es
Feedback
EOTC Books ⛪️

EOTC Books ⛪️

Ir al canal en Telegram

📚 በዚህ ቻናል/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምትቀበላቸውን ቅዱሳት መጻሕፍትን ለምዕመናን ተደራሽ ማድረግ ነው ይኸውም ከሀገራችን እንዲሁም ከውጪ ሀገር (ቤ/ክ የምትቀበለውን) ናቸው ። 💬 contact us @Jared2080 buy Ads? https://telega.io/c/EOTCBooks1 YouTube 👇 https://www.youtube.com/@zeEthiop

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram EOTC Books ⛪️

El canal EOTC Books ⛪️ (@eotcbooks1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 18 592 suscriptores, ocupando la posición 4 412 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 1 810 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 18 592 suscriptores.

Según los últimos datos del 10 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 83, y en las últimas 24 horas de 8, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 9.81%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 4.87% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 824 visualizaciones. En el primer día suele acumular 905 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 8.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
📚 በዚህ ቻናል/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምትቀበላቸውን ቅዱሳት መጻሕፍትን ለምዕመናን ተደራሽ ማድረግ ነው ይኸውም ከሀገራችን እንዲሁም ከውጪ ሀገር (ቤ/ክ የምትቀበለውን) ናቸው ። 💬 contact us @Jared2080 buy Ads? https://telega.io/c/EOTCBooks1 YouTube 👇 https://www.youtube.com/@zeEthiop

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 11 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

18 592
Suscriptores
+824 horas
+307 días
+8330 días
Archivo de publicaciones
ቃል ኪዳን በነገረ ድኅነት (ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ) ተቀንጭቦ የተዘጋጀ.pdf

መልክአ ኢየሱስ ካልእ በግእዝ.pdf6.73 MB

Repost from Birana Ethio
+1
መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ሼር https://t.me/BiranaEthio

ሰንክሳር ዘወርኃ ሰኔ ፪ አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ሁለት በዚች ቀን የመጥምቁ የቅዱስ ዮሐንስ ሥጋ የቀናተኛው ኤልያስ ደቀ መዝሙር ከሆነው ከነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋ ጋር በአንድነት ተገኘ ። ከሀዲው ንጉሥ ዑልያኖስ የጥጦስ ልጅ አሰባስያኖስ ከአፈረሰው በኋላ በዘመኑ በኢየሩሳሌም የአይሁድ ምኩራባቸውን ሊሠራ በወደደ ጊዜ እርሱ በቅዱስ ወንጌል ድንጋይ በድንጋይ ላይ ተቀምጦ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም የተባለውን የእግዚአብሔርን ቃል ሊሽር ፈልጎ መሥራት በጀመረ ጊዜ ሦስት ጊዜ ፈረሰበት ። አይሁድም እንዲህ አሉት የደጋግ ክርስቲያኖች ዐፅሞቻቸው በዚህ ቦታ ስለሚኖሩ ከዚህ ካላወጣችሁና ካላቃጠላችኋቸው በዚህ ቦታ ምኩራብ አይሠራም ። በዚያንም ጊዜ የቅዱሳኑን ዐፅሞቻቸውን አውጥተው በእሳት እንዲቃጠሉ አዘዘ በአፈሰሱም ጊዜ የመጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስንና የነቢዩ ኤልሳዕን ሥጋቸውን አግኝተው በእሳት ሊቃጠሉ ፈለጉ ምእመናንም መጥተው ለወታደሮች ብዙ ገንዘብ ሰጡ ንጉሡም ስምቱ እንዳያጠፋቸው በዚያች አገር እንዳያስቀሩ ከአቃጠሏቸው በኋላ የቅዱሳንን ሥጋ ወሰዱ ። የዑልያኖስም ዜናው እንዲህ ሆነ የጳጳሳት አለቆች ባስልዮስንና ጎርጎርዮስን በአሠሯቸው ጊዜ እነርሱ በቅዱስ መርቆሬዎስ ሥዕል ዘንድ እያለቀሱ ጸለዩ ። የክብር ባለቤት የሆነ የጌታችንን የከበረ ስሙን ሰደበልና ያን ጊዜ እግዚአብሔር ቅዱስ መርቆሬዎስን በአካለ ነፍስ ላከው ዑልያኖስንም በጦር ወጋው ከደሙም ዘግኖ ኢየሱስ የሰጠኸኝን ነፍስ ተቀበል እያለ ወደ አየር ረጨ ወዲያውኑም በክፉ አሟሟት ሞተ። የከበረ የዮሐንስና የኤልሳዕን ሥጋ ግን እሊያ ሰዎች በአሌክሳንድርያ ከተማ ወደ ሊቀ ጳጳሳቱ አባ አትናቴዎስ አደረሱ ። እርሱም በእርሳቸው ታላቅ ደስታ ደስ አለው ቤተ ክርስቲያንም እስኪሠራላቸው ድረስ በእርሱ ዘንድ አኖራቸው ። በአንዲት ዕለትም አባ አትናቴዎስ በአባቶቹ ቦታዎች ላይ ስለ ጸሐፊው ቴዎፍሎስም አብሮት ሳለ እግዚአብሔር መልካም ዘመን ቢሰጠኝ ሥጋቸውን በውስጡ አኖር ዘንድ ለቅዱሳን መጥምቁ ዮሐንስና ለነቢዩ ኤልሳዕ በስማቸው በዚህ ቦታ ቤተ ክርስቲያን እሠራለሁ አለ ቴዎፍሎስም ሰማው ። አባ ቴዎፍሎስም በተሾመ ጊዜ አባ አትናቴዎስ የተናገረውን ያንን ቃል አስቦ ቤተ ክርስቲያን ሠራ ። ከርሱ ጋራም ብዙዎች ካህናትና የክርስቲያን ወገኖችን ይዞ የቅዱሳን የመጥምቁ ዮሐንስና የነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋቸው ወዳለበት ሐዶ በታላቅ ክብርም ተሸክመው አምጥተው ወደ ቤተ ክርስቲያን አገቡ ። ሥጋቸውንም ይዘው በሚጓዙበት ጊዜ በጐዳናቸው አቅራቢያ ቤት ካለበት ቦታ ደረሱ በውስጡም በምጥ ተይዛ አራት ቀናት እየጮኸች ለሞት የተቃረበች ሴት ነበረች ። እርሷም አረማዊት ነበረች በቅዱሳንም ሥጋ ዘንድ ካህናቱ የሚያመሰግኑትን ስምም በቤቷ መስኮት ተመለከተች ይህ ምንድን ነው ብላ ጠየቀች ። የቅዱሳን የመጥምቁ ዮሐንስና የነቢዩ ኤልሳዕ ሥጋቸው ነው አሏት እርሷም ከዚህ ሥቃይ ከዳንኩ ክርስቲያን እሆናለሁ አለች ገና ቃሏ ከአፏ ሳይፈጸም ያን ጊዜ መልካም ሕፃን ወለደች ስሙንም ዮሐንስ ብላ ጠራችው ። ከዚህም በኋላ ከቤተሰቦቿ ሁሉ ጋራ የክርስትና ጥምቀትን ተጠመቀች ። የቅዱሳንንም ሥጋቸውን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አኖሩት ከርሳቸውም ታላላቅ ድንቆችና ተአምራት ተገለጡ ። በቅዳሴ ቤተ ክርስቲያንም ጊዜ ከሊቀ ጳጳሳት አባ ቴዎፍሎስ ጋራ ብዙዎች ሰዎች ቅዱሳን መጥምቁ ዮሐንስና ነቢዩ ኤልሳዕ ሲዞሩ አይአቸው በቀድሞ መልካቸው ያውቋቸዋልና የመጥምቁ ዮሐንስ መልክ ሁለመናው ጸጉር ሲሆን ኤልሳዕም ቁመቱ ረጅም ራሱ በራ ነበር ። ከዚህም በኋላ ኤጲስቆጶሱ አባ መቃርሰ በሰማዕትነት በሞተ ጊዜ ሥጋውን ከቅዱሳን ዮሐንስና ኤልሳዕ ሥጋ ጋራ አደረጉ ። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በጸሎታቸው ይማረን ለዘላለሙ አሜን ። ※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※ አርኬ ሰላም ዕብል ለአስተርእዮቶሙ ነዮ። ለሥጋ ዮሐንስ መጥምቅ ወለሥጋ ኤልሳዕ በኢተሌልዮ። አቅረበ ሎሙ አኮቴተ ወተጋንዮ። ከመ ክህለ አረማዊት እምሕማመ ወሊድ አጥዕዮ። ተአምሪሆሙ ቴዎፍሎስ ርእዮ። ※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※※ በዚችም ዕለት የቄርሎስ የአክሌጦስና የኢትዮጵያ መነኩሴ የጳውሎስ መታሰቢያቸው ነው ። እግዚአብሔር በጸሎታቸው ይማረን ለዘላለሙ አሜን ። Share Telegram https://t.me/EOTCBooks1 YouTube https://www.youtube.com/@zeEthiop

እነዚህ ከሐዋርያት ጀምሮ የተነሱ የቤተ ክርስቲያን አባቶች መጻሕፍት  ናቸው። የኢየሱስ ክርስቶስን ስም ካባ ለብሶ በዘመናችን የተነሳውን ኑፋቄ በሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን አስተምህሮ በግልጽ ለምዱን ገፈን ተኩላነቱን  እንድናየው እግዚአብሔር የሰጠን ታላቅ መሳሪያዎች ናቸው።

Expositions on the Psalms.pdf7.59 MB

npnf214.pdf6.78 MB

npnf213.pdf4.96 MB

npnf212.pdf7.43 MB

npnf211.pdf9.56 MB

npnf210.pdf8.40 MB

npnf209.pdf6.41 MB

npnf208.pdf6.98 MB

npnf207.pdf8.59 MB

npnf206.pdf8.97 MB

npnf205.pdf8.52 MB

npnf204.pdf11.43 MB

npnf203.pdf9.01 MB

npnf201.pdf11.25 MB