fa
Feedback
Finote loza 2012

Finote loza 2012

رفتن به کانال در Telegram
2 016
مشترکین
+324 ساعت
+97 روز
+5230 روز
آرشیو پست ها
ለፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆች ፣መምህራን እናተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 100% በከፍተኛ ውጤት ወደ 7ኛ ክፍል አልፈዋል። የህውጤት እንዲመዘገብ ለተጋችሁ ተማሪዎች ፣መምህራን ፣የአስተዳደር ሰራተኞች ፣ወላጆች እና ወ.ተ.መ እንዲሁም የወረዳና የክፍለ ከተማ የትምህርት ባለሙያ ዎችና ሱፐርቫይዘሮች ከልብ እናመሰግናለን።

📝ሰላም የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ወደ መፈተኛ ቦታቸው በሰላም ደርሰዋል
+4
📝ሰላም የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ወደ መፈተኛ ቦታቸው በሰላም ደርሰዋል

📝ለ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ ▶በቀን 22/10/2018 ዓ.ም (ሰኞ) በፈተና ዙሪያ በፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች ለተማሪዎች ኦረንቴሽን ተሰጥቷል። ▶️በመሆኑም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የኛ ተማሪዎች ሰኔ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ስለሚጀምር፤ ውድ ወላጆች ልጆቻችሁን በሰዓቱ እንድትልኩ ከአደራ ጭምር እናሳውቃለን። ✍️ እንደዚሁም ወደ ፈተና ቦታ ተማሪዎች ሲመጡ ማድረግ ያለባቸው እና ማድረግ የሌለባቸው ነገሮች ከዚህ በታች ተገልፀዋል። በመሆኑም በአግባቡ መፈፀም ያስፈልጋል። ▶አድሚሽን ካርድ፣ፋይዳ መታወቂያ የት/ቤቱን መታወቂያ መያዝ ይገባል። ▶ሞባይል፣ፍላሽ፣ ኤይር ፎን እና ሌሎችንም የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶች መያዝ የተከለከለ ነው። ▶የትኛውም አይነት መነፀር የህክምና ማስረጃ ከሌለው ማድረግ አይቻልም።ማስረጃ ካላቹ መያዝ አለባችሁ ▶የት/ቤቱን ዩኒፎርም  መልበስ ግደታ ነው። ▶ተማሪዎች ከጠዋቱ 12:00 ት/ቤት መገኘት ይኖርባችኋል። ምክንያቱም 1:00   በመፈተኛ ማዕከል ት/ቤት መገኘት ግደታ ግደታ ስለሆነ። ▶ምንም አይነት የብርና የወርቅ ቀለበት፣ የአንገት ሀብል እና ጌጣጌጥ ማድረግ የተከለከለ ነው። ▶የትኛውንም ዓይነት ሰዓት ማድረግ የተከለከለ ነው። ▶ክፍት ጫማ ወይም ስሊፐር አድርጎ መግባት አይቻልም። ▶ ወንዶች ፀጉርን በተገቢው አቆራረጥ (አንድ ቁጥር) መቆረጥ ግደታ ነው። ▶ ሴቶች ሹርባ ወይም ቁጥርጥር መሠራት አለባቸው።ጥፍር አይቻልም ➞ በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱትን ግደታዎች ተማሪዎች መተግበር ይኖርባቸዋል። ይህ ሳይሆን ቀርቶ በፈተና ወቅት ለሚፈጠረው መጉላላት ወላጆች እና ተማሪዎች ኃላፊነት የምትወስዱ መሆኑን ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን።                                     ማሳሰቢያ፦ ማርፈድ በጥብቅ የተከለከለ ነው። መልካም እድል ፈጣሪ ይርዳችሁ                                  ት/ቤቱ

ለፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆች ፣መምህራን እናተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች 100% ወደ 9ኛ ክፍል አልፈዋል። የህውጤት እንዲመዘገብ ለተጋችሁ ተማሪዎች ፣መምህራን ፣የአስተዳደር ሰራተኞች ፣ወላጆች እና ወ.ተ.መ እንዲሁም የወረዳና የክፍለ ከተማ የትምህርት ባለሙያ ዎችና ሱፐርቫይዘሮች ከልብ እናመሰግናለን።

Grade 11-chemistry note

photo content

photo content
+8

ሰላም አንዴት ወላቹ ወድ የፍኖተ ሎዛ ወላጆች መምህራን ተማሪዎች አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ እንኳን ደስ አላቹ እንኳን ደስ አለን ዛሬ በተደረገው ለ68 ኛ ጊዜ የመቄዶንያ ላይቭ ገቢ ማሰበሰቢያ ፕሮግራም ላይ የፍኖተ ሎዛ ተማሪዎች መምህራን የወላጅ ኮሚቴ እንዲሁም የትምህርት ቤቱ የክብር እንግዳ ሆነው የነበሩት የተማሪ ወላጅ ጋዜጠኛ አቶ ጥላሁን በተሳተፉበት ፕሮግራም ከእስከዛሬ ከተደረገው የገቢ ስብሰባ ፕሮግራም አንደኛ በመውጣት ት/ቤታች ሪከርድ መስበር ችሏል በድጋሜ እንኳን ደስ አላቹ የዛሬው ዕለትም ግንቦት 23 በመቄዶንያ የፍኖተ ሎዛ አካዳሚ መታሰቢያ ቀን ሆኖ እንዲውል ተወስኖል። በዛሬው ዕለት ላሳያችሁት ትብብር እና ድጋፍ ከልብ እናመሰግናል ። የዛሬውን ሙሉ ቪድዮ የመቄዶንያ የዩትብ ቻናል ለይ ገብታቹ መመልከት ትችላላቹ። ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው

ሰለም ውድ ወላጆች የፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ተማሪዎች ለሜቄዶንያ በጎአድራጎት ማዕከል የገቢ ማሰባሰቢያ ለይ ላይቭ ፕሮግራም ላይ ስላሉ ከታች ባለው ሊክ በመግባት ፕሮግራሙን እንድትከታተሉ እና ሰብስክራይ አድርጉ ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው! https://youtube.com/@mekedonia?si=JE5zFQ925wFsBQtB

የተከበራችሁ ውድ የፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆችና ተማሪዎች እንዲሁም መምህራንና የአሰተዳድር ሰራተኞች፡-   በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን ነገ ማለትም በ23/09/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ላይ የትቤታችን ተማሪዎችና መ/ራን እንዲሁም የት/ቤቱ አስተዳደር አካላት በመቄዶንያ የገንዘብ ማሰባሰብ መርሀ-ግብር በመቆዶንያ ዩቲዩብ/Youtube/ ቀጥታ ስርጭት ስለምንገባ በዩቲዩብ/Youtube/ እየገባችሁ እንድትከታተሉና በስልክ ቁጥሮች 0989898989/0949494949/0979797979 እየደወላችሁ ገንቢ ሀሳቦችን እንድትሰጡ እንድትደገፉ እናሳስባለን፡፡

የተከበራችሁ ውድ የፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆችና ተማሪዎች እንዲሁም መምህራንና የአሰተዳድር ሰራተኞች፡- በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን ነገ ማለትም በ23/09/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ላይ የትቤታችን ተማሪዎችና መ/ራን እንዲሁም የት/ቤቱ አስተዳደር አካላት በመቄዶንያ የገንዘብ ማሰባሰብ መርሀ-ግብር በመቆዶንያ ዩቲዩብ/Youtube/ ቀጥታ ስርጭት ስለምንገባ በዩቲዩብ/Youtube/ እየገባችሁ እንድትከታተሉና በስልክ ቁጥሮች 0989898989/0949494949/0979797979 እየደወላችሁ ገንቢ ሀሳቦችን እንድትሰጡ እንድትደገፉ እናሳስባለን፡፡

የተከበራችሁ ውድ የፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆችና ተማሪዎች እንዲሁም መምህራንና የአሰተዳድር ሰራተኞች፡- በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን ነገ ማለትም በ23/09/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ላይ የትቤታችን ተማሪዎችና መ/ራን እንዲሁም የት/ቤቱ አስተዳደር አካላት በመቄዶንያ የገንዘብ ማሰባሰብ መርሀ-ግብር በመቆዶንያ ዩቲዩብ/Youtube/ ቀጥታ ስርጭት ስለምንገባ በዩቲዩብ/Youtube/ እየገባችሁ እንድትከታተሉና በስልክ ቁጥሮች 0989898989/0949494949/0979797979 እየደወላችሁ ገንቢ ሀሳቦችን እንድትሰጡ እንድትደገፉ እናሳስባለን፡፡

photo content

ለ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና የኦንላይን ልምምድ ያድርጉ! የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ተፈታኞች ፈተና የሚለማ
ለ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና የኦንላይን ልምምድ ያድርጉ! የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ተፈታኞች ፈተና የሚለማመዱበት አድራሻ ይፋ አድርጓል። ተፈታኞች በተደለደሉበት ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር ትይዩ ያለውን ሊንክ በመጠቀም፣ User Name በሚለው ላይ የፈተና አዳራሽ መግቢያ ካርድ ላይ ያለውን አድሚሽን ቁጥር በማስገባት እና Password በሚለው ላይ 1234 በማስገባት በዴስክቶፕ ኮምፒውተር፣ በላፕቶፕ፣ በታብሌት፣ በስልክ እና በመሰል የኤልክትሮኒክስ መሳሪያዎች ማንኛውንም አይነት የኢንተርኔት አማራጭ በመጠቀም ከነገ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከፈተናው ድረስ መለማመመድ እንደሚችሉ ተገልጿል። @AAEB

#Grade12 #NationalExam ከመጪው ሰኔ 24/2018 ዓ/ም ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚወስዱ ተፈታኞች የተዘጋጀ የመፈተኛ ክፍል መግቢያ ካርድ (Admission Ca
#Grade12 #NationalExam ከመጪው ሰኔ 24/2018 ዓ/ም ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚወስዱ ተፈታኞች የተዘጋጀ የመፈተኛ ክፍል መግቢያ ካርድ (Admission Card) በፈተና አስተዳደር ሲስተም (https://exam.eaes.et/) ከ03/09/2018 ዓ/ም ጀምሮ ለክልል ትምህርት ቢሮ፣ ለዞን ትምህርት መምሪያዎች እና ለትምህርት ቤት ተወካዮች መለቀቁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። አገልግሎት መ/ቤቱ ፦ 1. እያንዳንዱ ተፈታኝ ተማሪ በአድሚሽን ካርዱ ጀርባ ላይ የትምህርት  ቤቱን ወይም የወረዳው አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ማህተም የተደረገበትን አድሚሽን ካርድ ከትምህርት ቤቱ ወስዶ በእጁ መያዝ መያዝ እንዳለበት አሳስቧል። 2. በምዝገባ ወቅት በተፈታኙ ወይም በመዝጋቢው የተከሰተ የትምህርት መስክ ፣ የጾታ ፣ የፎቶ እና መሰል ማስተካከያዎች ካሉ ከግንቦት 30/2018 ዓ.ም በፊት ለትምህርት ቤቱ ማሳወቅና ሂደቱን ጠብቆ መስተካከሉንም ከትምህርት ቤቱ ማረጋገጥ እንደሚገባ ገልጿል። 3. እያንዳንዱ ተፈታኝ አድሚሽን ካርዱን ወደ መፈተኛ ማዕከል ሆነ መፈተኛ ክፍል ለመግባት የሚጠቀምበት በመሆኑ በአግባቡና በጥንቃቄ እንዲይዝ አሳስቧል። 4. ተፈታኞች ፈተና ላይ ከአድሚሽን ካርድ በተጨማሪ የፋይዳ መታወቂያ መያዝ እንደሚጠበቅባቸው ገልጿል። #EAES ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ/ም

photo content
+4

photo content

photo content
+1