Orthodox Tewahedo ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
#ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #Orthodox 📜 #የዕለቱ #ስንክሳር (#የቅዱሳን_ታሪክ) 💡 የአባቶች ምክርና ትምህርት 📖 ሕይወትን የሚቀይሩ ጥልቅ የአባቶች ምክር እና ትምህርቶች ይተላለፋሉ። ከቅዱሳት መጻሕፍት የተቀሰሙ ለነፍስ ምግብ የሚሆኑ ቁምነገሮች ይገኛሉ።
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel Orthodox Tewahedo ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
Channel Orthodox Tewahedo ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ (@orthodoxtewahedotrue) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 171 513 subscribers, ranking 139 in the Religion & Spirituality category and 132 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 171 513 subscribers.
According to the latest data from 13 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -3 264 over the last 30 days and by -173 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 3.68%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.48% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 6 310 views. Within the first day, a publication typically gains 4 258 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 53.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“#ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #Orthodox
📜 #የዕለቱ #ስንክሳር (#የቅዱሳን_ታሪክ)
💡 የአባቶች ምክርና ትምህርት
📖 ሕይወትን የሚቀይሩ ጥልቅ የአባቶች ምክር እና ትምህርቶች ይተላለፋሉ።
ከቅዱሳት መጻሕፍት የተቀሰሙ ለነፍስ ምግብ የሚሆኑ ቁምነገሮች ይገኛሉ።”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 14 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
አዝየታመነ ነው የተፈራ የጽድቅን ፀሐይ የሚያበራ ዓለሙ ፀንታል በሥላሴ ትዘምርለት ለእርሱ ነፍሴ
አዝዘመናት በእጁ በመዳፉ ሁሌም የእርሱ ነው ድሉ ሰልፉ የእሳት መድረኮች ያሉት ጌታ የማያልፍ ነው የማይረታ
አዝአብርሃም አምኖ ተሰደደ በእርጅናው ወራት ልጅ ወለደ የተስፋውን ቃል ፈፀመለት ሥላሴ በሉ በቀን በለሊት መዝሙር ዘማሪት ጸዳለ ጎበዜ ❖═@OrthodoxTewahedoTrue═❖ ❖═@OrthodoxTewahedoTrue═❖ ❖═@OrthodoxTewahedoTrue═❖
አዝስመጣ ባልጋ ነበረ ተስፋዬም የተሰበረ በእምነትሽ በፀበልሽ ሰው ሆኜ ቆምኩኝ ደጅሽ ልናገር ዝናሽን ላውራ ይደነቅ የአምላክሽ ስራ ተጋድሎሽ የእምነትሽ ፅናት ሆኖኛል የእምነቴ መብራት
አዝደምግባት ከንቱ ብለሽ ለሰማይ ክብር የታጨሽ የእምነቴ ሐሰረ ፍኖት በምልጃሽ አለሁኝ በህይወት የልቡን ለነገረሽ ፈጥኖ ይደርሳል መልስሽ ዘንባባሽ ህይወት ይዘራል የጠራሽ ማን አፍሮ ያውቃል
አዝእርዳታሽ የደረሰለት ያመጣል የልቡን ስለት ላመኑሽ ፈውስሽ ቅርብ ነው ባንቺ አፍሮ የሄደ ማነው የልቡን ለነገረሽ ፈጥኖ ይደርሳል መልስሽ ዘንባባሽ ህይወት ይዘራል የጠራሽ ማን አፍሮ ያውቃል
አዝስመጣ ባልጋ ነበረ ተስፋዬም የተሰበረ በእምነትሽ በፀበልሽ ሰው ሆኜ ቆምኩኝ ደጅሽ ልናገር ዝናሽን ላውራ ይደነቅ የአምላክሽ ስራ ተጋድሎሽ የእምነትሽ ፅናት ሆኖኛል የእምነቴ መብራት መዝሙር 🎙ዘማሪት ሲስተር ልድያ ታደሰ ❖═@OrthodoxTewahedoTrue═❖ ❖═@OrthodoxTewahedoTrue═❖ ❖═@OrthodoxTewahedoTrue═❖
አዝስመጣ ባልጋ ነበረ ተስፋዬም የተሰበረ በእምነትሽ በፀበልሽ ሰው ሆኜ ቆምኩኝ ደጅሽ ልናገር ዝናሽን ላውራ ይደነቅ የአምላክሽ ስራ ተጋድሎሽ የእምነትሽ ፅናት ሆኖኛል የእምነቴ መብራት
አዝደምግባት ከንቱ ብለሽ ለሰማይ ክብር የታጨሽ የእምነቴ ሐሰረ ፍኖት በምልጃሽ አለሁኝ በህይወት የልቡን ለነገረሽ ፈጥኖ ይደርሳል መልስሽ ዘንባባሽ ህይወት ይዘራል የጠራሽ ማን አፍሮ ያውቃል
አዝእርዳታሽ የደረሰለት ያመጣል የልቡን ስለት ላመኑሽ ፈውስሽ ቅርብ ነው ባንቺ አፍሮ የሄደ ማነው የልቡን ለነገረሽ ፈጥኖ ይደርሳል መልስሽ ዘንባባሽ ህይወት ይዘራል የጠራሽ ማን አፍሮ ያውቃል
አዝስመጣ ባልጋ ነበረ ተስፋዬም የተሰበረ በእምነትሽ በፀበልሽ ሰው ሆኜ ቆምኩኝ ደጅሽ ልናገር ዝናሽን ላውራ ይደነቅ የአምላክሽ ስራ ተጋድሎሽ የእምነትሽ ፅናት ሆኖኛል የእምነቴ መብራት መዝሙር 🎙ዘማሪት ሲስተር ልድያ ታደሰ
አዝብርሃናተ ዓለም - - - ሐዋርያት ጴጥሮስ ወጳውሎስ- - - ሐዋርያት በእውነት ተሰየፉ - - - ሐዋርያት ስለ ክርስቶስ - - - ሐዋርያት
አዝሐዋርያት ፈርተው - - - ሐዋርያት ሲለቅሙ በሻማ - - - ሐዋርያት ሰዎች አትለዩ - - -ሐዋርያት ከወንጌል አውድማ - - - ሐዋርያት
አዝየዘላለም ሕይወት - - - ሐዋርያት ማደስ ካማራችሁ - - - ሐዋርያት የሐዋርያት ሥራ - - - ሐዋርያት ይሁን አላማችሁ - - - ሐዋርያት
አዝውኆች ቀለም ሆነው - - - ሐዋርያት እንጨቶች ብዕር - - - ሐዋርያት ቢፅፉት አያልቅም - - - ሐዋርያት የሐዋርያት ክብር - - - ሐዋርያት
አዝሐምሌ አምስት ቀን - - - ሐዋርያት ማኅበራችን - - - ሐዋርያት በክርስቶስ መስቀል - - - ሐዋርያት ተባረከልን - - - ሐዋርያት መዝሙር በጴጥሮስ ወ ጳውሎስ ቤ/ክ ሰ/ት/ቤት ዘማርያን 📖"ስለ አንተ ቀኑን ሁሉ እንገደላለን እንደሚታረዱ በጎች ተቆጠርን" ሮሜ ፰ ፥ ፴፮ ❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖ ❖══ @OrthodoxTewahedoTrue ══❖ ❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
✥ የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 8 ÷ 34-37 ✥💡ከቃሉ ምን እንማራለን❔ (ለዕለት ተዕለት ሕይወታችን) ለወጣቶችና ለልጆች፦ በዚህ ዓለም ላይ የምናሳድደው ዝና፣ ሀብት ወይም ጊዜያዊ ደስታ ሁሉ ከነፍሳችን መዳን ጋር ሊወዳደር አይችልም። እውነተኛ ስኬት ክርስቶስን አርአያ አድርጎ በቅንነትና በሥነ-ምግባር መኖር ነው። ለእናቶችና ለአባቶች፦ ልጆቻችን የዚህን ዓለም ትምህርትና እውቀት ብቻ ሳይሆን፣ የነፍሳቸውን ዋጋ እንዲያውቁና ሃይማኖታቸውን ጠብቀው እንዲያድጉ በትዕግሥትና በጸሎት መምራት ይገባናል። « ዓለምን ከማተርፍ ይልቅ ነፍሴን ማዳን ይሻለኛል❕ » ❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖ ❖══ @OrthodoxTewahedoTrue ══❖ ❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
✥ መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ 4 ÷ 1-5 ✥💡ከቃሉ ምን እንማራለን❔ (ለዕለት ተዕለት ሕይወታችን) ለወጣቶችና ለልጆች፦ የእግዚአብሔርን ቃልና የወላጆቻችንን ምክር (ተግሣጽ) መስማት የቅድስና፣ የጥበብና የረጅም ዕድሜ መሠረት ነው። የወላጅ ምክር ከክፉ መንገድ ይጠብቀናል። ለእናቶችና ለአባቶች፦ ልጆቻችንን በእግዚአብሔር ቃልና በጥሩ ስነ-ምግባር ኮትኩቶ ማሳደግ፣ ነገ በሕይወታቸው ስኬታማና ለሀገር የሚጠቅሙ ትውልድ እንዲሆኑ ያደርጋቸዋል። « ጥበብንና ማስተዋልን ፍለጋ ከቅዱሳት መጻሕፍት አንራቅ❕ » ❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖ ❖══ @OrthodoxTewahedoTrue ══❖ ❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
