2 168
Підписники
+2224 години
+537 днів
+10130 днів
Архів дописів
2 176
ልጆቻችንን የሚያመጣቸውና የሚመልሳቸው ማነው?
❖ልጆቻችንን ከት/ቤቱ አቅራቢያ ከሆኑና በእግራቸው መሔድ የሚችሉ ከሆኑ
ወላጅ በመጀመሪያው ቀን ት/ቤት በመገኘት ለተቋሙ ማሳወቅ
ይኖርበታል፡፡ (በተለይ ከጠኛ-4ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ተቋሙ ብቻቸውን
እንዲሔዱ አይመከርም)
❖ልጆቻችን የትራንስፖርት [ሰርቪስ⁄ ተጠቃሚዎች ከሆኑ ወላጅ የአሽከርካሪውን ሙሉ ስም፣ ስልክ
ቁጥር፣ ታርጋና መታወቂያ አልያም መንጃ ፍቃድ ኮፒ መያዝ
ይገባል፡፡
❖ተማሪዎች የሰርቪስ ሹፌሩን ስም፣ የሚወርዱበትን ቦታና የመሳሰሉትን መረጃዎች ጠንቅቀው ማወቅ ይኖርባቸዋል፡፡
❖ትራንስፖርት ሰጪው አካል ተቋሙ የሚሰጠውን የስራ መመሪያ የመቀበልና የማክበር ግዴታ እንዳለበት ወላጅ ከወዲሁ መገንዘብ
ይኖርበታል፡፡
2 176
ሰላም ውድ ወላጆች እንኳን ለ2019 የትምህርት ዘመን አደረሰን አደረሳችሁ ትምህርት በ05/1/19 ለጀማሪ፣1-4፣9-11ክፍል ለግማሽ ቀን ይሚሰጥ መሆኑን እንገልፃለን።
ውድ ወላጆች የተማሪዎች መታወቂያ ያልወሰዳችሁ እንድት ወስዱ እናሳስባለን ተማሪዎችን ለመውሰድ ስትመጡ ያለመታወቂያ ስለማይስተናገዱ እባኮዎን ይውሰዱ፤ እንዲሁም ወደትምህርትቤት የሚልኩትን ቦርሳ፣ምሳቃ፣የውሀ መጠጫላይ ስማቸውን መፃፍ አይርሱ።
2 176
የክረምት ትምህርት ውጤት ማላቅ ለቡ ክላስተር ስትማሩ የነበራችሁ ተማሪዎች ነገ በ22/12/2018 ዓ/ም ጠዋት 3:00 ለቡ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተገኝታችሁ ሰርቲፊኬታችሁን እንድትወስዱ እናሳውቃለን::
2 176
Congratulations to you all!!
Perseverance and hard work always yield results!
Dear parents of our beloved students, teachers, and administrative staff:
We are thrilled to announce that our 12th-grade students have achieved remarkable and commendable results in this year's national exams! We share this joy with great happiness and pride! This outstanding achievement is the result of strong collaboration, dedication, commitment, and support from everyone involved in the educational process.
Dear 12th-grade students, we sincerely congratulate you! We are very proud of you!
🌟 Your success is our pride! 👏👏👏
2 176
Congratulations to you all!!
Perseverance and hard work always yield results!
Dear parents of our beloved students, teachers, and administrative staff:
We are thrilled to announce that our 12th-grade students have achieved remarkable and commendable results in this year's national exams! We share this joy with great happiness and pride! This outstanding achievement is the result of strong collaboration, dedication, commitment, and support from everyone involved in the educational process.
Dear 12th-grade students, we sincerely congratulate you! We are very proud of you!
🌟 Your success is our pride! 👏👏👏
2 176
📝ለ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ
▶️ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈተኛ ተማሪዎች ሐምሌ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ሀሙስ ስለሚጀምር፤ ውድ ወላጆች ልጆቻችሁን በሰዓቱ እንድትልኩ ከአደራ ጭምር እናሳውቃለን።
✍️ እንደዚሁም ወደ ፈተና ቦታ ተማሪዎች ሲመጡ ማድረግ ያለባቸው እና ማድረግ የሌለባቸው ነገሮች ከዚህ በታች ተገልፀዋል። በመሆኑም በአግባቡ መፈፀም ያስፈልጋል።
▶አድሚሽን ካርድ፣ፋይዳ መታወቂያ የት/ቤቱን መታወቂያ መያዝ ይገባል።
▶ሞባይል፣ፍላሽ፣ ኤይር ፎን እና ሌሎችንም የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶች መያዝ የተከለከለ ነው።
▶የትኛውም አይነት መነፀር የህክምና ማስረጃ ከሌለው ማድረግ አይቻልም።ማስረጃ ካላቹ መያዝ አለባችሁ
▶የት/ቤቱን ዩኒፎርም መልበስ ግደታ ነው።
▶ተማሪዎች ከጠዋቱ 12:00 ት/ቤት መገኘት ይኖርባችኋል። ምክንያቱም 1:00 በመፈተኛ ማዕከል ት/ቤት መገኘት ግደታ ግደታ ስለሆነ።
▶ምንም አይነት የብርና የወርቅ ቀለበት፣ የአንገት ሀብል እና ጌጣጌጥ ማድረግ የተከለከለ ነው።
▶የትኛውንም ዓይነት ሰዓት ማድረግ የተከለከለ ነው።
▶ክፍት ጫማ ወይም ስሊፐር አድርጎ መግባት አይቻልም።
▶ ወንዶች ፀጉርን በተገቢው አቆራረጥ (አንድ ቁጥር) መቆረጥ ግደታ ነው።
▶ ሴቶች ሹርባ ወይም ቁጥርጥር መሠራት አለባቸው።ጥፍር አይቻልም
➞ በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱትን ግደታዎች ተማሪዎች መተግበር ይኖርባቸዋል። ይህ ሳይሆን ቀርቶ በፈተና ወቅት ለሚፈጠረው መጉላላት ወላጆች እና ተማሪዎች ኃላፊነት የምትወስዱ መሆኑን ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን።
ማሳሰቢያ፦ ማርፈድ በጥብቅ የተከለከለ ነው።
መልካም እድል ፈጣሪ ይርዳችሁ
ት/ቤቱ
2 176
ከ10ኛ ወደ 11ኛና ከ11ኛ ወደ 12ኛ ክፍል ያለፋችሁ ተማሪዎች በሙሉ:-
የክረምት ትምህርት የሚጀመረው ነገ በ06/11/2018 አ/ም ስለሆነ ከጠዋቱ 2:30 ቶኘ -30 ተማሪዎች ቦሬ ገላን የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ከቶኘ -30 ውጪ ያላችሁ ደግሞ ፍኖተ ሎዛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በተጠቀሰው ሰዓት እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን::
2 176
ለፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆች ፣መምህራን እናተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 100% በከፍተኛ ውጤት ወደ 7ኛ ክፍል አልፈዋል።
የህውጤት እንዲመዘገብ ለተጋችሁ ተማሪዎች ፣መምህራን ፣የአስተዳደር ሰራተኞች ፣ወላጆች እና ወ.ተ.መ እንዲሁም የወረዳና የክፍለ ከተማ የትምህርት ባለሙያ ዎችና ሱፐርቫይዘሮች ከልብ እናመሰግናለን።
2 176
📝ለ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ
▶በቀን 22/10/2018 ዓ.ም (ሰኞ) በፈተና ዙሪያ በፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች ለተማሪዎች ኦረንቴሽን ተሰጥቷል።
▶️በመሆኑም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የኛ ተማሪዎች ሰኔ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ስለሚጀምር፤ ውድ ወላጆች ልጆቻችሁን በሰዓቱ እንድትልኩ ከአደራ ጭምር እናሳውቃለን።
✍️ እንደዚሁም ወደ ፈተና ቦታ ተማሪዎች ሲመጡ ማድረግ ያለባቸው እና ማድረግ የሌለባቸው ነገሮች ከዚህ በታች ተገልፀዋል። በመሆኑም በአግባቡ መፈፀም ያስፈልጋል።
▶አድሚሽን ካርድ፣ፋይዳ መታወቂያ የት/ቤቱን መታወቂያ መያዝ ይገባል።
▶ሞባይል፣ፍላሽ፣ ኤይር ፎን እና ሌሎችንም የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶች መያዝ የተከለከለ ነው።
▶የትኛውም አይነት መነፀር የህክምና ማስረጃ ከሌለው ማድረግ አይቻልም።ማስረጃ ካላቹ መያዝ አለባችሁ
▶የት/ቤቱን ዩኒፎርም መልበስ ግደታ ነው።
▶ተማሪዎች ከጠዋቱ 12:00 ት/ቤት መገኘት ይኖርባችኋል። ምክንያቱም 1:00 በመፈተኛ ማዕከል ት/ቤት መገኘት ግደታ ግደታ ስለሆነ።
▶ምንም አይነት የብርና የወርቅ ቀለበት፣ የአንገት ሀብል እና ጌጣጌጥ ማድረግ የተከለከለ ነው።
▶የትኛውንም ዓይነት ሰዓት ማድረግ የተከለከለ ነው።
▶ክፍት ጫማ ወይም ስሊፐር አድርጎ መግባት አይቻልም።
▶ ወንዶች ፀጉርን በተገቢው አቆራረጥ (አንድ ቁጥር) መቆረጥ ግደታ ነው።
▶ ሴቶች ሹርባ ወይም ቁጥርጥር መሠራት አለባቸው።ጥፍር አይቻልም
➞ በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱትን ግደታዎች ተማሪዎች መተግበር ይኖርባቸዋል። ይህ ሳይሆን ቀርቶ በፈተና ወቅት ለሚፈጠረው መጉላላት ወላጆች እና ተማሪዎች ኃላፊነት የምትወስዱ መሆኑን ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን።
ማሳሰቢያ፦ ማርፈድ በጥብቅ የተከለከለ ነው።
መልካም እድል ፈጣሪ ይርዳችሁ
ት/ቤቱ
2 176
ለፍኖተ ሎዛ አካዳሚ ወላጆች ፣መምህራን እናተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች 100% ወደ 9ኛ ክፍል አልፈዋል።
የህውጤት እንዲመዘገብ ለተጋችሁ ተማሪዎች ፣መምህራን ፣የአስተዳደር ሰራተኞች ፣ወላጆች እና ወ.ተ.መ እንዲሁም የወረዳና የክፍለ ከተማ የትምህርት ባለሙያ ዎችና ሱፐርቫይዘሮች ከልብ እናመሰግናለን።
