en
Feedback
Robust Family

Robust Family

Open in Telegram

Robust School

Show more
1 258
Subscribers
+124 hours
-37 days
-1230 days
Posts Archive
የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች የመጀመሪያ ስም የሚለው ላይ ስማችሁን መጻፍ ያለባችሁ በአማርኛ ነው እንግሊዘኛ ከሆነ ውጤቱን አያወጣላችሁም፡፡

ክፍል ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ የተፈተኑ ተማሪዎች ሁሉም በማለፋቸው በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እንወዳለን። ከተፈተኑት ሃምሳ ሁለት ተማሪዎች ውስጥ 24 ተማሪዎች ከ90 በላይ ውጤት አስመዝግበዋል። ውጤታቸውንም የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ማየት ትችላላችሁ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ201
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10 /2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

photo content

photo content

robust baner2x1.5m 2018-02.jpg24.96 MB

photo content

ለወላጆች በሙሉ በቅድሚያ እንኳን ለ 2018 ዓመተ ምህረት ትምህርት መጨረሻ ጊዜ በሰላም አደረሳችሁ። በመቀጠልም ሐሙስ ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓመተ ምህረት ካርድ የሚሰጥ መሆኑን ማሳወቃችን ይታወሳል። በመሆኑም በእለቱ ከጠዋቱ ሁለት ሰዓት እስከ ቀኑ ዘጠኝ ድረስ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግቢ መገኘት የልጅዎን ሪፖርት ካርድ እንዲወስዱ በአክብሮት እንጠይቃለን። ማሳሰቢያ የትምህርት ቤት የሰርቪስ እና የጥናት ክፍያ ክፍለው ላልጨረሱ ተማሪዎች የሪፖርት ካርድ የማይሰጥ መሆኑን አውቃችሁ ያለባቸሁን ክፍያ ከወዲሁ ክፍላችሁ እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እናሳስባለን።

ተማሪዎች ውጤታችሁን የማስፈንጠሪያዉን በመጫን መመልከት ትችላላችሁ https://aa.ministry.et/#/result

ለወላጆች በሙሉ በቅድሚያ እንደምን ዋላችሁ። በ 2018 ዓ.ም ካስፈተናቸው 32 ተማሪዎች ውስጥ 31 ተማሪዎች ያለፉ ሲሆን 1 ተማሪ ግን ሳትዛወር ቀር ታለች። በተዛወሩት ተማሪዎች ደስ ያለን ቢሆንም መውደቅ በማይገባት እንዷ ተማሪያችን ግን ያዘንን መሆኑን መግለጽ እንወዳለን።

photo content

photo content
+4

photo content

photo content
+1

photo content

photo content

photo content