Beza/Tbeza school,Bishoftu
Open in Telegram
This is the official channel for Beza/Besebarok school. Join and get worksheets,exams and latest news regarding the school activity.
Show more3 388
Subscribers
No data24 hours
+177 days
+2630 days
Posts Archive
ለ12ኛ ክፍል የትቤዛ ተማሪዎች!! ከ8ኛ -12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃችሁ ስለተዘጋጀ ከማክሰኞ ነሐሴ 26 ጀምሮ መውሰድ ትችላላችሁ ::
ለመላው የቤዛ እና ት ቤዛ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ወላጆች መምህራኖችና የትምህርት ቤቱ ሰራተኞች በሙሉ በ2018 ለዩንቨርስቲ መ ግቢያ ካስፈተናቸው 120 ተማሪዎች 86 ተማሪዎች ማለትም ከተፈተኑት ተማሪ ዎች 71.67% የሆኑት ተማሪዎች ወደ ዩንቨርስቲ መግቢያ ውጤት በማግኘት አልፈዋል!!! ደስ ብሎናል ደስ ይበላችሁ!!!!
ለቤዝባሮክ እና ት/ቤዛ ት/ ቤት ወላጆች በሙሉ ትምህርት ቤታችን እንደሁልጊዜውም ልጆች በክረምት የእረፍት ጊዜያቸው በአይነቱ ልዩ የሆነ ስልጠና አዘጋጅቶ ከ 1- 8 ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የስነ ጥበብ ስራዎች , ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች , የምግብ ስልጠና ,ዋና , የተለያዩ ጨዋታዎች በተጨማሪም ለቀጣይ ክፍል የሚያግዛቸውን ማጠናከሪያ ት / ት ለመስጠት እና ለማሰልጠን ዝግጅታችንን የጨረስን ስለሆነ ልጆትን በማስመዝገብ ተጠቃሚ ይሁኑ ስልጠናው የሚሰጠው ከሀምሌ 7 2018 ሲሆን የሚሰጠውም በቤዝባሮክ ት/ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ይሆናል :: ቤዝባሮክ ት / ቤት
08/11/2018
ለ ትቤዛ የማሕበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች በሙሉ
የ 2ኛ ዙር የማሕበራዊ ሳይንስ ፈተና ነገ ሐሙስ 9/11/2018 ዓ.ም የሚጀምር በመሆኑ ከጧቱ በ 1:30 ሰዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ።
የ ት/ቤቱ አስተዳደር
ማሳሰቢያ :_
1. የት/ቤቱ ዩኒፎርም ለብሶ መምጣት
2. National ID እና
3. Admission Card ይዞ መገኘት
ያስፈልጋል ።
ለ2018ዓ.ም12ተኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች በሙሉ
ትቤዛ ት/ቤት እንደተለመደው የ12ኛ ክፋል ተማሪዎችን በደማቅ ሁኔታ ለማስመረቅ ዝግጅት እያደረገ ይገኛል። ይህም የምርቃት ፕሮግራም ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በኪሎሌ ሆቴል አዳራሽ የሚካሄድ ሲሆን በበቂ ሁኔታ ዝግጅታችንን ለማጠናቀቅ እንዲያስችለን ተገቢውን ትብብር በወቅቱ እንዲያደርጉ ስንል በትህትና እንጠይቃለን።
ከአክብሮት ጋር
ት/ቤቱ
08/11/2018
ለ ትቤዛ የማሕበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች በሙሉ
የ 2ኛ ዙር የማሕበራዊ ሳይንስ ፈተና ነገ ሐሙስ 9/11/2018 ዓ.ም የሚጀምር በመሆኑ ከጧቱ በ 1:30 ሰዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ።
የ ት/ቤቱ አስተዳደር
ማሳሰቢያ :_
1. የት/ቤቱ ዩኒፎርም ለብሶ መምጣት
2. National ID እና
3. Admission Card ይዞ መገኘት
ያስፈልጋል ።
ሐምሌ 3/2018
ለ ትቤዛ የ 12ኛ ክፍል የማሕበራዊ ሳይንስ (Social Science ) ተፈታኞች
ነገ ቅዳሜ ሐምሌ 4/2018 ዓ.ም ከ ሀገር አቀፍ ፈተናዎችና ምዘና አገልግሎት በመጡ የፈተና አስፈፃሚዎች የፈተናው ሂደት በተመለከተ መግለጫ (Orientation ) ስለሚሰጥ ከጧቱ በ2:00 ስዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ።
የ ት/ቤቱ አሰተዳደር
ማሳሰቢያ ፣_
የት/ቤቱ Uniform ለብሶ መገኘት ግዴታ ነዉ
ለ ትቤዛ የ 3ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንሰ ተፈታኞች
የ 3ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንሰ ፈተና ነገ ረቡዕ 01/11/2018 የሚጀምር በመሆኑ ከጧቱ በ1:30 ሰዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ።
የ ት/ቤቱ አስተዳደር
ማሳሰቢያ :__
1. የ ት/ቤቱ ዩኒፎርም ለብሶ መምጣት
2. National ID እና
3. Admission Card ይዞ መገኘት ያስፈልጋል ።
ለትቤዛ ተማሪዎችና ቤተሰቦቻቸው በሙሉ
ቀደም ሲል ለ 27/10/2018 ታሰቦ የነበረው የ 2018 ዓ ም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች የሥራ ወጤት ካርድ የሚሠጥበት ቀን በሥራ መደራረብ ምከንያት ለ ማክሰኞ 30/10/2018
ዓ .ም መተላለፉን በታላቅ አክብሮት እንገልፃለን ።
የ ት/ቤቱ አስተዳደር
ማሳሰቢያ _
የ ኬጂ ተመራቂዎች የምረቃ ቀን ቀደም ተብሎ በተያዘው ፕሮግራም መሠረት እሁድ 28/10/2018 ከጧቱ 2:30 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል
