Beza/Tbeza school,Bishoftu
Открыть в Telegram
This is the official channel for Beza/Besebarok school. Join and get worksheets,exams and latest news regarding the school activity.
Больше3 300
Подписчики
Нет данных24 часа
+17 дней
+9930 день
Архив постов
15/10/2018
ለ ትቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች
ዛሬ ሰኞ 15/10/2018 በ4:30 ሰዓት
ለ Orientation የምትፈለጉ ሰለሆነ
ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ማሳሰቢያ __
Uniform እና Admission Card
ይዞ መገኘት ያስፈልጋል
12/10/2018
ለትቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ከቢሾፍቱ ትምህርት ጸ/ቤት ዛሬ ዓርብ በደረሰን መልእክት መሠረት ነገ ቅዳሜ 13/10/2018 ዓ ም የበይነ መረብ ፈተና (Online Exam) ቅድመ ዝግጅት የምታደርጉ ስለሆነ ከጧቱ በ 2:30 ሰዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ማሳሰቢያ _
Uniform አና Admission Card እንዲሁም ሌሎች መልካም ሥነ ምግባር ተማሪ ማሟላት ያለበትን ሁኔታዎችን አሟልታችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
የት/ቤቱ አሰተዳደር
12/10/2018
ለትቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ከቢሾፍቱ ትምህርት ጸ/ቤት ዛሬ ዓርብ በደረሰን መልእክት መሠረት ነገ ቅዳሜ 13/10/2018 ዓ ም የበይነ መረብ ፈተና (Online Exam) ቅድመ ዝግጅት የምታደርጉ ስለሆነ ከጧቱ በ 2:30 ሰዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ማሳሰቢያ _
Uniform አና Admission Card እንዲሁም ሌሎች መልካም ሥነ ምግባር ተማሪ ማሟላት ያለበትን ሁኔታዎችን አሟልታችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
የት/ቤቱ አሰተዳደር
12/10/2018
ለትቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ከቢሾፍቱ ትምህርት ጸ/ቤት ዛሬ ዓርብ በደረሰን መልእክት መሠረት ነገ ቅዳሜ 13/10/2018 ዓ ም የበይነ መረብ ፈተና (Online Exam) ቅድመ ዝግጅት የምታደርጉ ስለሆነ ከጧቱ በ 2:30 ሰዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ማሳሰቢያ _
Uniform አና Admission Card እንዲሁም ሌሎች መልካም ሥነ ምግባር ተማሪ ማሟላት ያለበትን ሁኔታዎችን አሟልታችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
የት/ቤቱ አሰተዳደር
4/10/2018
ለ ትቤዛ የ 12ኛ ክፍል የማሕበራዊ ሳይንሰ (Social Science ) ተማሪዎች በሙሉ
ነገ ዓርብ 5/10/2018 ዓ ም የ 12ኛ ክፍል
ብሔራዊ ፈተና Model Exam በ በይነ መረብ (Online ) የሚሠጥ በመሆኑ ከጧቱ በ 4:00 ሰዓት በ ትቤዛ ት/ቤት
እንድትገኙ እናሳስባለን ።
የ ት/ቤቱ አስተዳደር
ማሳሰቢያ
1.የ ት/ቤቱ uniform መልበስ እንዲሁም Admission Card ይዞ መገኘት ያስፈልጋል ።
2. በዛሬው ጧት በፀጉር ምክንያት ከፈተና የታገዳችሁ የ Natural Science ተማሪዎች ፀጉራችሁን በማስተካከል ነገ ከጧቱ በ4:00 ሰዓት ፈተናዉን ለመወሰድ ትቤዛ ት/ቤት መገኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።
ለ ትቤዛ የ 12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ
ነገ ሐሙስ 4/10/2018 ዓ ም የ በይነ መረብ (online ) ሞዴል ፈተና የሚኖር በመሆኑ ከጧቱ በ2:00 ሰዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ።
የ ት/ቤተ አስተዳደር
ማሳሰቢያ የ ት/ቤቱ ዩኒፎርም መልበስ
እንዲሁም Admission card ይዞ መገኘት ያስፈልጋል
ለ ትቤዛ የ 12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ
ነገ ሐሙስ 4/10/2018 ዓ ም የ በይነ መረብ (online ) ሞዴል ፈተና የሚኖር በመሆኑ ከጧቱ በ2:00 ሰዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ።
የ ት/ቤተ አስተዳደር
ማሳሰቢያ የ ት/ቤቱ ዩኒፎርም መልበስ
እንዲሁም Admission card ይዞ መገኘት ያስፈልጋል
12/9/2018
ለ ትቤዛ የ 9ኛ፣ 10ኛ እና 11ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
በክልላችን ደረጃ በተዘጋጀውና ከነገ ሐሙሰ 13/9/2018 ጀምሮ ዓርብ አና ሰኞ በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ምክንያት ለሦስት የት/ት ቀናት መደበኛ ትምህርት የማይኖር መሆኑን ከ ቢሾፍቱ ትምህርት ጽ/ቤት ዛሬ ረቡዕ 12/9/2018 በቴሌግራም በተላለፈ መልዕክት ተገልጾልናል ።
በመሆኑም ተማሪዎቻችን የዓመቱ የትምህርተ ዘመን መጠናቀቅያ ወቅት መሆኑን በመገንዘብ ሳትዘናጉ ጥናታችሁን እንድትቀጥሉ ፣ ወላጆችም አስፈላጊውን ክትትልና ድጋፍ እንድታደርጉላቸው እያሳሰብን ከ ማክሰኞ 17/09/2018 ጀምሮ መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን ።
የት/ቤቱ አሰተዳደር
8/9/2018
ለ ት/ቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች
በሙሉ
ከዚህ በፊት የ 12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ፕሮግራም አሰመልክቶ ተላልፎ የነበረው
መልእክት ተቀይሮ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ ሐሙስ 13/09/2018 ፣ ዓርብ 14/09/2018 እና ሰኞ በ17/09/2018ዓ.ም መሆኑን በመገንዘብ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን ።
የት/ቤተ አሰተዳደር
7/9/2018
ለ ት/ቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ከ 18/9/2018 እስከ 21/9/2018
ሊሰጥ ታቅዶ የነበረው በክልል ደረጃ
የተዘጋጀው የ 12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና
ፈተናው የሚሰጥበት ቀን ወደ 14/9/2018"፣ 17/9/2018 እና 18/9/2018 መቀየሩ ከ ቢሾፍቱ ት/ጽ/ቤት መረጃ የደረሰን በመሆኑ ተማሪዎቻችን በዚሁ መርሐግብር መሠረት ራሳችሁን እንድታዘጋጁ እናሳስባለን ።
የ ት/ቤቱ አሰተዳደር
23/8/2018
ለ ት ቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች
ነገ ቅዳሜ 24/8/2018 የማጠናከሪያ ትምህርት የሚኖር በመሆኑ ከጧቱ በ 2:30 ስዓት እንድትገኙ እናሳስባለን ።
የ ት/ቤቱ አስተዳደር
ለትቤዛና ቤዝባሮክ ትቤት ተማሪዎች በሙሉ!!!
በነገው እለት በከተማችን ባለው የጠዋት ዝግጅት ምክንያት የ ትራንስፖርት ችግር ስለሚኖር የነገው የፈተና ፕሮግራም ለአርብ የተላለፈ መሆኑን እንገልፃለን :: ነገ በቤታችሁ ሆናችሁ አጥኑ!!!
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
