2 586
Subscribers
+1424 hours
+1727 days
+35930 days
Posts Archive
2 586
+2
ቀን:-04/01/19
የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአዲስ መንፈስ፣ በአዲስ የመማሪያ ግቢ፣ በዛሬው እለት በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ተጀምሯል። መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንላችሁ።
2 586
ለ2019 ዓ.ም የሚያስፈልጉ የመማሪያ ደብተሮች ብዛት
👉ለ1ኛ፣2ኛ እና3ኛ ከፍል
አማርኛ....1 ባለ 50 ገፅ
English....1 ባለ 50 ገፅ አና 1 Hand Writing
ሒሳብ....1 ባለ 50 ገፅ እስኩዌር
ሳይንስ....1 ባለ 50 ገፅ
ክእጥ....1 ባለ 50 ገፅ አና 1 ስዕል ደብተር
ግብረ ገብ1 ባለ 50 ገፅ
አፋን ኦሮሞ....(ለ3ኛ ክፍል) 1 ባለ 50 ገፅ Hand writing
👉ለ4ኛ፣5ኛ እና 6ኛ ክፍል
አማርኛ....1 ባለ 50 ገፅ
English....1 ባለ 50 ገፅ አና 1 Hand Writing
ሒሳብ....1 ባለ 50 ገፅ እስኩዌር
ሳይንስ....1 ባለ 50 ገፅ
ክእጥ....1 ባለ 50 ገፅ አና 1 ስዕል ደብተር
ግብረ ገብ1 ባለ 50 ገፅ
አፋን ኦሮሞ.... 1 ባለ 50 ገፅ Hand writing
👉ለ7ኛ እና 8ኛ ክፍል
አማርኛ....1 ባለ 50 ገፅ
English....1 ባለ 50 ገፅ
ሒሳብ....1 ባለ 50 ገፅ እስኩዌር
General science ....1 ባለ 50 ገፅ
Citizenship....1 ባለ 50 ገፅ
PVA....1 ባለ 50 ገፅ
CTE....1 ባለ 50 ገፅ
Social ....1 ባለ 50 ገፅ
አፋን ኦሮሞ....1 ባለ 50 ገፅ
HPE.....1 ባለ 50 ገፅ
IT....1 ባለ 50 ገፅ
2 586
ቀን:-03/01/19
ለአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች በሙሉ!!!
👉እንኳን ለ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ! እያልን
ከ1ኛ-5ኛ እና 7ኛ ክፍሎች መደበኛ ትምህርት ከሰኞ(11/01/2019ዓ.ም) ጀምሮ የሚጀመር ሲሆን ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከማክሰኞ 05/01/2019ዓ.ም) ጀምሮ መደበኛ ትምህርት የሚጀምር መሆኑን እያሳሰብን ጥቂት አዲስ ተማሪዎች ፎቶ ተነስታችሁ "soft copy" ለትምህርት ቤት ገቢ ያላደረጋችሁ በመሆኑ ማዞርያ ከሚገኘው ከንግድ ባንክ የላይኛው ፎቅ ላይ በሚገኘው ፋሲል ፎቶ ቤት በመነሳት ገቢ እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ማሳሰብያ፦
👉ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍሎች መደበኛ ትምህርት ለግማሽ ቀን ይሆናል2:00-6:00)
👉የምንገኘው ዋሚ ቢራቱ በሚገኘው አዲሱ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ነው።
👉መቅረት በጥብቅ የተከለከለ ነው።
2 586
🌼🌼🌼 እንኳን ለ2019 ዓ.ም በሰላም አደረሳችሁ። አዲሱ አመት የሰላም የጤናና የስኬት አመት እንዲሆንላችሁ ምኞታችን ነው።🌼🌼
🌼🌼 መልካም በዓል 🌼🌼🌼
2 586
ቀን:-09/11/18
👉 ለነባር ተማሪ ወላጆች በሙሉ
ነገ ማለትም አርብ ሐምሌ 10/18 በ12ኛ ክፍሎች ፈተና ምክንያት ምዝገባ የማይኖር መሆኑን እየገለጽን ሰኞ ግን ምዝገባው የሚቀጥል መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
2 586
የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ
ቀን፦ 08/11/2018 ዓ.ም
ለለምለም አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ፤
ትምህርት ቤታችን ለ2019 የትምህርት ዘመን የአዲስና የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ነገ ሐምሌ 09 ቀን 2018 ዓ.ም መጀመሩን እያበሰረ፣ ወላጆች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት በተጠቀሰው ጊዜ እንድትመዘግቡ በአክብሮት ያሳስባል።
✅ 1. ለአዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች የሚፈለጉ ሰነዶች፦
📌 የክትባት የምስክር ወረቀት (ኮፒ)
📌 የመሸኛ/የመልቀቂያ ደብዳቤ (ከተማሩበት የቀድሞ ትምህርት ቤት)
📌 የልደት የምስክር ወረቀት (ኮፒ)
📌 የተማሪው የውጤት መግለጫ (ሪፖርት ካርድ) (ኮፒ)
ማሳሰቢያ፦ ከ6ኛ ክፍል ወደ 7ኛ ክፍል ለሚዘዋወሩ ተማሪዎች የክልላዊ ፈተና (ሚኒስትሪ) ውጤት መግለጫ ካርድ ኮፒ መያዝ ግዴታ ነው።
📌 ሁለት (2) ባለ 3 በ 4 መጠን የተማሪው ወቅታዊ ፎቶግራፍ
📌 አንድ (1) ባለ 3 በ4 መጠን የወላጅ/የአሳዳጊ ፎቶግራፍ
📌 አንድ (1) ክላሰር (ሰነድ መያዣ)
✅ 2. ለነባር ተማሪዎች የሚፈለጉ ሰነዶች፦
👉 የ2018 ዓ.ም የውጤት መግለጫ (ሪፖርት ካርድ)
👉አንድ (1) ባለ 3 በ 4 መጠን የተማሪው ወቅታዊ ፎቶግራፍ
‼️ መመዝገቢያ ቦታ :- በአንደኛ ደረጃ ት/ት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ
⏰ መመዝገቢያ ሰዓት :- ከጠዋቱ 2:30 - ቀኑ 10:00
