘nggi 24 soatda esa 8 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 9.81% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 4.87% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 1 824 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 905 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 8 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
📚 በዚህ ቻናል/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምትቀበላቸውን ቅዱሳት መጻሕፍትን ለምዕመናን ተደራሽ ማድረግ ነው ይኸውም ከሀገራችን እንዲሁም ከውጪ ሀገር (ቤ/ክ የምትቀበለውን) ናቸው ። 💬 contact us @Jared2080 buy Ads? https://telega.io/c/EOTCBooks1 YouTube 👇 https://www.youtube.com/@zeEthiop

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 11 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

18 592
Obunachilar
+824 soatlar
+307 kunlar
+8330 kunlar
Postlar arxiv
ቃል ኪዳን በነገረ ድኅነት (ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ) ተቀንጭቦ የተዘጋጀ.pdf

መልክአ ኢየሱስ ካልእ በግእዝ.pdf6.73 MB

Repost from Birana Ethio
+1
መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ሼር https://t.me/BiranaEthio

ሰንክሳር ዘወርኃ ሰኔ ፪ አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ሁለት በዚች ቀን የመጥምቁ የቅዱስ ዮሐንስ ሥጋ የቀናተኛው ኤልያስ ደቀ መዝሙር ከሆነው ከነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋ ጋር በአንድነት ተገኘ ። ከሀዲው ንጉሥ ዑልያኖስ የጥጦስ ልጅ አሰባስያኖስ ከአፈረሰው በኋላ በዘመኑ በኢየሩሳሌም የአይሁድ ምኩራባቸውን ሊሠራ በወደደ ጊዜ እርሱ በቅዱስ ወንጌል ድንጋይ በድንጋይ ላይ ተቀምጦ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም የተባለውን የእግዚአብሔርን ቃል ሊሽር ፈልጎ መሥራት በጀመረ ጊዜ ሦስት ጊዜ ፈረሰበት ። አይሁድም እንዲህ አሉት የደጋግ ክርስቲያኖች ዐፅሞቻቸው በዚህ ቦታ ስለሚኖሩ ከዚህ ካላወጣችሁና ካላቃጠላችኋቸው በዚህ ቦታ ምኩራብ አይሠራም ። በዚያንም ጊዜ የቅዱሳኑን ዐፅሞቻቸውን አውጥተው በእሳት እንዲቃጠሉ አዘዘ በአፈሰሱም ጊዜ የመጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስንና የነቢዩ ኤልሳዕን ሥጋቸውን አግኝተው በእሳት ሊቃጠሉ ፈለጉ ምእመናንም መጥተው ለወታደሮች ብዙ ገንዘብ ሰጡ ንጉሡም ስምቱ እንዳያጠፋቸው በዚያች አገር እንዳያስቀሩ ከአቃጠሏቸው በኋላ የቅዱሳንን ሥጋ ወሰዱ ። የዑልያኖስም ዜናው እንዲህ ሆነ የጳጳሳት አለቆች ባስልዮስንና ጎርጎርዮስን በአሠሯቸው ጊዜ እነርሱ በቅዱስ መርቆሬዎስ ሥዕል ዘንድ እያለቀሱ ጸለዩ ። የክብር ባለቤት የሆነ የጌታችንን የከበረ ስሙን ሰደበልና ያን ጊዜ እግዚአብሔር ቅዱስ መርቆሬዎስን በአካለ ነፍስ ላከው ዑልያኖስንም በጦር ወጋው ከደሙም ዘግኖ ኢየሱስ የሰጠኸኝን ነፍስ ተቀበል እያለ ወደ አየር ረጨ ወዲያውኑም በክፉ አሟሟት ሞተ። የከበረ የዮሐንስና የኤልሳዕን ሥጋ ግን እሊያ ሰዎች በአሌክሳንድርያ ከተማ ወደ ሊቀ ጳጳሳቱ አባ አትናቴዎስ አደረሱ ። እርሱም በእርሳቸው ታላቅ ደስታ ደስ አለው ቤተ ክርስቲያንም እስኪሠራላቸው ድረስ በእርሱ ዘንድ አኖራቸው ። በአንዲት ዕለትም አባ አትናቴዎስ በአባቶቹ ቦታዎች ላይ ስለ ጸሐፊው ቴዎፍሎስም አብሮት ሳለ እግዚአብሔር መልካም ዘመን ቢሰጠኝ ሥጋቸውን በውስጡ አኖር ዘንድ ለቅዱሳን መጥምቁ ዮሐንስና ለነቢዩ ኤልሳዕ በስማቸው በዚህ ቦታ ቤተ ክርስቲያን እሠራለሁ አለ ቴዎፍሎስም ሰማው ። አባ ቴዎፍሎስም በተሾመ ጊዜ አባ አትናቴዎስ የተናገረውን ያንን ቃል አስቦ ቤተ ክርስቲያን ሠራ ። ከርሱ ጋራም ብዙዎች ካህናትና የክርስቲያን ወገኖችን ይዞ የቅዱሳን የመጥምቁ ዮሐንስና የነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋቸው ወዳለበት ሐዶ በታላቅ ክብርም ተሸክመው አምጥተው ወደ ቤተ ክርስቲያን አገቡ ። ሥጋቸውንም ይዘው በሚጓዙበት ጊዜ በጐዳናቸው አቅራቢያ ቤት ካለበት ቦታ ደረሱ በውስጡም በምጥ ተይዛ አራት ቀናት እየጮኸች ለሞት የተቃረበች ሴት ነበረች ። እርሷም አረማዊት ነበረች በቅዱሳንም ሥጋ ዘንድ ካህናቱ የሚያመሰግኑትን ስምም በቤቷ መስኮት ተመለከተች ይህ ምንድን ነው ብላ ጠየቀች ። የቅዱሳን የመጥምቁ ዮሐንስና የነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋቸው ነው አሏት እርሷም ከዚህ ሥቃይ ከዳንኩ ክርስቲያን እሆናለሁ አለች ገና ቃሏ ከአፏ ሳይፈጸም ያን ጊዜ መልካም ሕፃን ወለደች ስሙንም ዮሐንስ ብላ ጠራችው ። ከዚህም በኋላ ከቤተሰቦቿ ሁሉ ጋራ የክርስትና ጥምቀትን ተጠመቀች ። የቅዱሳንንም ሥጋቸውን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አኖሩት ከርሳቸውም ታላላቅ ድንቆችና ተአምራት ተገለጡ ። በቅዳሴ ቤተ ክርስቲያንም ጊዜ ከሊቀ ጳጳሳት አባ ቴዎፍሎስ ጋራ ብዙዎች ሰዎች ቅዱሳን መጥምቁ ዮሐንስና ነቢዩ ኤልሳዕ ሲዞሩ አይአቸው በቀድሞ መልካቸው ያውቋቸዋልና የመጥምቁ ዮሐንስ መልክ ሁለመናው ጸጉር ሲሆን ኤልሳዕም ቁመቱ ረጅም ራሱ በራ ነበር ። ከዚህም በኋላ ኤጲስቆጶሱ አባ መቃርሰ በሰማዕትነት በሞተ ጊዜ ሥጋውን ከቅዱሳን ዮሐንስና ኤልሳዕ ሥጋ ጋራ አደረጉ ። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በጸሎታቸው ይማረን ለዘላለሙ አሜን ። ※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※ አርኬ ሰላም ዕብል ለአስተርእዮቶሙ ነዮ። ለሥጋ ዮሐንስ መጥምቅ ወለሥጋ ኤልሳዕ በኢተሌልዮ። አቅረበ ሎሙ አኮቴተ ወተጋንዮ። ከመ ክህለ አረማዊት እምሕማመ ወሊድ አጥዕዮ። ተአምሪሆሙ ቴዎፍሎስ ርእዮ። ※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※ በዚችም ዕለት የቄርሎስ የአክሌጦስና የኢትዮጵያ መነኩሴ የጳውሎስ መታሰቢያቸው ነው ። እግዚአብሔር በጸሎታቸው ይማረን ለዘላለሙ አሜን ። Share Telegram https://t.me/EOTCBooks1 YouTube https://www.youtube.com/@zeEthiop

እነዚህ ከሐዋርያት ጀምሮ የተነሱ የቤተ ክርስቲያን አባቶች መጻሕፍት  ናቸው። የኢየሱስ ክርስቶስን ስም ካባ ለብሶ በዘመናችን የተነሳውን ኑፋቄ በሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን አስተምህሮ በግልጽ ለምዱን ገፈን ተኩላነቱን  እንድናየው እግዚአብሔር የሰጠን ታላቅ መሳሪያዎች ናቸው።

Expositions on the Psalms.pdf7.59 MB

npnf214.pdf6.78 MB

npnf213.pdf4.96 MB

npnf212.pdf7.43 MB

npnf211.pdf9.56 MB

npnf210.pdf8.40 MB

npnf209.pdf6.41 MB

npnf208.pdf6.98 MB

npnf207.pdf8.59 MB

npnf206.pdf8.97 MB

npnf205.pdf8.52 MB

npnf204.pdf11.43 MB

npnf203.pdf9.01 MB

npnf201.pdf11.25 MB