2 113
Subscribers
+124 hours
+127 days
+6130 days
Posts Archive
2 113
የክረምት ትምህርት ውጤት ማላቅ ለቡ ክላስተር ስትማሩ የነበራችሁ ተማሪዎች ነገ በ22/12/2018 ዓ/ም ጠዋት 3:00 ለቡ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተገኝታችሁ ሰርቲፊኬታችሁን እንድትወስዱ እናሳውቃለን::
2 113
Congratulations to you all!!
Perseverance and hard work always yield results!
Dear parents of our beloved students, teachers, and administrative staff:
We are thrilled to announce that our 12th-grade students have achieved remarkable and commendable results in this year's national exams! We share this joy with great happiness and pride! This outstanding achievement is the result of strong collaboration, dedication, commitment, and support from everyone involved in the educational process.
Dear 12th-grade students, we sincerely congratulate you! We are very proud of you!
🌟 Your success is our pride! 👏👏👏
2 113
Congratulations to you all!!
Perseverance and hard work always yield results!
Dear parents of our beloved students, teachers, and administrative staff:
We are thrilled to announce that our 12th-grade students have achieved remarkable and commendable results in this year's national exams! We share this joy with great happiness and pride! This outstanding achievement is the result of strong collaboration, dedication, commitment, and support from everyone involved in the educational process.
Dear 12th-grade students, we sincerely congratulate you! We are very proud of you!
🌟 Your success is our pride! 👏👏👏
2 113
📝ለ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ
▶️ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈተኛ ተማሪዎች ሐምሌ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ሀሙስ ስለሚጀምር፤ ውድ ወላጆች ልጆቻችሁን በሰዓቱ እንድትልኩ ከአደራ ጭምር እናሳውቃለን።
✍️ እንደዚሁም ወደ ፈተና ቦታ ተማሪዎች ሲመጡ ማድረግ ያለባቸው እና ማድረግ የሌለባቸው ነገሮች ከዚህ በታች ተገልፀዋል። በመሆኑም በአግባቡ መፈፀም ያስፈልጋል።
▶አድሚሽን ካርድ፣ፋይዳ መታወቂያ የት/ቤቱን መታወቂያ መያዝ ይገባል።
▶ሞባይል፣ፍላሽ፣ ኤይር ፎን እና ሌሎችንም የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶች መያዝ የተከለከለ ነው።
▶የትኛውም አይነት መነፀር የህክምና ማስረጃ ከሌለው ማድረግ አይቻልም።ማስረጃ ካላቹ መያዝ አለባችሁ
▶የት/ቤቱን ዩኒፎርም መልበስ ግደታ ነው።
▶ተማሪዎች ከጠዋቱ 12:00 ት/ቤት መገኘት ይኖርባችኋል። ምክንያቱም 1:00 በመፈተኛ ማዕከል ት/ቤት መገኘት ግደታ ግደታ ስለሆነ።
▶ምንም አይነት የብርና የወርቅ ቀለበት፣ የአንገት ሀብል እና ጌጣጌጥ ማድረግ የተከለከለ ነው።
▶የትኛውንም ዓይነት ሰዓት ማድረግ የተከለከለ ነው።
▶ክፍት ጫማ ወይም ስሊፐር አድርጎ መግባት አይቻልም።
▶ ወንዶች ፀጉርን በተገቢው አቆራረጥ (አንድ ቁጥር) መቆረጥ ግደታ ነው።
▶ ሴቶች ሹርባ ወይም ቁጥርጥር መሠራት አለባቸው።ጥፍር አይቻልም
➞ በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱትን ግደታዎች ተማሪዎች መተግበር ይኖርባቸዋል። ይህ ሳይሆን ቀርቶ በፈተና ወቅት ለሚፈጠረው መጉላላት ወላጆች እና ተማሪዎች ኃላፊነት የምትወስዱ መሆኑን ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን።
ማሳሰቢያ፦ ማርፈድ በጥብቅ የተከለከለ ነው።
መልካም እድል ፈጣሪ ይርዳችሁ
ት/ቤቱ
2 113
ከ10ኛ ወደ 11ኛና ከ11ኛ ወደ 12ኛ ክፍል ያለፋችሁ ተማሪዎች በሙሉ:-
የክረምት ትምህርት የሚጀመረው ነገ በ06/11/2018 አ/ም ስለሆነ ከጠዋቱ 2:30 ቶኘ -30 ተማሪዎች ቦሬ ገላን የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ከቶኘ -30 ውጪ ያላችሁ ደግሞ ፍኖተ ሎዛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በተጠቀሰው ሰዓት እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን::
2 113
ለፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆች ፣መምህራን እናተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 100% በከፍተኛ ውጤት ወደ 7ኛ ክፍል አልፈዋል።
የህውጤት እንዲመዘገብ ለተጋችሁ ተማሪዎች ፣መምህራን ፣የአስተዳደር ሰራተኞች ፣ወላጆች እና ወ.ተ.መ እንዲሁም የወረዳና የክፍለ ከተማ የትምህርት ባለሙያ ዎችና ሱፐርቫይዘሮች ከልብ እናመሰግናለን።
2 113
📝ለ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ
▶በቀን 22/10/2018 ዓ.ም (ሰኞ) በፈተና ዙሪያ በፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች ለተማሪዎች ኦረንቴሽን ተሰጥቷል።
▶️በመሆኑም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የኛ ተማሪዎች ሰኔ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ስለሚጀምር፤ ውድ ወላጆች ልጆቻችሁን በሰዓቱ እንድትልኩ ከአደራ ጭምር እናሳውቃለን።
✍️ እንደዚሁም ወደ ፈተና ቦታ ተማሪዎች ሲመጡ ማድረግ ያለባቸው እና ማድረግ የሌለባቸው ነገሮች ከዚህ በታች ተገልፀዋል። በመሆኑም በአግባቡ መፈፀም ያስፈልጋል።
▶አድሚሽን ካርድ፣ፋይዳ መታወቂያ የት/ቤቱን መታወቂያ መያዝ ይገባል።
▶ሞባይል፣ፍላሽ፣ ኤይር ፎን እና ሌሎችንም የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶች መያዝ የተከለከለ ነው።
▶የትኛውም አይነት መነፀር የህክምና ማስረጃ ከሌለው ማድረግ አይቻልም።ማስረጃ ካላቹ መያዝ አለባችሁ
▶የት/ቤቱን ዩኒፎርም መልበስ ግደታ ነው።
▶ተማሪዎች ከጠዋቱ 12:00 ት/ቤት መገኘት ይኖርባችኋል። ምክንያቱም 1:00 በመፈተኛ ማዕከል ት/ቤት መገኘት ግደታ ግደታ ስለሆነ።
▶ምንም አይነት የብርና የወርቅ ቀለበት፣ የአንገት ሀብል እና ጌጣጌጥ ማድረግ የተከለከለ ነው።
▶የትኛውንም ዓይነት ሰዓት ማድረግ የተከለከለ ነው።
▶ክፍት ጫማ ወይም ስሊፐር አድርጎ መግባት አይቻልም።
▶ ወንዶች ፀጉርን በተገቢው አቆራረጥ (አንድ ቁጥር) መቆረጥ ግደታ ነው።
▶ ሴቶች ሹርባ ወይም ቁጥርጥር መሠራት አለባቸው።ጥፍር አይቻልም
➞ በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱትን ግደታዎች ተማሪዎች መተግበር ይኖርባቸዋል። ይህ ሳይሆን ቀርቶ በፈተና ወቅት ለሚፈጠረው መጉላላት ወላጆች እና ተማሪዎች ኃላፊነት የምትወስዱ መሆኑን ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን።
ማሳሰቢያ፦ ማርፈድ በጥብቅ የተከለከለ ነው።
መልካም እድል ፈጣሪ ይርዳችሁ
ት/ቤቱ
2 113
ለፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆች ፣መምህራን እናተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች 100% ወደ 9ኛ ክፍል አልፈዋል።
የህውጤት እንዲመዘገብ ለተጋችሁ ተማሪዎች ፣መምህራን ፣የአስተዳደር ሰራተኞች ፣ወላጆች እና ወ.ተ.መ እንዲሁም የወረዳና የክፍለ ከተማ የትምህርት ባለሙያ ዎችና ሱፐርቫይዘሮች ከልብ እናመሰግናለን።
2 113
ሰላም አንዴት ወላቹ ወድ የፍኖተ ሎዛ ወላጆች መምህራን ተማሪዎች አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ እንኳን ደስ አላቹ እንኳን ደስ አለን ዛሬ በተደረገው ለ68 ኛ ጊዜ የመቄዶንያ ላይቭ ገቢ ማሰበሰቢያ ፕሮግራም ላይ የፍኖተ ሎዛ ተማሪዎች መምህራን የወላጅ ኮሚቴ እንዲሁም የትምህርት ቤቱ የክብር እንግዳ ሆነው የነበሩት የተማሪ ወላጅ ጋዜጠኛ አቶ ጥላሁን በተሳተፉበት ፕሮግራም ከእስከዛሬ ከተደረገው የገቢ ስብሰባ ፕሮግራም አንደኛ በመውጣት ት/ቤታች ሪከርድ መስበር ችሏል በድጋሜ እንኳን ደስ አላቹ የዛሬው ዕለትም ግንቦት 23 በመቄዶንያ የፍኖተ ሎዛ አካዳሚ መታሰቢያ ቀን ሆኖ እንዲውል ተወስኖል። በዛሬው ዕለት ላሳያችሁት ትብብር እና ድጋፍ ከልብ እናመሰግናል ። የዛሬውን ሙሉ ቪድዮ የመቄዶንያ የዩትብ ቻናል ለይ ገብታቹ መመልከት ትችላላቹ።
ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው
2 113
ሰለም ውድ ወላጆች የፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ተማሪዎች ለሜቄዶንያ በጎአድራጎት ማዕከል የገቢ ማሰባሰቢያ ለይ ላይቭ ፕሮግራም ላይ ስላሉ ከታች ባለው ሊክ በመግባት ፕሮግራሙን እንድትከታተሉ እና ሰብስክራይ አድርጉ
ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው!
https://youtube.com/@mekedonia?si=JE5zFQ925wFsBQtB
2 113
የተከበራችሁ ውድ የፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆችና ተማሪዎች እንዲሁም መምህራንና የአሰተዳድር ሰራተኞች፡-
በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን ነገ ማለትም በ23/09/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ላይ የትቤታችን ተማሪዎችና መ/ራን እንዲሁም የት/ቤቱ አስተዳደር አካላት በመቄዶንያ የገንዘብ ማሰባሰብ መርሀ-ግብር በመቆዶንያ ዩቲዩብ/Youtube/ ቀጥታ ስርጭት ስለምንገባ በዩቲዩብ/Youtube/ እየገባችሁ እንድትከታተሉና በስልክ ቁጥሮች 0989898989/0949494949/0979797979 እየደወላችሁ ገንቢ ሀሳቦችን እንድትሰጡ እንድትደገፉ እናሳስባለን፡፡
2 113
የተከበራችሁ ውድ የፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆችና ተማሪዎች እንዲሁም መምህራንና የአሰተዳድር ሰራተኞች፡-
በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን ነገ ማለትም በ23/09/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ላይ የትቤታችን ተማሪዎችና መ/ራን እንዲሁም የት/ቤቱ አስተዳደር አካላት በመቄዶንያ የገንዘብ ማሰባሰብ መርሀ-ግብር በመቆዶንያ ዩቲዩብ/Youtube/ ቀጥታ ስርጭት ስለምንገባ በዩቲዩብ/Youtube/ እየገባችሁ እንድትከታተሉና በስልክ ቁጥሮች 0989898989/0949494949/0979797979 እየደወላችሁ ገንቢ ሀሳቦችን እንድትሰጡ እንድትደገፉ እናሳስባለን፡፡
