en
Feedback
EOTC Books ⛪️

EOTC Books ⛪️

Open in Telegram

📚 በዚህ ቻናል/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምትቀበላቸውን ቅዱሳት መጻሕፍትን ለምዕመናን ተደራሽ ማድረግ ነው ይኸውም ከሀገራችን እንዲሁም ከውጪ ሀገር (ቤ/ክ የምትቀበለውን) ናቸው ። 💬 contact us @YaredB84 buy Ads? https://telega.io/c/EOTCBooks1 YouTube 👇 https://www.youtube.com/@zeEthiop

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel EOTC Books ⛪️

Channel EOTC Books ⛪️ (@eotcbooks1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 18 622 subscribers, ranking 4 409 in the Religion & Spirituality category and 1 809 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 18 622 subscribers.

According to the latest data from 12 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 105 over the last 30 days and by 5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 10.24%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.00% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 1 905 views. Within the first day, a publication typically gains 931 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 7.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
📚 በዚህ ቻናል/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምትቀበላቸውን ቅዱሳት መጻሕፍትን ለምዕመናን ተደራሽ ማድረግ ነው ይኸውም ከሀገራችን እንዲሁም ከውጪ ሀገር (ቤ/ክ የምትቀበለውን) ናቸው ። 💬 contact us @YaredB84 buy Ads? https://telega.io/c/EOTCBooks1 YouTube 👇 https://www.youtube.com/@zeEthiop

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 13 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

18 622
Subscribers
+524 hours
+467 days
+10530 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
June '26
June '26
+95
in 2 channels
May '26
+470
in 3 channels
Get PRO
April '26
+2 332
in 9 channels
Get PRO
March '26
+123
in 0 channels
Get PRO
February '26
+128
in 1 channels
Get PRO
January '26
+147
in 4 channels
Get PRO
December '25
+52
in 2 channels
Get PRO
November '25
+164
in 5 channels
Get PRO
October '25
+132
in 3 channels
Get PRO
September '25
+104
in 5 channels
Get PRO
August '25
+49
in 2 channels
Get PRO
July '25
+114
in 2 channels
Get PRO
June '25
+345
in 4 channels
Get PRO
May '25
+89
in 4 channels
Get PRO
April '25
+47
in 3 channels
Get PRO
March '25
+66
in 4 channels
Get PRO
February '25
+44
in 3 channels
Get PRO
January '25
+48
in 2 channels
Get PRO
December '24
+156
in 8 channels
Get PRO
November '24
+152
in 4 channels
Get PRO
October '24
+1 351
in 4 channels
Get PRO
September '24
+870
in 5 channels
Get PRO
August '24
+82
in 4 channels
Get PRO
July '24
+13
in 3 channels
Get PRO
June '24
+826
in 2 channels
Get PRO
May '24
+1 509
in 2 channels
Get PRO
April '24
+1 953
in 3 channels
Get PRO
March '24
+2 962
in 2 channels
Get PRO
February '24
+3 427
in 6 channels
Get PRO
January '24
+727
in 5 channels
Get PRO
December '23
+133
in 12 channels
Get PRO
November '23
+314
in 12 channels
Get PRO
October '23
+999
in 4 channels
Get PRO
September '23
+3 154
in 0 channels
Get PRO
August '23
+114
in 0 channels
Get PRO
July '23
+206
in 0 channels
Get PRO
June '23
+227
in 0 channels
Get PRO
May '23
+282
in 0 channels
Get PRO
April '23
+189
in 0 channels
Get PRO
March '23
+119
in 0 channels
Get PRO
February '23
+61
in 0 channels
Get PRO
January '23
+290
in 0 channels
Get PRO
December '22
+576
in 0 channels
Get PRO
November '22
+163
in 0 channels
Get PRO
October '22
+125
in 0 channels
Get PRO
September '22
+126
in 0 channels
Get PRO
August '22
+232
in 0 channels
Get PRO
July '22
+418
in 0 channels
Get PRO
June '22
+188
in 0 channels
Get PRO
May '22
+89
in 0 channels
Get PRO
April '22
+82
in 0 channels
Get PRO
March '22
+330
in 0 channels
Get PRO
February '22
+553
in 0 channels
Get PRO
January '22
+527
in 0 channels
Get PRO
December '21
+168
in 0 channels
Get PRO
November '21
+225
in 0 channels
Get PRO
October '21
+286
in 0 channels
Get PRO
September '21
+128
in 0 channels
Get PRO
August '21
+199
in 0 channels
Get PRO
July '21
+186
in 0 channels
Get PRO
June '21
+236
in 0 channels
Get PRO
May '21
+154
in 0 channels
Get PRO
April '21
+162
in 0 channels
Get PRO
March '21
+294
in 0 channels
Get PRO
February '21
+160
in 0 channels
Get PRO
January '21
+257
in 0 channels
Get PRO
December '20
+3 177
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
13 June+3
12 June+9
11 June+8
10 June+10
09 June+4
08 June+10
07 June+4
06 June+26
05 June+11
04 June+3
03 June0
02 June+4
01 June+3
Channel Posts
ከማያምኑ ጋር ጋብቻ.pdf18.49 MB

2
❝ ከማያምኑ ጋር ❞ ➔ጋብቻ ➔ ማኅበራዊ ኑሮ ►ደስታ ► ሐዘን ►ትምህርት ► ጉርብትና ► ሥራ ዲያቆን ሄኖክ የሺ ጥላ
❝ ከማያምኑ ጋር ❞ ➔ጋብቻ ➔ ማኅበራዊ ኑሮ ►ደስታ ► ሐዘን ►ትምህርት ► ጉርብትና ► ሥራ ዲያቆን ሄኖክ የሺ ጥላ
95
3
ወእመሰ በበይናቲክሙ ትትበላዑ ወትትነሰኩ ተኃልቁ ተረፍክሙ። ገላ፭፥፲፭ ► እርስ በርሳችሁ የምትበላሉና የምትነካከሱ ከሆናችሁ ግን፥ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ። ►But if ye bite a
ወእመሰ በበይናቲክሙ ትትበላዑ ወትትነሰኩ ተኃልቁ ተረፍክሙ። ገላ፭፥፲፭ ► እርስ በርሳችሁ የምትበላሉና የምትነካከሱ ከሆናችሁ ግን፥ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ። ►But if ye bite and devour one another, take heed that ye be not consumed one of another. https://t.me/EOTCBooks1
422
4
📂 ብሒለ አበው "ቅዱሳን ሐዋርያት ዓለምን ድል የነሱትና የወንጌልን ዘር የዘሩት በቅምጥልነትና በምቾት ሕይወት ውስጥ ሆነው አይደለም፤ ይልቁንም በጾም፣ በጸሎትና በትጋት ራሳቸውን ለእግዚአብሔር አስገዝተው ነው እንጂ። ጾም መሣሪያችን ነው፤ ነገር ግን ስጋህን ከምግብ ስትከለክለው ነፍስህ የሐዋርያትን የፍቅርና የትሕትና ፈለግ እንድትከተል አድርጋት። በሐዋርያት ጾም ወቅት ልባችንን ለአገልግሎት፣ አንደበታችንን ለእውነትና እጃችንን ለምጽዋት ልናዘጋጅ ይገባል። ወንድሙን እየጠላና በልቡ ቂም ይዞ የሚጾም ሰው፣ የሐዋርያትን ፍቅር አልተረዳም፤ ጾሙም ፍሬ የለውም። ስለዚህ ጾማችን ከቅዱሳኑ ጋር የሚያስተሳስረን የእውነተኛ ንስሐ መጀመሪያ ይሁንልን።" ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ያለ ጽናት የምትለማመደው ሥራ ፍሬ አይኖረውም፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ንቅሐ ልቡና ራስን ማወቅና ራስን መግዛት የነፍስ መሪዎቿ ናቸው። አባ ጴሜን " ጠላት በበዛበት ቦታ የምኖር ከሆነ ብርቱ ወታደር እሆናለሁ።" አባ ጴሜን ትግል፡ ፈተናና መከራ ከሌሉ የድል አክሊል፤ ጠላት ከሌለ ድልማድረግ አይኖርም።" ባስልዮስ ዘቂሳርያ 📱Telegram https://t.me/EOTCBooks1 📱YouTube https://www.youtube.com/@zeEthiop
962
5
ዲ/ን ዘላለም ታዬ በእስር ቤት ማንም እንዳይጠይቀው ተደርጓል። መልእክት በጽሑፍ ብቻ እንዲደርሰው እየተደረገ ይገኛል። በአዲስ አበባ ማዕከላዊ እስር ቤት ሰዎች እንዳይጠይቁት ከተደረገ፣ በተለምዶ "ጨ
ዲ/ን ዘላለም ታዬ በእስር ቤት ማንም እንዳይጠይቀው ተደርጓል። መልእክት በጽሑፍ ብቻ እንዲደርሰው እየተደረገ ይገኛል። በአዲስ አበባ ማዕከላዊ እስር ቤት ሰዎች እንዳይጠይቁት ከተደረገ፣ በተለምዶ "ጨለማ ቤት" የሚባለው፣ ፀሐይ መሞቅና እንደልብ መንቀሳቀስ የማይቻልበት ጠባብ ክፍል ውስጥ ታስሯል ማለት ነው። ይህ ደግሞ የሰብአዊ መብት ጥሰት ከመሆኑም በላይ በአካል የመጠየቅ፣ መጎብኘትና መነጋገር መብትን የሚጋፋ ነው። በመሆኑም ፀሐይ ማግኘትና በአግባቡ መንቀሳቀስ በሚችልበት የእስር ክፍል ውስጥ ሊታሰር ይገባል። #ፍትሕ_ለኦርቶዶክሳውያን!
1 737
6
ቅዱስ_ጎርጎርዮስ_ዘእንዝናዙ_ሕይወቱና_ትምህርቱ_1.pdf
1 481
7
መጽሐፈ ክርስትና.pdf
1 429
8
የብሉይ እና የሀዲስ ኪዳን መፃሕፍት ትርጓሜ
1 449
9
+1
መጽሐፍ መዝገበ ቅዱሳን.pdf
1 374
10
መልክአ ዮሐንስ ወንጌላዊ.pdf
2 079
11
ቃል ኪዳን በነገረ ድኅነት (ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ) ተቀንጭቦ የተዘጋጀ.pdf
1 907
12
መልክአ ኢየሱስ ካልእ በግእዝ.pdf
2 059
13
+1
መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ሼር https://t.me/BiranaEthio
1 810
14
https://youtu.be/_ED-Nkqj2cM?si=tLA81FmojMMAuzNB
2 000
15
ሰንክሳር ዘወርኃ ሰኔ ፪ አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ሁለት በዚች ቀን የመጥምቁ የቅዱስ ዮሐንስ ሥጋ የቀናተኛው ኤልያስ ደቀ መዝሙር ከሆነው ከነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋ ጋር በአንድነት ተገኘ ። ከሀዲው ንጉሥ ዑልያኖስ የጥጦስ ልጅ አሰባስያኖስ ከአፈረሰው በኋላ በዘመኑ በኢየሩሳሌም የአይሁድ ምኩራባቸውን ሊሠራ በወደደ ጊዜ እርሱ በቅዱስ ወንጌል ድንጋይ በድንጋይ ላይ ተቀምጦ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም የተባለውን የእግዚአብሔርን ቃል ሊሽር ፈልጎ መሥራት በጀመረ ጊዜ ሦስት ጊዜ ፈረሰበት ። አይሁድም እንዲህ አሉት የደጋግ ክርስቲያኖች ዐፅሞቻቸው በዚህ ቦታ ስለሚኖሩ ከዚህ ካላወጣችሁና ካላቃጠላችኋቸው በዚህ ቦታ ምኩራብ አይሠራም ። በዚያንም ጊዜ የቅዱሳኑን ዐፅሞቻቸውን አውጥተው በእሳት እንዲቃጠሉ አዘዘ በአፈሰሱም ጊዜ የመጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስንና የነቢዩ ኤልሳዕን ሥጋቸውን አግኝተው በእሳት ሊቃጠሉ ፈለጉ ምእመናንም መጥተው ለወታደሮች ብዙ ገንዘብ ሰጡ ንጉሡም ስምቱ እንዳያጠፋቸው በዚያች አገር እንዳያስቀሩ ከአቃጠሏቸው በኋላ የቅዱሳንን ሥጋ ወሰዱ ። የዑልያኖስም ዜናው እንዲህ ሆነ የጳጳሳት አለቆች ባስልዮስንና ጎርጎርዮስን በአሠሯቸው ጊዜ እነርሱ በቅዱስ መርቆሬዎስ ሥዕል ዘንድ እያለቀሱ ጸለዩ ። የክብር ባለቤት የሆነ የጌታችንን የከበረ ስሙን ሰደበልና ያን ጊዜ እግዚአብሔር ቅዱስ መርቆሬዎስን በአካለ ነፍስ ላከው ዑልያኖስንም በጦር ወጋው ከደሙም ዘግኖ ኢየሱስ የሰጠኸኝን ነፍስ ተቀበል እያለ ወደ አየር ረጨ ወዲያውኑም በክፉ አሟሟት ሞተ። የከበረ የዮሐንስና የኤልሳዕን ሥጋ ግን እሊያ ሰዎች በአሌክሳንድርያ ከተማ ወደ ሊቀ ጳጳሳቱ አባ አትናቴዎስ አደረሱ ። እርሱም በእርሳቸው ታላቅ ደስታ ደስ አለው ቤተ ክርስቲያንም እስኪሠራላቸው ድረስ በእርሱ ዘንድ አኖራቸው ። በአንዲት ዕለትም አባ አትናቴዎስ በአባቶቹ ቦታዎች ላይ ስለ ጸሐፊው ቴዎፍሎስም አብሮት ሳለ እግዚአብሔር መልካም ዘመን ቢሰጠኝ ሥጋቸውን በውስጡ አኖር ዘንድ ለቅዱሳን መጥምቁ ዮሐንስና ለነቢዩ ኤልሳዕ በስማቸው በዚህ ቦታ ቤተ ክርስቲያን እሠራለሁ አለ ቴዎፍሎስም ሰማው ። አባ ቴዎፍሎስም በተሾመ ጊዜ አባ አትናቴዎስ የተናገረውን ያንን ቃል አስቦ ቤተ ክርስቲያን ሠራ ። ከርሱ ጋራም ብዙዎች ካህናትና የክርስቲያን ወገኖችን ይዞ የቅዱሳን የመጥምቁ ዮሐንስና የነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋቸው ወዳለበት ሐዶ በታላቅ ክብርም ተሸክመው አምጥተው ወደ ቤተ ክርስቲያን አገቡ ። ሥጋቸውንም ይዘው በሚጓዙበት ጊዜ በጐዳናቸው አቅራቢያ ቤት ካለበት ቦታ ደረሱ በውስጡም በምጥ ተይዛ አራት ቀናት እየጮኸች ለሞት የተቃረበች ሴት ነበረች ። እርሷም አረማዊት ነበረች በቅዱሳንም ሥጋ ዘንድ ካህናቱ የሚያመሰግኑትን ስምም በቤቷ መስኮት ተመለከተች ይህ ምንድን ነው ብላ ጠየቀች ። የቅዱሳን የመጥምቁ ዮሐንስና የነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋቸው ነው አሏት እርሷም ከዚህ ሥቃይ ከዳንኩ ክርስቲያን እሆናለሁ አለች ገና ቃሏ ከአፏ ሳይፈጸም ያን ጊዜ መልካም ሕፃን ወለደች ስሙንም ዮሐንስ ብላ ጠራችው ። ከዚህም በኋላ ከቤተሰቦቿ ሁሉ ጋራ የክርስትና ጥምቀትን ተጠመቀች ። የቅዱሳንንም ሥጋቸውን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አኖሩት ከርሳቸውም ታላላቅ ድንቆችና ተአምራት ተገለጡ ። በቅዳሴ ቤተ ክርስቲያንም ጊዜ ከሊቀ ጳጳሳት አባ ቴዎፍሎስ ጋራ ብዙዎች ሰዎች ቅዱሳን መጥምቁ ዮሐንስና ነቢዩ ኤልሳዕ ሲዞሩ አይአቸው በቀድሞ መልካቸው ያውቋቸዋልና የመጥምቁ ዮሐንስ መልክ ሁለመናው ጸጉር ሲሆን ኤልሳዕም ቁመቱ ረጅም ራሱ በራ ነበር ። ከዚህም በኋላ ኤጲስቆጶሱ አባ መቃርሰ በሰማዕትነት በሞተ ጊዜ ሥጋውን ከቅዱሳን ዮሐንስና ኤልሳዕ ሥጋ ጋራ አደረጉ ። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በጸሎታቸው ይማረን ለዘላለሙ አሜን ። ※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※ አርኬ ሰላም ዕብል ለአስተርእዮቶሙ ነዮ። ለሥጋ ዮሐንስ መጥምቅ ወለሥጋ ኤልሳዕ በኢተሌልዮ። አቅረበ ሎሙ አኮቴተ ወተጋንዮ። ከመ ክህለ አረማዊት እምሕማመ ወሊድ አጥዕዮ። ተአምሪሆሙ ቴዎፍሎስ ርእዮ። ※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※ በዚችም ዕለት የቄርሎስ የአክሌጦስና የኢትዮጵያ መነኩሴ የጳውሎስ መታሰቢያቸው ነው ። እግዚአብሔር በጸሎታቸው ይማረን ለዘላለሙ አሜን ። Share Telegram https://t.me/EOTCBooks1 YouTube https://www.youtube.com/@zeEthiop
1 889
16
እነዚህ ከሐዋርያት ጀምሮ የተነሱ የቤተ ክርስቲያን አባቶች መጻሕፍት  ናቸው። የኢየሱስ ክርስቶስን ስም ካባ ለብሶ በዘመናችን የተነሳውን ኑፋቄ በሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን አስተምህሮ በግልጽ ለምዱን ገፈን ተኩላነቱን  እንድናየው እግዚአብሔር የሰጠን ታላቅ መሳሪያዎች ናቸው።
1 960
17
Expositions on the Psalms.pdf
1 968
18
npnf214.pdf
1 960
19
npnf213.pdf
1 882
20
npnf212.pdf
2 029