ru
Feedback
Lemlem ES

Lemlem ES

Открыть в Telegram
2 583
Подписчики
+1424 часа
+1727 дней
+35930 дней
Архив постов
ቀን:-04/01/19 የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአዲስ መንፈስ፣ በአዲስ የመማሪያ ግቢ፣ በዛሬው እለት በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ተጀምሯል። መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንላችሁ።
+2
ቀን:-04/01/19 የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአዲስ መንፈስ፣ በአዲስ የመማሪያ ግቢ፣ በዛሬው እለት በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ተጀምሯል። መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንላችሁ።

ለ2019 ዓ.ም የሚያስፈልጉ የመማሪያ ደብተሮች ብዛት 👉ለ1ኛ፣2ኛ እና3ኛ ከፍል አማርኛ....1 ባለ 50 ገፅ English....1 ባለ 50 ገፅ አና 1 Hand Writing ሒሳብ....1 ባለ 50 ገፅ እስኩዌር ሳይንስ....1 ባለ 50 ገፅ ክእጥ....1 ባለ 50 ገፅ አና 1 ስዕል ደብተር ግብረ ገብ1 ባለ 50 ገፅ አፋን ኦሮሞ....(ለ3ኛ ክፍል) 1 ባለ 50 ገፅ Hand writing 👉ለ4ኛ፣5ኛ እና 6ኛ ክፍል አማርኛ....1 ባለ 50 ገፅ English....1 ባለ 50 ገፅ አና 1 Hand Writing ሒሳብ....1 ባለ 50 ገፅ እስኩዌር ሳይንስ....1 ባለ 50 ገፅ ክእጥ....1 ባለ 50 ገፅ አና 1 ስዕል ደብተር ግብረ ገብ1 ባለ 50 ገፅ አፋን ኦሮሞ.... 1 ባለ 50 ገፅ Hand writing 👉ለ7ኛ እና 8ኛ ክፍል አማርኛ....1 ባለ 50 ገፅ English....1 ባለ 50 ገፅ ሒሳብ....1 ባለ 50 ገፅ እስኩዌር General science ....1 ባለ 50 ገፅ Citizenship....1 ባለ 50 ገፅ PVA....1 ባለ 50 ገፅ CTE....1 ባለ 50 ገፅ Social ....1 ባለ 50 ገፅ አፋን ኦሮሞ....1 ባለ 50 ገፅ HPE.....1 ባለ 50 ገፅ IT....1 ባለ 50 ገፅ

ቀን:-03/01/19 ለአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች በሙሉ!!! 👉እንኳን ለ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ! እያልን ከ1ኛ-5ኛ እና 7ኛ ክፍሎች መደበኛ ትምህርት ከሰኞ(11/01/2019ዓ.ም) ጀምሮ የሚጀመር ሲሆን ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከማክሰኞ 05/01/2019ዓ.ም) ጀምሮ  መደበኛ ትምህርት የሚጀምር መሆኑን እያሳሰብን ጥቂት አዲስ ተማሪዎች ፎቶ ተነስታችሁ "soft copy" ለትምህርት ቤት ገቢ ያላደረጋችሁ በመሆኑ ማዞርያ ከሚገኘው ከንግድ ባንክ የላይኛው ፎቅ ላይ  በሚገኘው ፋሲል ፎቶ ቤት በመነሳት ገቢ እንድታደርጉ እናሳስባለን። ማሳሰብያ፦ 👉ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍሎች መደበኛ ትምህርት ለግማሽ ቀን ይሆናል2:00-6:00) 👉የምንገኘው ዋሚ ቢራቱ በሚገኘው አዲሱ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ነው። 👉መቅረት በጥብቅ የተከለከለ ነው።

🌼🌼🌼 እንኳን ለ2019 ዓ.ም በሰላም አደረሳችሁ። አዲሱ አመት የሰላም የጤናና የስኬት አመት እንዲሆንላችሁ ምኞታችን ነው።🌼🌼 🌼🌼 መልካም በዓል 🌼🌼🌼
🌼🌼🌼 እንኳን ለ2019 ዓ.ም በሰላም አደረሳችሁ። አዲሱ አመት የሰላም የጤናና የስኬት አመት እንዲሆንላችሁ ምኞታችን ነው።🌼🌼 🌼🌼 መልካም በዓል 🌼🌼🌼

photo content

photo content

photo content

እንኳን ለመውሊድ በዓል በሰላም አደረስዎ። በዓሉ የሰላም፣ የጤና እና የደስታ እንዲሆንልዎ እንመኛለን።
እንኳን ለመውሊድ በዓል በሰላም አደረስዎ። በዓሉ የሰላም፣ የጤና እና የደስታ እንዲሆንልዎ እንመኛለን።

photo content

photo content

photo content

Grade 6&8[2019]LEMLEM

የ2019 ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን የቴሌግራም ግሩፕ ላይ በመግባት የሚሰጣችሁን ስራዎች ተከታተሉ

ቀን:-09/11/18 👉 ለነባር ተማሪ ወላጆች በሙሉ ነገ ማለትም አርብ ሐምሌ 10/18 በ12ኛ ክፍሎች ፈተና ምክንያት ምዝገባ የማይኖር መሆኑን እየገለጽን ሰኞ ግን ምዝገባው የሚቀጥል መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።

የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ ቀን፦ 08/11/2018 ዓ.ም ለለምለም አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ፤ ትምህርት ቤታችን ለ2019 የትምህርት ዘመን የአዲስና የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ነገ ሐምሌ 09 ቀን 2018 ዓ.ም መጀመሩን እያበሰረ፣ ወላጆች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት በተጠቀሰው ጊዜ እንድትመዘግቡ በአክብሮት ያሳስባል። ✅ 1. ለአዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች የሚፈለጉ ሰነዶች፦ 📌 የክትባት የምስክር ወረቀት (ኮፒ) 📌 የመሸኛ/የመልቀቂያ ደብዳቤ (ከተማሩበት የቀድሞ ትምህርት ቤት) 📌 የልደት የምስክር ወረቀት (ኮፒ) 📌 የተማሪው የውጤት መግለጫ (ሪፖርት ካርድ) (ኮፒ) ማሳሰቢያ፦ ከ6ኛ ክፍል ወደ 7ኛ ክፍል ለሚዘዋወሩ ተማሪዎች የክልላዊ ፈተና (ሚኒስትሪ) ውጤት መግለጫ ካርድ ኮፒ መያዝ ግዴታ ነው። 📌 ሁለት (2) ባለ 3 በ 4 መጠን የተማሪው ወቅታዊ ፎቶግራፍ 📌 አንድ (1) ባለ 3 በ4 መጠን የወላጅ/የአሳዳጊ ፎቶግራፍ 📌 አንድ (1) ክላሰር (ሰነድ መያዣ) ✅ 2. ለነባር ተማሪዎች የሚፈለጉ ሰነዶች፦ 👉 የ2018 ዓ.ም የውጤት መግለጫ (ሪፖርት ካርድ) 👉አንድ (1) ባለ 3 በ 4 መጠን የተማሪው ወቅታዊ ፎቶግራፍ ‼️ መመዝገቢያ ቦታ :- በአንደኛ ደረጃ ት/ት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ⏰ መመዝገቢያ ሰዓት :- ከጠዋቱ 2:30 - ቀኑ 10:00

👆👆👆👆 ከ2:30-9:00 በሚመቸዎ ሠዓት

photo content

photo content

photo content