fa
Feedback
Beza/Tbeza school,Bishoftu

Beza/Tbeza school,Bishoftu

رفتن به کانال در Telegram

This is the official channel for Beza/Besebarok school. Join and get worksheets,exams and latest news regarding the school activity.

نمایش بیشتر
3 300
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+17 روز
+9930 روز
آرشیو پست ها
15/10/2018 ለ ትቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ዛሬ ሰኞ 15/10/2018 በ4:30 ሰዓት ለ Orientation የምትፈለጉ ሰለሆነ ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ። ማሳሰቢያ __ Uniform እና Admission Card ይዞ መገኘት ያስፈልጋል

12/10/2018 ለትቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ከቢሾፍቱ ትምህርት ጸ/ቤት ዛሬ ዓርብ በደረሰን መልእክት መሠረት ነገ ቅዳሜ 13/10/2018 ዓ ም የበይነ መረብ ፈተና (Online Exam) ቅድመ ዝግጅት የምታደርጉ ስለሆነ ከጧቱ በ 2:30 ሰዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ። ማሳሰቢያ _ Uniform አና Admission Card እንዲሁም ሌሎች መልካም ሥነ ምግባር ተማሪ ማሟላት ያለበትን ሁኔታዎችን አሟልታችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ። የት/ቤቱ አሰተዳደር

12/10/2018 ለትቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ከቢሾፍቱ ትምህርት ጸ/ቤት ዛሬ ዓርብ በደረሰን መልእክት መሠረት ነገ ቅዳሜ 13/10/2018 ዓ ም የበይነ መረብ ፈተና (Online Exam) ቅድመ ዝግጅት የምታደርጉ ስለሆነ ከጧቱ በ 2:30 ሰዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ። ማሳሰቢያ _ Uniform አና Admission Card እንዲሁም ሌሎች መልካም ሥነ ምግባር ተማሪ ማሟላት ያለበትን ሁኔታዎችን አሟልታችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ። የት/ቤቱ አሰተዳደር

12/10/2018 ለትቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ከቢሾፍቱ ትምህርት ጸ/ቤት ዛሬ ዓርብ በደረሰን መልእክት መሠረት ነገ ቅዳሜ 13/10/2018 ዓ ም የበይነ መረብ ፈተና (Online Exam) ቅድመ ዝግጅት የምታደርጉ ስለሆነ ከጧቱ በ 2:30 ሰዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ። ማሳሰቢያ _ Uniform አና Admission Card እንዲሁም ሌሎች መልካም ሥነ ምግባር ተማሪ ማሟላት ያለበትን ሁኔታዎችን አሟልታችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ። የት/ቤቱ አሰተዳደር

+2
ExaM - PRO - 2018 E.C 2nd Sem. Final - 1-7.xlsx0.12 KB

4/10/2018 ለ ትቤዛ የ 12ኛ ክፍል የማሕበራዊ ሳይንሰ (Social Science ) ተማሪዎች በሙሉ ነገ ዓርብ 5/10/2018 ዓ ም የ 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና Model Exam በ በይነ መረብ (Online ) የሚሠጥ በመሆኑ ከጧቱ በ 4:00 ሰዓት በ ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ። የ ት/ቤቱ አስተዳደር ማሳሰቢያ 1.የ ት/ቤቱ uniform መልበስ እንዲሁም Admission Card ይዞ መገኘት ያስፈልጋል ። 2. በዛሬው ጧት በፀጉር ምክንያት ከፈተና የታገዳችሁ የ Natural Science ተማሪዎች ፀጉራችሁን በማስተካከል ነገ ከጧቱ በ4:00 ሰዓት ፈተናዉን ለመወሰድ ትቤዛ ት/ቤት መገኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።

ለ ትቤዛ የ 12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ ነገ ሐሙስ 4/10/2018 ዓ ም የ በይነ መረብ (online ) ሞዴል ፈተና የሚኖር በመሆኑ ከጧቱ በ2:00 ሰዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ። የ ት/ቤተ አስተዳደር ማሳሰቢያ የ ት/ቤቱ ዩኒፎርም መልበስ እንዲሁም Admission card ይዞ መገኘት ያስፈልጋል

ለ ትቤዛ የ 12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ ነገ ሐሙስ 4/10/2018 ዓ ም የ በይነ መረብ (online ) ሞዴል ፈተና የሚኖር በመሆኑ ከጧቱ በ2:00 ሰዓት ትቤዛ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ። የ ት/ቤተ አስተዳደር ማሳሰቢያ የ ት/ቤቱ ዩኒፎርም መልበስ እንዲሁም Admission card ይዞ መገኘት ያስፈልጋል

photo content

Tbeza G 12 Final Model Exam Schedule.docx0.27 KB

ON LINE.docx0.15 KB

12/9/2018 ለ ትቤዛ የ 9ኛ፣ 10ኛ እና 11ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ በክልላችን ደረጃ በተዘጋጀውና ከነገ ሐሙሰ 13/9/2018 ጀምሮ ዓርብ አና ሰኞ በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ምክንያት ለሦስት የት/ት ቀናት መደበኛ ትምህርት የማይኖር መሆኑን ከ ቢሾፍቱ ትምህርት ጽ/ቤት ዛሬ ረቡዕ 12/9/2018 በቴሌግራም በተላለፈ መልዕክት ተገልጾልናል ። በመሆኑም ተማሪዎቻችን የዓመቱ የትምህርተ ዘመን መጠናቀቅያ ወቅት መሆኑን በመገንዘብ ሳትዘናጉ ጥናታችሁን እንድትቀጥሉ ፣ ወላጆችም አስፈላጊውን ክትትልና ድጋፍ እንድታደርጉላቸው እያሳሰብን ከ ማክሰኞ 17/09/2018 ጀምሮ መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን ። የት/ቤቱ አሰተዳደር

8/9/2018 ለ ት/ቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ከዚህ በፊት የ 12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ፕሮግራም አሰመልክቶ ተላልፎ የነበረው መልእክት ተቀይሮ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ ሐሙስ 13/09/2018 ፣ ዓርብ 14/09/2018 እና ሰኞ በ17/09/2018ዓ.ም መሆኑን በመገንዘብ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን ። የት/ቤተ አሰተዳደር

7/9/2018 ለ ት/ቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ከ 18/9/2018 እስከ 21/9/2018 ሊሰጥ ታቅዶ የነበረው በክልል ደረጃ የተዘጋጀው የ 12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ፈተናው የሚሰጥበት ቀን ወደ 14/9/2018"፣ 17/9/2018 እና 18/9/2018 መቀየሩ ከ ቢሾፍቱ ት/ጽ/ቤት መረጃ የደረሰን በመሆኑ ተማሪዎቻችን በዚሁ መርሐግብር መሠረት ራሳችሁን እንድታዘጋጁ እናሳስባለን ። የ ት/ቤቱ አሰተዳደር

23/8/2018 ለ ት ቤዛ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ ቅዳሜ 24/8/2018 የማጠናከሪያ ትምህርት የሚኖር በመሆኑ ከጧቱ በ 2:30 ስዓት እንድትገኙ እናሳስባለን ። የ ት/ቤቱ አስተዳደር

photo content

photo content

photo content

Exam Program 2018 E.C 2nd Sem. Mid Updated.xlsx0.14 KB

ለትቤዛና ቤዝባሮክ ትቤት ተማሪዎች በሙሉ!!! በነገው እለት በከተማችን ባለው የጠዋት ዝግጅት ምክንያት የ ትራንስፖርት ችግር ስለሚኖር የነገው የፈተና ፕሮግራም ለአርብ የተላለፈ መሆኑን እንገልፃለን :: ነገ በቤታችሁ ሆናችሁ አጥኑ!!!