EOTC Books ⛪️
📚 በዚህ ቻናል/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምትቀበላቸውን ቅዱሳት መጻሕፍትን ለምዕመናን ተደራሽ ማድረግ ነው ይኸውም ከሀገራችን እንዲሁም ከውጪ ሀገር (ቤ/ክ የምትቀበለውን) ናቸው ። 💬 contact us @YaredB84 buy Ads? https://telega.io/c/EOTCBooks1 YouTube 👇 https://www.youtube.com/@zeEthiop
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel EOTC Books ⛪️
Channel EOTC Books ⛪️ (@eotcbooks1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 18 622 subscribers, ranking 4 409 in the Religion & Spirituality category and 1 809 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 18 622 subscribers.
According to the latest data from 12 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 105 over the last 30 days and by 5 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 10.24%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.00% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 1 905 views. Within the first day, a publication typically gains 931 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 7.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“📚
በዚህ ቻናል/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምትቀበላቸውን ቅዱሳት መጻሕፍትን ለምዕመናን ተደራሽ ማድረግ ነው ይኸውም ከሀገራችን እንዲሁም ከውጪ ሀገር (ቤ/ክ የምትቀበለውን) ናቸው ።
💬 contact us
@YaredB84
buy Ads?
https://telega.io/c/EOTCBooks1
YouTube 👇
https://www.youtube.com/@zeEthiop”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 13 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 13 June | +3 | |||
| 12 June | +9 | |||
| 11 June | +8 | |||
| 10 June | +10 | |||
| 09 June | +4 | |||
| 08 June | +10 | |||
| 07 June | +4 | |||
| 06 June | +26 | |||
| 05 June | +11 | |||
| 04 June | +3 | |||
| 03 June | 0 | |||
| 02 June | +4 | |||
| 01 June | +3 |
| 2 | ❝ ከማያምኑ ጋር ❞
➔ጋብቻ
➔ ማኅበራዊ ኑሮ
►ደስታ
► ሐዘን
►ትምህርት
► ጉርብትና
► ሥራ
ዲያቆን ሄኖክ የሺ ጥላ | 95 |
| 3 | ወእመሰ በበይናቲክሙ ትትበላዑ ወትትነሰኩ ተኃልቁ ተረፍክሙ። ገላ፭፥፲፭
► እርስ በርሳችሁ የምትበላሉና የምትነካከሱ ከሆናችሁ ግን፥ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ።
►But if ye bite and devour one another, take heed that ye be not consumed one of another.
https://t.me/EOTCBooks1 | 422 |
| 4 | 📂 ብሒለ አበው
"ቅዱሳን ሐዋርያት ዓለምን ድል የነሱትና የወንጌልን ዘር የዘሩት በቅምጥልነትና በምቾት ሕይወት ውስጥ ሆነው አይደለም፤ ይልቁንም በጾም፣ በጸሎትና በትጋት ራሳቸውን ለእግዚአብሔር አስገዝተው ነው እንጂ። ጾም መሣሪያችን ነው፤ ነገር ግን ስጋህን ከምግብ ስትከለክለው ነፍስህ የሐዋርያትን የፍቅርና የትሕትና ፈለግ እንድትከተል አድርጋት። በሐዋርያት ጾም ወቅት ልባችንን ለአገልግሎት፣ አንደበታችንን ለእውነትና እጃችንን ለምጽዋት ልናዘጋጅ ይገባል። ወንድሙን እየጠላና በልቡ ቂም ይዞ የሚጾም ሰው፣ የሐዋርያትን ፍቅር አልተረዳም፤ ጾሙም ፍሬ የለውም። ስለዚህ ጾማችን ከቅዱሳኑ ጋር የሚያስተሳስረን የእውነተኛ ንስሐ መጀመሪያ ይሁንልን።"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ያለ ጽናት የምትለማመደው ሥራ ፍሬ አይኖረውም፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ንቅሐ ልቡና ራስን ማወቅና ራስን መግዛት የነፍስ መሪዎቿ ናቸው።
አባ ጴሜን
"
ጠላት በበዛበት ቦታ የምኖር ከሆነ ብርቱ ወታደር እሆናለሁ።"
አባ ጴሜን
ትግል፡ ፈተናና መከራ ከሌሉ የድል አክሊል፤ ጠላት ከሌለ ድልማድረግ አይኖርም።"
ባስልዮስ ዘቂሳርያ
📱Telegram
https://t.me/EOTCBooks1
📱YouTube
https://www.youtube.com/@zeEthiop | 962 |
| 5 | ዲ/ን ዘላለም ታዬ በእስር ቤት ማንም እንዳይጠይቀው ተደርጓል። መልእክት በጽሑፍ ብቻ እንዲደርሰው እየተደረገ ይገኛል። በአዲስ አበባ ማዕከላዊ እስር ቤት ሰዎች እንዳይጠይቁት ከተደረገ፣ በተለምዶ "ጨለማ ቤት" የሚባለው፣ ፀሐይ መሞቅና እንደልብ መንቀሳቀስ የማይቻልበት ጠባብ ክፍል ውስጥ ታስሯል ማለት ነው። ይህ ደግሞ የሰብአዊ መብት ጥሰት ከመሆኑም በላይ በአካል የመጠየቅ፣ መጎብኘትና መነጋገር መብትን የሚጋፋ ነው። በመሆኑም ፀሐይ ማግኘትና በአግባቡ መንቀሳቀስ በሚችልበት የእስር ክፍል ውስጥ ሊታሰር ይገባል።
#ፍትሕ_ለኦርቶዶክሳውያን! | 1 737 |
| 6 | ቅዱስ_ጎርጎርዮስ_ዘእንዝናዙ_ሕይወቱና_ትምህርቱ_1.pdf | 1 481 |
| 7 | መጽሐፈ ክርስትና.pdf | 1 429 |
| 8 | የብሉይ እና የሀዲስ ኪዳን መፃሕፍት ትርጓሜ | 1 449 |
| 9 | +1 መጽሐፍ መዝገበ ቅዱሳን.pdf | 1 374 |
| 10 | መልክአ ዮሐንስ ወንጌላዊ.pdf | 2 079 |
| 11 | ቃል ኪዳን በነገረ ድኅነት (ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ) ተቀንጭቦ የተዘጋጀ.pdf | 1 907 |
| 12 | መልክአ ኢየሱስ ካልእ በግእዝ.pdf | 2 059 |
| 13 | +1 መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
ሼር
https://t.me/BiranaEthio | 1 810 |
| 14 | https://youtu.be/_ED-Nkqj2cM?si=tLA81FmojMMAuzNB | 2 000 |
| 15 | ሰንክሳር ዘወርኃ ሰኔ ፪
አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ሁለት በዚች ቀን የመጥምቁ የቅዱስ ዮሐንስ ሥጋ የቀናተኛው ኤልያስ ደቀ መዝሙር ከሆነው ከነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋ ጋር በአንድነት ተገኘ ።
ከሀዲው ንጉሥ ዑልያኖስ የጥጦስ ልጅ አሰባስያኖስ ከአፈረሰው በኋላ በዘመኑ በኢየሩሳሌም የአይሁድ ምኩራባቸውን ሊሠራ በወደደ ጊዜ እርሱ በቅዱስ ወንጌል ድንጋይ በድንጋይ ላይ ተቀምጦ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም የተባለውን የእግዚአብሔርን ቃል ሊሽር ፈልጎ መሥራት በጀመረ ጊዜ ሦስት ጊዜ ፈረሰበት ።
አይሁድም እንዲህ አሉት የደጋግ ክርስቲያኖች ዐፅሞቻቸው በዚህ ቦታ ስለሚኖሩ ከዚህ ካላወጣችሁና ካላቃጠላችኋቸው በዚህ ቦታ ምኩራብ አይሠራም ። በዚያንም ጊዜ የቅዱሳኑን ዐፅሞቻቸውን አውጥተው በእሳት እንዲቃጠሉ አዘዘ በአፈሰሱም ጊዜ የመጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስንና የነቢዩ ኤልሳዕን ሥጋቸውን አግኝተው በእሳት ሊቃጠሉ ፈለጉ ምእመናንም መጥተው ለወታደሮች ብዙ ገንዘብ ሰጡ ንጉሡም ስምቱ እንዳያጠፋቸው በዚያች አገር እንዳያስቀሩ ከአቃጠሏቸው በኋላ የቅዱሳንን ሥጋ ወሰዱ ።
የዑልያኖስም ዜናው እንዲህ ሆነ የጳጳሳት አለቆች ባስልዮስንና ጎርጎርዮስን በአሠሯቸው ጊዜ እነርሱ በቅዱስ መርቆሬዎስ ሥዕል ዘንድ እያለቀሱ ጸለዩ ። የክብር ባለቤት የሆነ የጌታችንን የከበረ ስሙን ሰደበልና ያን ጊዜ እግዚአብሔር ቅዱስ መርቆሬዎስን በአካለ ነፍስ ላከው ዑልያኖስንም በጦር ወጋው ከደሙም ዘግኖ ኢየሱስ የሰጠኸኝን ነፍስ ተቀበል እያለ ወደ አየር ረጨ ወዲያውኑም በክፉ አሟሟት ሞተ።
የከበረ የዮሐንስና የኤልሳዕን ሥጋ ግን እሊያ ሰዎች በአሌክሳንድርያ ከተማ ወደ ሊቀ ጳጳሳቱ አባ አትናቴዎስ አደረሱ ። እርሱም በእርሳቸው ታላቅ ደስታ ደስ አለው ቤተ ክርስቲያንም እስኪሠራላቸው ድረስ በእርሱ ዘንድ አኖራቸው ።
በአንዲት ዕለትም አባ አትናቴዎስ በአባቶቹ ቦታዎች ላይ ስለ ጸሐፊው ቴዎፍሎስም አብሮት ሳለ እግዚአብሔር መልካም ዘመን ቢሰጠኝ ሥጋቸውን በውስጡ አኖር ዘንድ ለቅዱሳን መጥምቁ ዮሐንስና ለነቢዩ ኤልሳዕ በስማቸው በዚህ ቦታ ቤተ ክርስቲያን እሠራለሁ አለ ቴዎፍሎስም ሰማው ።
አባ ቴዎፍሎስም በተሾመ ጊዜ አባ አትናቴዎስ የተናገረውን ያንን ቃል አስቦ ቤተ ክርስቲያን ሠራ ። ከርሱ ጋራም ብዙዎች ካህናትና የክርስቲያን ወገኖችን ይዞ የቅዱሳን የመጥምቁ ዮሐንስና የነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋቸው ወዳለበት ሐዶ በታላቅ ክብርም ተሸክመው አምጥተው ወደ ቤተ ክርስቲያን አገቡ ።
ሥጋቸውንም ይዘው በሚጓዙበት ጊዜ በጐዳናቸው አቅራቢያ ቤት ካለበት ቦታ ደረሱ በውስጡም በምጥ ተይዛ አራት ቀናት እየጮኸች ለሞት የተቃረበች ሴት ነበረች ። እርሷም አረማዊት ነበረች በቅዱሳንም ሥጋ ዘንድ ካህናቱ የሚያመሰግኑትን ስምም በቤቷ መስኮት ተመለከተች ይህ ምንድን ነው ብላ ጠየቀች ። የቅዱሳን የመጥምቁ ዮሐንስና የነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋቸው ነው አሏት እርሷም ከዚህ ሥቃይ ከዳንኩ ክርስቲያን እሆናለሁ አለች ገና ቃሏ ከአፏ ሳይፈጸም ያን ጊዜ መልካም ሕፃን ወለደች ስሙንም ዮሐንስ ብላ ጠራችው ። ከዚህም በኋላ ከቤተሰቦቿ ሁሉ ጋራ የክርስትና ጥምቀትን ተጠመቀች ።
የቅዱሳንንም ሥጋቸውን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አኖሩት ከርሳቸውም ታላላቅ ድንቆችና ተአምራት ተገለጡ ። በቅዳሴ ቤተ ክርስቲያንም ጊዜ ከሊቀ ጳጳሳት አባ ቴዎፍሎስ ጋራ ብዙዎች ሰዎች ቅዱሳን መጥምቁ ዮሐንስና ነቢዩ ኤልሳዕ ሲዞሩ አይአቸው በቀድሞ መልካቸው ያውቋቸዋልና የመጥምቁ ዮሐንስ መልክ ሁለመናው ጸጉር ሲሆን ኤልሳዕም ቁመቱ ረጅም ራሱ በራ ነበር ።
ከዚህም በኋላ ኤጲስቆጶሱ አባ መቃርሰ በሰማዕትነት በሞተ ጊዜ ሥጋውን ከቅዱሳን ዮሐንስና ኤልሳዕ ሥጋ ጋራ አደረጉ ።
ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በጸሎታቸው ይማረን ለዘላለሙ አሜን ።
※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※
አርኬ
ሰላም ዕብል ለአስተርእዮቶሙ ነዮ። ለሥጋ ዮሐንስ መጥምቅ ወለሥጋ ኤልሳዕ በኢተሌልዮ። አቅረበ ሎሙ አኮቴተ ወተጋንዮ። ከመ ክህለ አረማዊት እምሕማመ ወሊድ አጥዕዮ። ተአምሪሆሙ ቴዎፍሎስ ርእዮ።
※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※
በዚችም ዕለት የቄርሎስ የአክሌጦስና የኢትዮጵያ መነኩሴ የጳውሎስ መታሰቢያቸው ነው ። እግዚአብሔር በጸሎታቸው ይማረን ለዘላለሙ አሜን ።
Share
Telegram
https://t.me/EOTCBooks1
YouTube
https://www.youtube.com/@zeEthiop | 1 889 |
| 16 | እነዚህ ከሐዋርያት ጀምሮ የተነሱ የቤተ ክርስቲያን አባቶች መጻሕፍት ናቸው።
የኢየሱስ ክርስቶስን ስም ካባ ለብሶ በዘመናችን የተነሳውን ኑፋቄ በሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን አስተምህሮ በግልጽ ለምዱን ገፈን ተኩላነቱን እንድናየው እግዚአብሔር የሰጠን ታላቅ መሳሪያዎች ናቸው። | 1 960 |
| 17 | Expositions on the Psalms.pdf | 1 968 |
| 18 | npnf214.pdf | 1 960 |
| 19 | npnf213.pdf | 1 882 |
| 20 | npnf212.pdf | 2 029 |
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
