GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.
Open in Telegram
1 460
Subscribers
+124 hours
+277 days
+4430 days
Posts Archive
የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ዛሬ በግሎው ት/ቤት "ሀገራዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል በደመቅ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል፡፡
ዛሬ በተከናወነው የተማሪዎች መማክርት/ፓርላማ ተወካዮች በተሰጠው ድምፅ መሰረት ከተወዳደሩት ሶስት ተወካዮች ከአጠቃላይ(470) ድምጽ የእናት ፍቅር 393፣እድገት በአንድነት 44 እና ሚዛናዊነት 33 ድምጽ አግኝተዋል።በዚህ ውጤት መሠረት የእናት ፍቅር ተወካዮች አሸናፊ ሆነዋል።
እንኳን ደስ አላችሁ!!
