en
Feedback
Finote loza 2012

Finote loza 2012

Open in Telegram
2 113
Subscribers
+124 hours
+127 days
+6130 days
Posts Archive
የክረምት ትምህርት ውጤት ማላቅ ለቡ ክላስተር ስትማሩ የነበራችሁ ተማሪዎች ነገ በ22/12/2018 ዓ/ም ጠዋት 3:00 ለቡ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተገኝታችሁ ሰርቲፊኬታችሁን እንድትወስዱ እናሳውቃለን::

Congratulations to you all!! Perseverance and hard work always yield results! Dear parents of our beloved students, teachers, and administrative staff: We are thrilled to announce that our 12th-grade students have achieved remarkable and commendable results in this year's national exams! We share this joy with great happiness and pride! This outstanding achievement is the result of strong collaboration, dedication, commitment, and support from everyone involved in the educational process. Dear 12th-grade students, we sincerely congratulate you! We are very proud of you! 🌟 Your success is our pride! 👏👏👏

Congratulations to you all!! Perseverance and hard work always yield results! Dear parents of our beloved students, teachers, and administrative staff: We are thrilled to announce that our 12th-grade students have achieved remarkable and commendable results in this year's national exams! We share this joy with great happiness and pride! This outstanding achievement is the result of strong collaboration, dedication, commitment, and support from everyone involved in the educational process. Dear 12th-grade students, we sincerely congratulate you! We are very proud of you! 🌟 Your success is our pride! 👏👏👏

ሰላምን እንደምን ከረማችሁ ውድ ወላጆች ከkg-8ኛ ክፍል መፅሀፍ ሰላመጣ እንድትወስዱ በአክብሮት እንገልፃለን ት/ቤቱ

📝ለ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ ▶️ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈተኛ ተማሪዎች ሐምሌ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ሀሙስ ስለሚጀምር፤ ውድ ወላጆች ልጆቻችሁን በሰዓቱ እንድትልኩ ከአደራ ጭምር እናሳውቃለን። ✍️ እንደዚሁም ወደ ፈተና ቦታ ተማሪዎች ሲመጡ ማድረግ ያለባቸው እና ማድረግ የሌለባቸው ነገሮች ከዚህ በታች ተገልፀዋል። በመሆኑም በአግባቡ መፈፀም ያስፈልጋል። ▶አድሚሽን ካርድ፣ፋይዳ መታወቂያ የት/ቤቱን መታወቂያ መያዝ ይገባል። ▶ሞባይል፣ፍላሽ፣ ኤይር ፎን እና ሌሎችንም የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶች መያዝ የተከለከለ ነው። ▶የትኛውም አይነት መነፀር የህክምና ማስረጃ ከሌለው ማድረግ አይቻልም።ማስረጃ ካላቹ መያዝ አለባችሁ ▶የት/ቤቱን ዩኒፎርም  መልበስ ግደታ ነው። ▶ተማሪዎች ከጠዋቱ 12:00 ት/ቤት መገኘት ይኖርባችኋል። ምክንያቱም 1:00   በመፈተኛ ማዕከል ት/ቤት መገኘት ግደታ ግደታ ስለሆነ። ▶ምንም አይነት የብርና የወርቅ ቀለበት፣ የአንገት ሀብል እና ጌጣጌጥ ማድረግ የተከለከለ ነው። ▶የትኛውንም ዓይነት ሰዓት ማድረግ የተከለከለ ነው። ▶ክፍት ጫማ ወይም ስሊፐር አድርጎ መግባት አይቻልም። ▶ ወንዶች ፀጉርን በተገቢው አቆራረጥ (አንድ ቁጥር) መቆረጥ ግደታ ነው። ▶ ሴቶች ሹርባ ወይም ቁጥርጥር መሠራት አለባቸው።ጥፍር አይቻልም ➞ በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱትን ግደታዎች ተማሪዎች መተግበር ይኖርባቸዋል። ይህ ሳይሆን ቀርቶ በፈተና ወቅት ለሚፈጠረው መጉላላት ወላጆች እና ተማሪዎች ኃላፊነት የምትወስዱ መሆኑን ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን።                                     ማሳሰቢያ፦  ማርፈድ በጥብቅ የተከለከለ ነው። መልካም እድል ፈጣሪ ይርዳችሁ                                  ት/ቤቱ

ሰላም የፍኖተሎዛ ወላጆች እንዴት ሰነበታችሁ ምዝገባ ስለተጀመረ በጊዜ መታችሁ እንድታስመዘግቡ በአክብሮት እናሳስባለን ።

ከ10ኛ ወደ 11ኛና ከ11ኛ ወደ 12ኛ ክፍል ያለፋችሁ ተማሪዎች በሙሉ:- የክረምት ትምህርት የሚጀመረው ነገ በ06/11/2018 አ/ም ስለሆነ ከጠዋቱ 2:30 ቶኘ -30 ተማሪዎች ቦሬ ገላን የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ከቶኘ -30 ውጪ ያላችሁ ደግሞ ፍኖተ ሎዛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በተጠቀሰው ሰዓት እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን::

ለፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆች ፣መምህራን እናተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 100% በከፍተኛ ውጤት ወደ 7ኛ ክፍል አልፈዋል። የህውጤት እንዲመዘገብ ለተጋችሁ ተማሪዎች ፣መምህራን ፣የአስተዳደር ሰራተኞች ፣ወላጆች እና ወ.ተ.መ እንዲሁም የወረዳና የክፍለ ከተማ የትምህርት ባለሙያ ዎችና ሱፐርቫይዘሮች ከልብ እናመሰግናለን።

📝ሰላም የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ወደ መፈተኛ ቦታቸው በሰላም ደርሰዋል
+4
📝ሰላም የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ወደ መፈተኛ ቦታቸው በሰላም ደርሰዋል

📝ለ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ ▶በቀን 22/10/2018 ዓ.ም (ሰኞ) በፈተና ዙሪያ በፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች ለተማሪዎች ኦረንቴሽን ተሰጥቷል። ▶️በመሆኑም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የኛ ተማሪዎች ሰኔ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ስለሚጀምር፤ ውድ ወላጆች ልጆቻችሁን በሰዓቱ እንድትልኩ ከአደራ ጭምር እናሳውቃለን። ✍️ እንደዚሁም ወደ ፈተና ቦታ ተማሪዎች ሲመጡ ማድረግ ያለባቸው እና ማድረግ የሌለባቸው ነገሮች ከዚህ በታች ተገልፀዋል። በመሆኑም በአግባቡ መፈፀም ያስፈልጋል። ▶አድሚሽን ካርድ፣ፋይዳ መታወቂያ የት/ቤቱን መታወቂያ መያዝ ይገባል። ▶ሞባይል፣ፍላሽ፣ ኤይር ፎን እና ሌሎችንም የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶች መያዝ የተከለከለ ነው። ▶የትኛውም አይነት መነፀር የህክምና ማስረጃ ከሌለው ማድረግ አይቻልም።ማስረጃ ካላቹ መያዝ አለባችሁ ▶የት/ቤቱን ዩኒፎርም  መልበስ ግደታ ነው። ▶ተማሪዎች ከጠዋቱ 12:00 ት/ቤት መገኘት ይኖርባችኋል። ምክንያቱም 1:00   በመፈተኛ ማዕከል ት/ቤት መገኘት ግደታ ግደታ ስለሆነ። ▶ምንም አይነት የብርና የወርቅ ቀለበት፣ የአንገት ሀብል እና ጌጣጌጥ ማድረግ የተከለከለ ነው። ▶የትኛውንም ዓይነት ሰዓት ማድረግ የተከለከለ ነው። ▶ክፍት ጫማ ወይም ስሊፐር አድርጎ መግባት አይቻልም። ▶ ወንዶች ፀጉርን በተገቢው አቆራረጥ (አንድ ቁጥር) መቆረጥ ግደታ ነው። ▶ ሴቶች ሹርባ ወይም ቁጥርጥር መሠራት አለባቸው።ጥፍር አይቻልም ➞ በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱትን ግደታዎች ተማሪዎች መተግበር ይኖርባቸዋል። ይህ ሳይሆን ቀርቶ በፈተና ወቅት ለሚፈጠረው መጉላላት ወላጆች እና ተማሪዎች ኃላፊነት የምትወስዱ መሆኑን ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን።                                     ማሳሰቢያ፦ ማርፈድ በጥብቅ የተከለከለ ነው። መልካም እድል ፈጣሪ ይርዳችሁ                                  ት/ቤቱ

ለፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆች ፣መምህራን እናተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች 100% ወደ 9ኛ ክፍል አልፈዋል። የህውጤት እንዲመዘገብ ለተጋችሁ ተማሪዎች ፣መምህራን ፣የአስተዳደር ሰራተኞች ፣ወላጆች እና ወ.ተ.መ እንዲሁም የወረዳና የክፍለ ከተማ የትምህርት ባለሙያ ዎችና ሱፐርቫይዘሮች ከልብ እናመሰግናለን።

Grade 11-chemistry note

photo content

photo content
+8

ሰላም አንዴት ወላቹ ወድ የፍኖተ ሎዛ ወላጆች መምህራን ተማሪዎች አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ እንኳን ደስ አላቹ እንኳን ደስ አለን ዛሬ በተደረገው ለ68 ኛ ጊዜ የመቄዶንያ ላይቭ ገቢ ማሰበሰቢያ ፕሮግራም ላይ የፍኖተ ሎዛ ተማሪዎች መምህራን የወላጅ ኮሚቴ እንዲሁም የትምህርት ቤቱ የክብር እንግዳ ሆነው የነበሩት የተማሪ ወላጅ ጋዜጠኛ አቶ ጥላሁን በተሳተፉበት ፕሮግራም ከእስከዛሬ ከተደረገው የገቢ ስብሰባ ፕሮግራም አንደኛ በመውጣት ት/ቤታች ሪከርድ መስበር ችሏል በድጋሜ እንኳን ደስ አላቹ የዛሬው ዕለትም ግንቦት 23 በመቄዶንያ የፍኖተ ሎዛ አካዳሚ መታሰቢያ ቀን ሆኖ እንዲውል ተወስኖል። በዛሬው ዕለት ላሳያችሁት ትብብር እና ድጋፍ ከልብ እናመሰግናል ። የዛሬውን ሙሉ ቪድዮ የመቄዶንያ የዩትብ ቻናል ለይ ገብታቹ መመልከት ትችላላቹ። ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው

ሰለም ውድ ወላጆች የፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ተማሪዎች ለሜቄዶንያ በጎአድራጎት ማዕከል የገቢ ማሰባሰቢያ ለይ ላይቭ ፕሮግራም ላይ ስላሉ ከታች ባለው ሊክ በመግባት ፕሮግራሙን እንድትከታተሉ እና ሰብስክራይ አድርጉ ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው! https://youtube.com/@mekedonia?si=JE5zFQ925wFsBQtB

የተከበራችሁ ውድ የፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆችና ተማሪዎች እንዲሁም መምህራንና የአሰተዳድር ሰራተኞች፡-   በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን ነገ ማለትም በ23/09/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ላይ የትቤታችን ተማሪዎችና መ/ራን እንዲሁም የት/ቤቱ አስተዳደር አካላት በመቄዶንያ የገንዘብ ማሰባሰብ መርሀ-ግብር በመቆዶንያ ዩቲዩብ/Youtube/ ቀጥታ ስርጭት ስለምንገባ በዩቲዩብ/Youtube/ እየገባችሁ እንድትከታተሉና በስልክ ቁጥሮች 0989898989/0949494949/0979797979 እየደወላችሁ ገንቢ ሀሳቦችን እንድትሰጡ እንድትደገፉ እናሳስባለን፡፡

የተከበራችሁ ውድ የፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆችና ተማሪዎች እንዲሁም መምህራንና የአሰተዳድር ሰራተኞች፡- በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን ነገ ማለትም በ23/09/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ላይ የትቤታችን ተማሪዎችና መ/ራን እንዲሁም የት/ቤቱ አስተዳደር አካላት በመቄዶንያ የገንዘብ ማሰባሰብ መርሀ-ግብር በመቆዶንያ ዩቲዩብ/Youtube/ ቀጥታ ስርጭት ስለምንገባ በዩቲዩብ/Youtube/ እየገባችሁ እንድትከታተሉና በስልክ ቁጥሮች 0989898989/0949494949/0979797979 እየደወላችሁ ገንቢ ሀሳቦችን እንድትሰጡ እንድትደገፉ እናሳስባለን፡፡