🌍ተውሂድና ሱና ✍
ቁርአንና ሐዲስን በሰለፎች ግንዛቤ ለመረዳት የሚያስችሉ ተውሂድ፣ሲራ አጠር አጠር ያሉ የነብዩ ﷺ ሓዲሶችን እና የሰለፎችን ንግግሮች የሚያገኙበት ቻናል ነው።ቻናሉን ይቀላቀሉ ኪታቦችን ይቅሩ
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel 🌍ተውሂድና ሱና ✍
Channel 🌍ተውሂድና ሱና ✍ (@tewhidnasuna) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 24 518 subscribers, ranking 3 037 in the Religion & Spirituality category and 1 416 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 24 518 subscribers.
According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -101 over the last 30 days and by -21 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 11.34%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.17% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 2 782 views. Within the first day, a publication typically gains 1 267 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 16.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“ቁርአንና ሐዲስን በሰለፎች ግንዛቤ ለመረዳት የሚያስችሉ ተውሂድ፣ሲራ አጠር አጠር ያሉ የነብዩ ﷺ ሓዲሶችን እና የሰለፎችን ንግግሮች የሚያገኙበት ቻናል ነው።ቻናሉን ይቀላቀሉ ኪታቦችን ይቅሩ”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | 0 | |||
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | +6 | |||
| 05 September | 0 | |||
| 04 September | +7 | |||
| 03 September | 0 | |||
| 02 September | +7 | |||
| 01 September | 0 |
| 2 | ፈጥኖ ማን ቀድሞ ይመልስ 🚀
ትክክለኛውን መልስ ያገኝ ሰው add የሚለውን በመጫን ስጦታ ያገኛል።
📝 ጥያቄ እውነት ሀሰት በማለት መልሱ ።
የጀሀነም በር ጠባቂ መላዒካ ማሊክ ይባላል፡፡ | 612 |
| 3 | No text... | 687 |
| 4 | No text... | 1 297 |
| 5 | No text... | 75 |
| 6 | No text... | 1 701 |
| 7 | ከሐራም ነገር ከባዱ የመጀመሪያው ነው። ከዚያ ሲደጋገም እየቀለለ ይሄዳል። ከዚያ እንዲሁ ተራ ነገር ይሆናል። ከዚያ ልማድ ይሆናል። ከዚያ ይጣፍጣል። ከዚያ ልብ ይሸፈናል። ከዚያ ልብ ሌላ ሐራም መፈለግ ይጀምራል።
አንድ ሷሊሕ ሰው እንዲህ ይላል፦ "ነፍስህ ወደ ወንጀል ከጋበዘችህ በዚች አንቀፅ አጭር ቃለ መጠይቅ አድርግላት :-
{ أَذَ ٰلِكَ خَیۡرٌ أَمۡ جَنَّةُ ٱلۡخُلۡدِ ٱلَّتِی وُعِدَ ٱلۡمُتَّقُونَۚ }
"ይሄ ነው የሚሻለው ወይስ ጥንቁቆቹ ተስፋ የተሰጧት የዘለዓለሟ ጀነት?" [አልፉርቃን፡ 15]
በዚህ ሐራም ነገሮችን መዳፈር በበዛበት ዘመን ይህቺን አንቀጽ ማስተዋል ምንኛ አንገብጋቢ ነው?!
ከዐረብኛ የተመለሰ
=
IbnuMunewor | 1 788 |
| 8 | ትክክለኛውን መልስ ያገኝ ሰው add የሚለውን በመጫን ስጦታ ያገኛል።
ነብዩሏህ ዳዉድ ዓለይሂ ሰላም አንድ ቀን እየጾሙ አንድ ቀን እያፈጠሩ በመፆም ይታወቃሉ ። | 697 |
| 9 | No text... | 1 966 |
| 10 | መልካም ስራን መስራት በዛም ላይ መፅናት!
ከአማኞች እናት አዒሻ (ረዐ) ተይዞ፡ ነቢዩ (ሰዐወ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿سَدِّدُوا وقارِبُوا ،واعْلَمُوا أنْ لَنْ يُدْخِلَ أحَدَكُمْ عَمَلُهُ الجَنَّةَ ،وأنَّ أحَبَّ الأعْمالِ إلى اللَّهِ أدْوَمُها وإنْ قَلَّ﴾
“ቀጥተኛ ሁኑ፤ (ወደ እውነት) ቅረቡ፤ ከናንተ አንዳችሁ ማንም መልካም ስራው ብቻውን ወደ ጅነት እንደማያስገባው እወቁ፤ ከአላህ ዘንድም እጅግ የተወደደው ሥራ አነስተኛ ቢሆንም ዘላቂ (ዘውታሪ) የሆነው ነው።”
ቡኻሪ (6464) ሙስሊም (2818) ዘግበውታል | 1 926 |
| 11 | 🟢 ዛሬ ምሽት 3:00 እንዳያመልጣችሁ !
ሳምንታዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ዛሬ ምሽት 3:00 ላይ ይቀጥላል።
📱 ይሳተፉ፣ ይማሩ፣ እውቀትዎን ይፈትሹ ይሸለሙ !
ለመቀላቀል እና ለመሳተፍ ከታች ይጫኑ 👇
👉 t.me/FKR_ESKE_JENET | 815 |
| 12 | ሱቢህ እንስገድ
«በአላህ ዘንድ ከሶላቶች ሁሉ በላጩ በጁምዓ ቀን በጀማዓ የሚሰገደው የሱብሂ (ፈጅር) ሶላት ነው» ብለዋል (ሶሂህ አል-ጃሚዕ)። | 2 213 |
| 13 | "በጁመአ ቀን እና በጁመአ ሌሊት በኔ ላይ ሶለዋትን አብዙ፤ በኔ ላይ አንድ ሶለዋት ያወረደ አላህ በሱ ላይ አሥር ሶለዋት (እዝነት) ያወርድበታል ።"ረሱል(ሰዐወ) | 2 173 |
| 14 | ፈጥኖ ማን ቀድሞ ይመልስ 🚀
ትክክለኛውን መልስ ያገኝ ሰው add የሚለውን በመጫን ስጦታ ያገኛል።
📝 ጥያቄ እውነት ሀሰት በማለት መልሱ ።
የጀነት በር ጠባቂ መላዒካ ረድዋን ይባላል፡፡ | 2 634 |
| 15 | «ከአላህ ዘንድ በላጭ እና ተወዳጅ የሆኑ መልካም ስራዎች፡ አነስተኛም ቢሆኑ እንኳ ዘውታሪነት ያላቸው ናቸው።» (ነቢዩ ሙሐመድ ﷺ - ቡኻሪና ሙስሊም)
የእለት ተእለት ህይወትህን በበረካ እና በአላህ ውዴታ ለመሙላት እነዚህን ሶስት ነጥቦች ልብ በል፦
ኒያህን (እቅድህን) አጥር፦ የምታደርገውን ማንኛውንም ተራ የሚመስል የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ (ስራ መስራት፣ ቤተሰብን መርዳት፣ ሰዎችን በፈገግታ ማናገር) ለአላህ ብለህ በማሰብ ወደ ዒባዳ (አምልኮ) ለውጠው።
ምላስህን በዚክር እርጥብ አድርግ፦በትናንሽ ጊዜያት ውስጥ — በመ መንገድ ላይ፣ ስራ ላይ ወይም እረፍት ስታደርግ — «አስ hisተግፊሩ hisላህ» እና «ሱብሓነ hisላሂ ወቢሐምዲሂ» በማለት ልብህን አረጋጋ።
በጥቂቱም ቢሆን ዘውተር፦ በቀን ውስጥ ጥቂት ገጽ ቁርዓን ማንበብ ወይም በቀን ሁለት ረከዓ የዱሓ ሶላት መስገድን ሳታቋርጥ ልማድ አድርጋት።
ዛሬን በአዲስ ኒያ እና በአላህ ላይ በታላቅ ተስፋ (ሁስኑ-ዟን) ጀምር! | 2 704 |
| 16 | ኢሻ አዛን ተብሏል እንስገድ
«የኢሻን ሰላት በጀማአ የሰገደ ሰዉ፡ የሌሊቱን አጋማሽ በሰላት እንዳሳለፈ ይቆጠርለታል።» (ሙስሊም) | 2 383 |
| 17 | ትክክለኛውን መልስ ያገኝ ሰው add የሚለውን በመጫን ስጦታ ያገኛል።
📝 ጥያቄ
124,000 ነቢያቶች ወደ ሰው ልጆች ተልከዋል ፡፡ | 2 522 |
| 18 | 🌙 የመግሪብ ሰላት ሰዓት ደርሷል። ሥራዎቻችንን በማቆም ወደ አላህ (ሰ.ወ) እንመለስ፤ | 2 395 |
| 19 | أيها الشباب والشابات
እውቀትና አደብን ከባለቤቱ እንጂ ከብዙሃኑ መገናኛ ልንወስድ አይገባም!!
✅ዛሬ ላይ ማህበራዊ ሚዲያ ያገዘፋቸው፣ራሳቸውን ከእንቶ ፈንቶ ያላጠሩ፣ ነፍሲያቸውን ማሸነፍ ያቃታቸው፣ ለነቢዩﷺ ሱና መንበርከክ የተሳናቸው ፣በእድሜም ሆነ በእውቀት ያልበሰሉ፣እጅግ ለጋ የሆኑ ወጣቶች እንደ ትልቅ አርአያ ተደርገው የተሳሉበት፣ራሳቸውን ሙፍቲ አድርገው የገመቱበት፣በሌላ በኩል ደግሞ ትክክለኛ ዑለማኦች ድምፅ ያጡበት ዘመን ላይ እንገኛለን።ረሱልﷺወደፊት ስለሚያጋጥሙን ፈተናዎች ሲያሳስቡን እንዲህ ይላሉ:-ሰዎች ሚጭበረበሩባቸው፣እውነተኛው ሀሰተኛ ውሸታሙ ሀቀኛ፣ታማኙ አጭበርባሪ አታላዩ ደግሞ ታማኝ ተደርጎ የሚታሰብበት እንዲሁም እዚህ ግባ ማይባሉ ውዳቂ ሰዎች ሁሉንም በሚመለከት ትላልቅ አጀንዳዎች ላይ የሚናገሩበት ጊዜ ይመጣል።
ስለዚህ ራስን ወደ ታማኙ የወህይ ምንጮች በማስጠጋት ከ"ማላየዕኒ" ወጥተው ትውልድን ጥርት ባለው የኢስላም ጎዳና ላይ በሚኮተኩቱ አስተማሪዎች ስር መማር ሁነኛው መፍትሄ ነው።
اللهم اهدنا ويسر الهدى لنا
https://t.me/HUMSJ_RC_OFFICIAL_PAGE | 2 513 |
| 20 | ሱብሀነሏህ እንዴት የሚደንቅ የፅናት ታሪክ ነው
------
በ1977 በኢትዮጵያ በነበረው ድርቅ ምክኒያት የተፈጠረውን ርሃብ ተከትሎ የተከሰተውን ይህን አሳዛኝ ታሪክ ሌላ ሰው ቢያወራው ኖሮ ለማመን ይከብድ ነበር ነገር ግን ይህን ታሪክ የሚናገሩት ኩዌይታዊ ሼኸ ዶ/ር አብዱራህማን አስ-ሰሚጥ ናቸውና ለማመን እንገደዳለን አላህ ይማራቸውና በአፍሪካ አህጉር ከ11ሚሊዮን በላይ ሠዎችን ያሰለሙ ሸይኽ ናቸው
ታሪኩ እንዲህ ነው በ1977 አንድ የክርሰትያን በጎ አድራጊ ማህበር ከሰሜን አሜሪካ እርዳታ ለመሰጠት ወደ ኢትዮጵያ ይመጣና በቀጥታ ድርቅና ርሃብ ወደ ተከሰተበት ገጠር ሂደው እርዳታ መሰጠት ይጀምራሉ ከዚያም የመስጂድ ኢማም የሆኑ አንድ ትልቅ ሠው እርዳታ ለመቀበል ይመጣሉ አሜሪካዊው እርዳታ ሰጪ ሲያያቸው የሀይማኖት አባት መሆናቸውን አውቆ ክርሰትያን እንዲሆኑ ጠየቃቸው እሳቸውም «ክርሰትያን አልሆንም የምትሰጠኝ ከሆነ ሰጠኝ» አሉት አሜሪካዊውም «እሺ አሁን በህዝብ ፊት በውሸት ክርሰትያን ሁኜያለሁ በል እና የፈለግከውን እሰጥሃለሁ» አላቸው እሳቸውም «በውሸትም በእውነትም አልልም ሀይማኖቴን አልቀይርም አሉት» ሰውየው ተናደደ እና «በቃ የሚሰጥ የለንም» ብሎ መለሳቸው ኢማሙ ባዶ እጃቸውን ወደ ቤታቸው ተመለሱ የሳቸው ቤተሰብም ጨርሶ እርዳታ ሳያገኝ ቀረ ፥
ከ3 ወራት በኋላ ይህን ታሪክ የሰሙት ኩዌታዊ ሸይኽ አብዱራህማን እንዲህ ይላሉ «ይህን ወሬ ከሰማሁኝ በኋላ በቀጥታ ከኩዌት ወደ ኢትዮጵያ ሄድኩኝ እና እኚህ ኢማም ወደ ሚኖሩባት አካባቢ ተጓዝን እንደ ደርሰን በአካባቢው ሰው የሚባል የለም ሁሉም ድርቁን ሽሽት አካባቢውን ለቀውት ሄደዋል ይዘውኝ የሄዱት ሰዎች የኢማሙን ቤት አሳዩኝና በራቸውን አንኳኳን የሚከፍትልን ስናጣ በሩን ገፋ አድርጌ ገባሁ ያየሁት ነገር እጅግ ዘግናኝ እና አስደንጋጭ ነበር አይኔን ማመን ከበደኝ ኢማሙ ሚሰታቸው እና ልጆቻቸው ሁሉም እንደተኙ በርሃብ ሙተዋል የአጥንታቸው ሃይከል ብቻ ተኝቶ አገኘሁት ፥ «በርሃብ እንሞታለን እንጂ ሀይማኖታችንን አንቀይርም» ብለው የሞቱ የሀበሻ ቤተሰብ አይቼ ተመለሰኩኝ ፥ በተጨማሪ እነዚያ በክርሰትና ስም ይዘውት የመጡት እርዳታ የኛ የአረብ አገሮች እና የሌሎች የመላው የአለም ህዝብ አዋጥተን ለተባበሩት መንግሰታት ድርጅት በሰብአዊነት የሰጠነው እርዳታ ነበር እነርሱ ግን በእንደዚህ አይነት አሳዛኝ ሁኔታ አከፋፍለውታል» ሲሉ ታሪኩን ያጠቃልላሉ
Abdulfetah Mahmud | 2 060 |
