cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking ÂŤAccept allÂť, you agree to the use of cookies.

avatar

🏝🏖የብርቅዬ ሰለፊዮች🏝እና ዕንቁ እንስቶች🏝ቻናል 🛣

🏝📡📝Abu muslim📲☎🏝 🏝ሰለፊያ ሴት ሁሌም ውብነች።🏝 ✍️ጧሊበተል ዕልም ስትሆን ይበልጥ ታምራለች። 🏝የምድር ኮከብም ነች🌹 🌹የኢስላም ዩኒቨሪስቲም ነች🌱 🏝በሀያእ ምድርን ያሰዋበችም ነች🏝 🌹በዲኑዋ ጠንካራም ነች🎋 🍀የፋሽን ተከታይ አይደለችም።🌷 🌹ለጌተዋ ያደረች፣ሀዲስን የጠማች ራሱዋን የሰተረች፣ባሉዋን ያከበረች ዕንቁ ና ልዩ የአሏህ ባሪያ ናች። 🌱

Show more
Advertising posts
888
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-1530 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
የሼህ አብዱልሀሚድና የሁሴን ስልጢ ያልተሰሙ ጉዶች መስማት ይፈልጋሉ እንግዲያዉስ ሊንኩን ተጭነዉ ያድምጡ 👉👇https://t.me/letemmo compressed_ለሁሴን ሲልጥይ ቅጥፈት መልስ .aac
343Loading...
02
Media files
422Loading...
03
ሙሽራው አዲስቱን ሚስት ይዞ ጫጉላ ክፍል ገባ። ፊቷ ላይ የሸፈነችውን መቅረምያ ከፈት ሲያደርገው ፈፅሞ ያልጠበቃት ጥቁር ሴት ሁና ተመለከታት። ተበሳጭቶ ትቷት ተኛ። ብስጭቱ ለቀናት ኩርፍያን ወልዶ ለተከታታይ ቀናት ብቻውን አደረ። ሙሽሪት በጥቁረቷ መ'ጠላቷን በተገነዘበች ግዜ፦‹‹ማሊክ! ምናልባት መልካም ነገር ከመጥፎ ስር ተሸሽጎ ይሆናል›› ብላ በቅኔ ወደ አልጋ ጠራችው። ያችን ሌት አብረው አደሩ። ግና ጥቁረቷ ምቾት የነሳው ባል ዳግም ወደ ኩርፍያው ገባ። በዚህኛው ዙር ግን ኩርፍያው 20 አመታትን የፈጀ ነበር። ባል ከእንዲት ቀን የጫጉላ አዳር በኋላ ከተማይቱን ትቶ ጠፋ። ከ20 አመታት ቆይታ በኋላ ባል ወደ ከተማይቱ ዳግም ተመለሰ። መዲና ሲገባ ወደ ቀዬው ከመሄዱ በፊት መስጅድ ለሰላት ገባ፤ ከመስጅዱ ውስጥ ሰዎች አንድን ሰው ከበውት በተመስጦ እና በፅሞና ሲያዳምጡት ተመልክቶ ጠጋ ብሎ ተቀመጠ። ንግግሩ ማራኪ ነው፣ አገላለፁ እፁብ ነው፦‹‹ይሁ ምጡቅ ማን ይሁን?››  ብሎ ሀገሬውን ጠየቀ። ‹‹አባቱ ማሊክ ይባላል። ይህ ልጅ ሳይወለድ በፊት የዛሬ 20 አመት ነበር ከዚህ ከተማ የጠፋው›› ብለው የገዛ ታሪኩን ባዳ አድርገው አወጉት። ግራ መጋባት ወረረው፣ የጥፋተኝነት ስሜት አሳፈረው። ወደ ልጁ ተጠግቶም፦‹‹እቤታችሁ ውሰደኝ›› ብሎ ተማፀነ። ልጅም እንግዳውን ይዞ ወደ ቤቱ አመራ። ግና እንግዳው ደጅ ላይ ቁሞ፦‹‹ምናልባት መልካም ነገር ከመጥፎ ስር ተሸሽጎ ይሆናል ብለህ ለእናትህ ንገርልኝ›› ብሎ ላከው። ልጅም ገብቶ መልዕክቱን አደረሰ። እናት በትዝታ ወደ ኋላ 20 አመታትን አወሳች፤ ቂም ስሜቷን ውጣ፦‹‹ልጄ ውጣ አባትህን ተቀብለህ አስገባው፤ ለ20 አመታት በመጥፋቱም ፈፅሞ እንዳትወቅሰው›› ብላ ትዳሯ ላይ ዳግም ህይወት ዘራች። ይህች ጥቁር እናት ለበርካታ ዘመናት ትውልዶች የሚሸጋገር የሀዲስ ጥርቅሞችን የሰነደ ልጅም በመልካም አስተዳደግ አሳድጋ ለኡመቱ አበረከተች። https://t.me/+Dst-TmCESgFkODc8
602Loading...
04
[ሚስቴ ሞተች] አንዱ ባለታሪክ እንዲህ ይላል:- ከባለቤቴ ጋር በትንሽ ነገር ላይ ተከራከርን። አለመግባባቱ እየተካረረ ሲሄድ “አንቺ እዚህ ቤት ውስጥ ከኔ ጋር ኖረሽም ሆነ ሳትኖሪ ምንም የሚፈጠር ነገር የለም። አንዲት ሰራተኛ ባመጣ አንቺ ከምትሰሪው በበለጠ አሳምራ ሁሉንም ነገር መስራት ትችላለች” አልኳት። እንባ ባቀረሩ አይኖችዋ አየት አድርጋኝ ወደ ሳሎን ቤት አመራች። እኔም ወደ መኝታ ክፍሌ አምርቼ ተኛሁ። በመነገው ባለቤቴ ሞታ ተገኘች የቀብር ስነስርአቱ ከተፈጸመ በኋላ ከሚያስተዛዝኑኝ ሰዎች ጋር ሆነን ወደ ቤት ተመለስን። ለተወሰኑ ቀናት ሰዎች ከጎኔ ስላልጠፉ ምንም አልመሰለኝም ነበር። ከቀን ቀን የሚያስተዛዝነኝ ሰው እየተመናመነ ሲመጣ ብቸኝነት ተሰማኝ፡ ቤቱ የሚውጠኝ መሰለኝ። እንደ ምንም ብዬ አልጋዬ ላይ ጋደም አልኩ። ባለቤቴ ትተኛበት የነበረውን ቦታ ባዶ ሆኖ ሳገኘው ለመጀመሪያ ጊዜ የሀዘን ስሜት ተሰማኝ። ከእንቅልፌ ስነቃ የስራ ሰአት ረፍዷል። ለምን እንዳልቀሰቀሰችኝ ልቆጣት ዞር ስል ለካ ከእንግዲህ ላትመለስ ጥላኝ ሄዳለች። ከተጋባን ጀምሮ ቁርስ ደርሷል እንዳይረፍድብህ እያለች ለስራ የምትቀሰቅሰኝ እሷ ነበረች። ቁርስ ሳልበላ ወደ ስራ ቦታዬ አመራሁ። ቀኑ በዝግታ እያለፈ ቢሆንም የሆነ ነገር ቅር እንዳለኝ ይታወቀኛል። ምን ይሆን? ስል አሰብኩ። የባለቤቴ የስልክ ጥሪ ነው። ሁሌም ስራዬ ላይ ሆኜ ትደውልልኝ ነበር። “ውዴ እንዴት እንደናፈከኝ ልነግርህ አልችልም ደግሞ እንዳትቆይ በጊዜ እንድትገባ! ” ትለኛለች እንዲህ ስትለኝ ልትቆጣጠረኝ ፈልጋ እየመሰለኝ እናደድባት ነበር። ዛሬ ግን ድምጿ ናፈቀኝ። ሰአቱ ደርሶ ወደ ቤቴ ተመለስኩ። ያኔ በር ላይ ቆማ በፈገግታ ትቀበለኝ ነበር። በሰላም ነው እንዲህ ያመሸኸው? እያለች በፍቅር አይን አይኔን ታየው ነበር። ዛሬ ግን ያ ነገር የለም። ብቸኝነቱና ጭለማው ያስፈራሉ። ኦ አምላኬ!!! ለካ እስከዛሬ በዚህ በሚያስፈራ በዝምታ የተዋጠ ቤት ውስጥ ብቻዋን ሆና ነበር የምትጠብቀኝ። የኔን ፍላጎት እንጂ የሷን አንድም ቀን ከግምት ውስጥ አስገብቼ አላውቅም። አሳዘነችኝ። ያኔ ነው ማሰብ የነበረብህ እንጂ ጊዜው ካለፈ በኋላ ማዘን ምን ይጠቅማል ? ስል ራሴን ወቀስኩ። አምላኬ በድያታለሁ ይቅር በለኝ! በዚህ ሁኔታ ላይ እያለሁ ክፉኛ ታመምኩ። ከአጠገቤ ሆና የምታበረታታኝ፡ በእጆችዋ እያሻሸች ፍቅርን የምትለግሰኝ፣ የምታጽናናኝ፣ የምታስታምመኝ እሷ ነበረች። ዛሬ ግን የለችም! እንዴት ይከብዳል! ይህችን መልካም ሴት በከፍተኛ ሁኔታ ስበድላት መኖሬ ከነከነኝ፡ እራሴን ጠላሁ፡ ስቅስቅ ብዬ እያለቀስኩ እያለ ድንገት "የኔ ውድ ረፍዷል ተነስ" የሚል ድምጽ ከእንቅልፌ አነቃኝ። ለካስ ይህ ሁሉ ጉድ የሚታየኝ በህልሜ ነበር። በድንጋጤ ተውጬ አጠገቤ ሆና በፍቅር አይን አይኔን የምታየኝን ባለቤቴን እቅፍ አደረግኳት። አልሀምዱሊላህ ውድዋ ባለቤቴ በሕይወት አለችልኝ። ከዚህ ቀደም ለበደልኳት ሁሉ ይቅርታ ታደርግልኝ ዘንድ ተማጸንኳት። ከእንግዲህ ላላስከፋት ለራሴ ቃል ገባሁ። ፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠ ነገሮች ካለፉ በኋላ ከመጸጸት አሁኑኑ ከአንተ የሚጠበቀውን ነገር ለማድረግ ጥረት አድርግ። የሰው ልጅ በተፈጥሮው ምሉእ አይደለም። የተወሰኑ ድክመቶች ይኖሩበታል። ያንን ድክመቱን እንደማጥቂያ መሳሪያ እየተጠቀምክ ይበልጥ አታቁስለው። በተለይ የሕይወት አጋርህ በሆነችው ባለቤትህ ላይ ልቧን የሚሰብሩ ቃላትን ከመጠቀም ተቆጠብ። አንብባችሁ ከጨረሳችሁ ሼር ማድረግ አትርሱ!!
472Loading...
05
ርብርብ ለጋራ ግብ ~ السلام عليكم ورحمة الله وبركاته በዚህ የብዙ ሴቶች አለባበስ በተበላሸበት ዘመን ጂልባብ እና ኒቃብ መልበስ እየፈለጉ በችግር ምክንያት ያን ማድረግ ካቃታቸው እህቶች ጎን መቆም ድንቅ ስራ ነው። ችግሩን ለመቅረፍ የበኩላችንን እንወጣ ዘንድ ይመለከተኛል የሚልን በሙሉ አካታች የሆነ ሰፊ ሀሳብ ይዘንላችሁ መጥተናል። ይህም የጂልባብ እና የኒቃብ ባንክ መክፈት ነው። ስራዉን በሚሰሩ ወይም በሚመለከታቸዉ እህቶች ስም የባንክ አካውንት የተከፈተ ሲሆን   1. ገንዘብ በማሰባሰብ ኒቃብና ጅልባብ መግዛት፣ 2. ቅያሪ ኒቃብና ጅልባብ ኖሯቸዉ መስጠት ለሚፈልጉ እህቶች ያሉበት ሰፈር ድረስ ሄዶ በመቀበል ለተቸገሩ እህቶቻችን ማድረስ ናቸው። የድርሻችንን እንወጣ። በችግር ምክንያት መልበስ ላልቻሉ እህቶቻችን እንድረስላቸው። የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ➛ 1000588690486 Hikma and/or Ahlam and/or Muhiba ለየትኛውም ሀሳብ፣ አስተያየት፣ ጥቆማና ጥያቄ እነዚህን አማራጮች መጠቀም ትችላላቹ። እህቶች በዚህ👇 @AhluYeWereilua @nikab_new_wbetea  ወንድሞች በዚህ👇 @FuadBezu @red_one1212 ስልክ 0913666695          0903939033 የቴሌግራም  ቻናላችን👇 t.me/NikabJilbab የቴሌግራም  ግሩፓችን 👇 t.me/nikab_jilbab_group
400Loading...
06
በኒቃብሽ ኩሪ ! በሱረቱል አህዛብ በደማቅ ተከትቧል፤ ከአንገትሽ ቀናበይ ታሪክሽ ተውቧል፤ ድንቅ ነው ኢስላምሽ ከአምላክ የተሰጠሽ፤ ቅይጥ የሌለበት ጥርት ያለ ሀብትሽ፤ እስኪ መለስ በይ እልፍ አመታትን፤ ትእዝዛ ሲመጣ ወህይ ከአምላካችን፤ እንዴት ነበረ እስኪ ድንቁ ታሪካችን፤ የሂጃቡ አያህ ሲወርድ ለአለማት፤ ያኔ ሲታዘዙ እኒያ ሶሀቢያት፤ ሀገሩን አስዋቡት በጥቁር ቀለማት፤ በኒቃብ በጅልባብ አበሩ በውበት። 〰〰〰〰〰〰〰〰〰 አንቺስ ምንሽ ሞኙ ማማር የምትጠይው፤ በሂጃብ ተውበሽ አምላክሽን ታዘዢው፤ አዎ ታዘዢው ሀያሉን ህልምሽ እንዲሳካ፤ በዱንያም በአኼራም እንድትይ ፈካ፤ አትስጊ በፍፁም ባል ይጠፋል ብለሽ፤ እዝነቱን ፈልገሽ ኒቃብ በመልበስሽ፤ አንቺ ጀግና ሆነሽ ለትእዛዙ ካደርሽ፤ ቤትሽን ያንኳኳል ይቆማል ከበርሽ። 〰〰〰〰〰〰 እውነቱን ልንገርሽ የኒቃብን ዋጋ፤ ሊያናግርሽ ያፍራል ካንቺ የተጠጋ፤ መናቅኮ አይደለም ክብር ስላለው ነው፤ ሊቀርብሽ ያልቻለው በሩቁ የሸሸው፤ አንቱታን አተረፍሽ በ15 አመትሽ፤ ድል አጎናፀፈሽ ኒቃብ በመልበስሽ፤ ወለም ዘለም አትበይ ፅኚ በሂጃብሽ፤ ምድር ሁኝ ለባልሽ ሰማይ እንዲሆንልሽ፤ ክብርን አጎናፅፊው እሱም እንዲያከብርሽ። 〰〰〰〰〰〰〰〰 ደሞ ሴቶች አሉ ፀጉር የሚቆልሉ፤ ሂጃብ ለበስን ብለው የሚንቀዋለሉ፤ ረሱል ተራግመዋል ብለሽ ስትነግሪያቸው፤ አቦ አታጠባብቂ እነሱን ተያቸው፤ ገና አልሰለጠኑም ኃላ ቀር ናቸው፤ ብለው ያሾፋሉ ሞኛ ሞኝ ናቸው፤ ፀጉር መቆለሉ ደሞም መወጣጠር፤ ቅርፅን ማሳየቱ ሂጃብን መወርወር፤ ይሄ አይደል መስፈርቱ ለትዳርሽ መስመር፤ ይልቅማ አዳምጪኝ ለትዳርሽ ማማር፤ ዘላቂው መፍትሄ በሰላም ለመኖር፤ ሁሌ ለመወደድ ሁሌም ለመፈቀር፤ ሂጃብ ነው ሚስጥሩ ልቀቂው ከላይሽ፤ ሀያእም ተላበሽ አርጊው ጎረቤትሽ፤ Dekam አትሁኝ ማስረጃን ሰንቂ፤ ለምትሰሪው ስራም ደሊሉን እወቂ፤ ይህንን ካደረግሽ እህቴ እወቂ፤ ፍፁም አትወድቂም የለሽም ነቅናቂ። Copy T.me/HijabNewWebta
645Loading...
07
አንዲት ስለ ዲኗ ጠለቅ ያለ ግንዛቤ ያልነበራት እህት ሰለፍይ ወጣትን አግብታ ስለ ትዳር ህይወቷ እንዲህ ትላለች። « 25ኛ አመቴን እንደያዝኩ አንድ ሰለፍይ ወጣት ለትዳር ጠየቀኝ። ወጣቱ ጥቁር ረዘም ያለ ፂም አለው። ሰዎች የሚያከብሩትና የሚፈሩት ወንዳወንድነት ያለው ወጣት ነው። ባቱ አጋማሽ ድረስ የሚደርስ ነጭና የሚያብረቀርቅ ጀለብያን ይለብሳል።በገፅታው ሰለፍይ እንደመሆኑ ሱናን ኮቴ በኮቴ ይተገብራል። ለትዳር በጠየቀኝ ግዜ እሱን ማግባት አልፈለኩም። ምክንያቱም ሰለፍይ ማለት አክራሪና ወግ አጥባቂ ነው የሚለው በአእምሮ ተቀርፆ ነበር። አባቴ ግን እሱን እንጂ ለሌላ እንደማይድረኝ አስፈራርቶ ነግሮኛል። ጉዳዩም ስላስጨነቀኝ ለጓደኞቼ ብነግራቸው “ በፋፁም እሱን እንዳታገቢ! እሱን አገባሽ ማለት ከቤት መውጣት አትችይም። ቀሄውን ማየት ራሱ አይፈቀድልሽም። ሌላው ቀርቶ የፀሃይ ብርሃንን እንኳን አታዪም። የፈለግሽውን የወደድሽውን የመልበስ ነፃነት አይኖርሽም።” ብለው  አስፈራሩኝ። ነገር ግን ምንም የማድረግ አቅም አልነበረኝምና ሳልወድ በግድ አገባሁት። ዛሬ ግን ከእርሱ በስተቀር በእውነት የሚገዙት አምላክ በሌለው አንድ አላህ እምላለሁ! አባቴ በዚህ ጋብቻ ላይ ጠንካራ አቋም ስለያዘ እስካሁን ድረስ አላህን አመሰግነዋለሁ። ምክንያቱም ይህ ባለቤቴ በቤት ውስጥ ምንም አይነት ስራ አይኖርብኝም የሚያግዘኝ ቢሆን እንጂ። ወላሂ! ምግብ ከኔ የተሻለ ያበስላል። ሁል ግዜ ሀራራ ሲሆንና ሙቀቱ ሲያግላላ አብረን ለመናፈስ እንወጣለን። አንድም ቀን ዝምድናን ከመቀጠልም ሆነ ከቤት ከመውጣት ከልክሎኝ አያውቅም። ነገር ግን ስወጣ ሸሪአ የደነገገውን አለባበስ ለብሼ ነው የምወጣው። ለስራ ሲሄድ የፍቅር መልእክቶችን እየላከ ፍቅሩን ይገልፅልኛል። ሳዝን ልቤ ሲሰበር እቅፍ አድርጎ ቁርአንን እያነበበ ያፅናናኛል። ተናድጄ ስጮህበት ዝም ይለኛል። ዝም የሚለኝ ለኔ አስተያየት (ስሜት) ስለሚያስብ እንጂ ፈረቶኝ አይደለም። ምንም ነገር ለማድረግ አያስብም ከማድረጉ በፊት ያማከረኝ ቢሆን እንጂ። ፈፅሞ መቶኝ ወይ አጭረፍርፎኝ አያውቅም። ሳጠፋ በመፋቂያው ጫፍ በትንሹ ኮርኮም አድርጎ ጥፋት መሆኑን ያሳየኛል። ለሶላት አንቅቶኛል ቁርአንን አስተምሮኛል። ዲናዊ ኪታቦችን እየገዛ ይሰጠኛል። በልብስ ስፌት ችሎታ ረድቶኛል። የሚያስፈልጉኝን ነገራቶች በአጠቃላይ እየገዛ ያሟላልኛል። አልሃምዱሊላህ! አላህ ያሲንና ፋጢማ የተባሉ ሁለት ልጆችን ከሱ ሰጥቶኛል። ትናንት እሱን አንዳላገባ ሲያስፈራሩኝ የነበሩ ጓደኞቼ አብዛሃኞች በትዳራቸው ችግር እየገጠማቸው ነው። ደስተኛ የሆነ የትዳር ህይወትን እየኖሩ አይደለም። አንዳንዶቹ ደግሞ ትዳራቸውን ከነጭራሹ ፈተዋል። እህቴ ሆይ! ሰለፍዩን እንድታገቢ እምክርሻለሁ። ሰለፍዮች የመልእክተኛውን ፈለግ የሚከተሉ ከሰዎች ሁላ የመልእክተኛው ስነምግባር የታደሉ ናቸው። አላህ ሆይ ባሌን ጠብቅልኝ!» منقول https://t.me/SileTidarEnmekaker
680Loading...
08
ለሚስትህ የምታደርግላት 22 ነገሮች ባሎች አንብባችሁ ተጠቀሟት እስኪ ይህችን ፁሁፍ በጥሞና ተከታተሉ 1- በስሟ አትጥራት፤ በቃ አለ አይደል አቆላምጣት፡፡ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ሚስታቸውን አኢሻን ሲጠሯት "አዒሽ" እያሉ በማቆላመጥ ነበር.! . 2.ከሚስትህ ጋር ሀላል ጨዋታ ተጫወት አስታውስ መልዕክተኛው(ﷺ) ከሚስታቸው ጋር ሩጫ ይወዳደሩ ነበር.! 3. ከሷ ጋር ያለህን አኗኗር በእዝነትና ልቧን በሚያረጋጋ ሁኔታ አድርገው (አስታውስ ነብያችን ﷺ በመጨረሻ ጊዜያቸው የነገሩን አደራና ማስጠንቀቂያ ነው) . 4.ስጦታዎችን ግዛላት፤ ከረሜላም ቢሆን አንዳንዴ ሴቶች እንደህፃን ትሪት ስናደርጋቸው ደስ ይላቸዋል (ልብ በሉ እኔ አይደለም ያልኩት ) . 5. በፆታዊ ግንኙነት ወቅት ራስወዳድ ሆነህ የሷን ስሜትመጠበቅ አትርሳ። ይሄ ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ የተሰጠን ትልቅ ቁምነገር ነው.! (መልዕክተኛ ላኩ የሚለውን ሀዲስ ፈላልገህ አንብብ ) . 6. በቤት ውስጥ የግል ስራዎች (ማብሰል፣ አቃ ማጠብ ወዘተ) አግዛት (ይሄ ሱና ነው) . 7. ቤተሰቦቿን አክብር አቅም ካለህም በኢኮኖሚ አግዛቸው፡፡ . 8. ላደረገችልህ መልካም ስራ ማመሰግን አትርሳ፤ ከማመስገን አትሰልች አስታውስ ሰዎችን ያላመሠገነ አላህን አያመሰግንም፡፡ . 9. እሷ ላንተ ምን ማለት እንደሆነች አሳውቃት፤ ምን ያክል እንደምትወዳት ንገራት፣ እሷን በማግኘትህ ምን ያህል እድለኝነት እንደሚሰማህ ዘርዝርላት፡፡" . 10. አንዳንዴ ልክ እንደህፃን ተሸክመህ አልጋዋ ድረስ አድርሳት። . 11. ከመምከርህ በፊት ስለሰራችው ስራ አሞጋግሳት፡፡ . 12. ራስክን ለሷ ውብ አድርግላት የሰውነትም የአፍህም ጠረን ንፁህና ራሱን የሚጠብቅ ተወዳጅ ወንድ ሁንላት፡፡ . 13. ጊዜ በመስጠት አውራት፤ ብቻችሁን የምታወሩበትን መንገድ ፍጠር . 14. አንተ ቤት በማትኖርበት ሰአት መደወልና ቴክስት ማድረግ አትርሳ.! . 15.ስራዎችን አብረህ መፈፀም አትርሳ ልክ በጋራ ቁርአን መቅራት፣ በጋራ መብላት፣ በጋራ ሻወር መውሰድ ወዘተ .. . 16. ጥፋቷን በሰዎች ፊት በፍፁም ከመናገር መቆጠብ" አለብህ፡፡ . 17. ፕሮግራም መድበህ ዲኗን አስተምራት፤ በዲን ጉዳዬች ላይ ለምትሰራቸው ስራዎች አበረታታት፡፡ . 18. መምታት መደብደብና እሷን መጉዳት በፍፁም የለብህም ፤እጅግ ተገቢ ነገር አይደለምና፡፡ . 19. ሒጃቧን በስርአት እንድትለብስ፣ አምስት ወቅት ሶላት እንድትሰግድና ረመዷንን እንድትፆም አነሳሳት ምክንያቱም እነኝህ ፈርድ ናቸውና፡፡ . 20. በሷ በኩል ስለሰጠህ ኒዕማ አላህን አመስግን . 21. ሁሌም በዱአህ አትርሳት፡፡ . 22. ወደ ጀነት የምትዳረስበት ጥሩ መንገድ ሁንላት። https://t.me/+Dst-TmCESgFkODc8
764Loading...
09
አፋቱኝ ብላ ቤተሰብ ጋ ስትመለስ በቀበቶ ገርፎ የሚመልስ አባት በከፍተኛው ያስፈልጋል። የሚሉ ወንዶች አሉ ¡ እንዴት ነው ነገሩ እ ?
590Loading...
10
📗📕اسم الكتاب عقيدة أهل السنة والجماعة 📖የኪታቡ ስም ዓቂዱ አህል ስሱና 📜 ✍مألفها سماحة الشيخ العلامة محمد بن صالح العثيمين 📖የኪታቡ አዘጋጅ ሙሀመድ ኢብኑ ሷሊሓል ዑሰይሚን 👉ደርስ ክፍል ስምንት 🎤المدرس أخونا  أبو مسلم بن أحمد غاشينوا 📖ደርሱን የሚሰጠው አቡ ሙስሊም -ቢን-አህመ-ድጋቼኖ ወደ ቻናላችንም ጎራ ይበሉ 👇👇👇👇👇 https://t.me/enkuwoch
662Loading...
11
💛ያ አላህ እኔ በጣም ታምሜያለሁ ስልህ”ከአላህ እዝነት ተስፋን አትቁረጡ” አልከኝ 💛ልቤ ውስጥ ጭንቀት አለ ስልህ” አላህን በማስታወስ ትረጋጋለች” አልከኝ» 💛ሰዎች አዛ ያድርጉኛል / ያሰቃዪኛል / ስልህ” አላህ እነዛ በዳዬችን በሚሰሩት ስራ ዘንጊ አይደለም” አለከኝ 💛ብቸኝነት ይሰማኛል ስልህ” እኛ ከደምሰሮቻቸው የበለጥ ቅርብ ነን” አልከኝ 💛 እኔ ወንጀለኛ ነኝ ተሳስቻለሁ ስልህ” ከአላህውጭ ወንጀልን የሚምር ማን አለና? “አለከኝ 💛ጌታየ አትተወኝ ስልህ” አስታውሱኝ አስታውሳቹሀለሁ » አልከኝ 💛 ህይወቴ በጭንቀት ተሞልቷል ስልህ “አላህን የሚፈራ መውጫውን የበጅለታለ “አልከኝ 💛ብዙ ነገር እፈልጋለሁ ስልህ” ለምኑኝ እቀበላቹሀለሁ”አልከኝ። -------------------------------- አዎ አላህ ካንተ ውጭ ማንም የለንም ጌታችን ሆይ እባክህን ዱአችንን ተቀበለን ወንጀላችንን ማረን https://t.me/+Dst-TmCESgFkODc8
851Loading...
12
🧿     “ዝሙተኛዋ”……… ተብላ እስከምትታወቅበት ድረስ አፀያፊ ስራ ላይ የኖረች ሴት;    ለውሻ ባጠጣችው ውሀ የምትድን ከሆነ, አንድ ሙስሊም………    ከመንገድ ላይ “ሙስሊሞች ዐዛ ያደርጋል” ብሎ ያሰበው;   እንቅፋት በማስወገዱ ጀነት የሚወርስ ከሆነ, አንድ ሰው………    ብዙም ቦታ ሳይሰጣት በተናገራት ንግግር;         የአላህ ውዴታ የሚጎናፀፍ ከሆነ, መቶ ሰው የገደለ ነፍስ ገዳይ………    ወደ አላህ ተውበት አድርጎ ባለበት ቅፅበት ሙቶ;     የጀነት መላኢካዎ የሚያነሱት ከሆነ, እንዴት ብለህ ከኸይር ስራ ትሳነፋለህ???? እነዚህ………    ከላይ የተጠቀሱ ሰዎች በእርግጥም እንዳንተው ሙስሊሞች ነበሩ። እንዳንተው ከሰላትም ይሁን ከፆም የየራሳቸው ድርሻ ነበራቸው። ለመዳናቸው ጀነት ለመውረሳቸው ለየት ባለ መልኩ ሰበብ የሆናቸው ግን የተጠቀሰው የቅፅበት ስራቸው ነው። ተውሒድህን ጠብቅ!!    በማስከተል የትኛውንም ኸይር ስራ መስራት እየቻልክ "እቺ ምን አላት" ብለህ እንዳታስመልጥ። ከስራዎችህ አላህ በየትኛው ሰበብ እንደሚያድንህ አታውቅም። ደግሞም ዕወቅ………   መዳን የሚገኘው በብዛት በተሰራው ሳይሆን:           በኢኽላስ በተሰራው ነው!! https://t.me/+Dst-TmCESgFkODc8
951Loading...
13
የጅን ጥቃት በሴቶች ላይ ምልክቶቹ 1.ብቻሽን መሆን የምትፈልጊ ከሆነና ሀሳብሽ በሙሉ ከሰው ለመገለል ከሆነ እራስሽን ጠይቂ፡፡ 2. የወሲብ ፍላጎት ከፍተኛ መሆን እና እራስን መንካት፡፡ በተቃራኒው ከባለቤትሽ ጋር ግንኙነትን እጅግ በጣም መጥላት 3.ምሽትና ቀን ማልቀስ ምክንያቱን በቅጡ በማታውቂው ምክንያቶች እምባ በእምባ መሆን ሆድ መባስ፡፡ ይከፋሻል ምክንያቱን ግን አታውቂውም። 4.ድብርት መሰማት ይህ ድብርት ጥዋት ላይ ይከፋል ሰው ወገግ እያየለለት ሲሄድ ባንቺ ላይ እየጨለመ ይመጣል። 5.የፔሬድ መብዛት፡፡ ፔሬድ ከ5-8 ቀን በኖርማል ሁኔታ ሊፈስ ይችላል ፡፡ በጂን ልክፍት ግን 30 እና 45 ቀን የፔሬድ ደም ሶስት ቀን እረፍት ሊኖር ይችላል፡፡ ይህም እንደ ጥቃቱ ይለያያል፡፡ የጥቃቱ ሃይለኝነት የፔሬዱን ብዛት ይወስናል፡፡ ዝቅተኛ ጥቃት መጠነኛ የፔሬድ መብዛት ሲሆን ከፍተኛው ደግሞ ከፍተኛ የፔሬድ መብዛት ይኖረዋል፡፡ 6.ፍራቻ መሰማት፡፡ ማታ ሲመሽ ከመጠን በላይ መፍራትና የልብ ምት መጨመር፡፡ የሚሞቱ ያክል ፍራቻ መሰማት፡፡ መተንፈስ እንኳ እስኪጨንቅሽ። 7.ለሰው የማይታየው ለሷ ብቻ የሚታያት ምልክቶች መኖር፡፡ እነኛም 100 በ100 ልክ ናቸው፡፡ ከሰፈር ውስጥ ማን እንደሚሞት እንደሚታመም እንዲሁም የሚደረጉ ሁናቴዎች ለርሷ ግልፅ ባለ መልኩ ይታያታል፡፡ ይህ ግን ፈፅሞ በእውነታ ላይ የተመሰረተ ውሸት ነው፡፡ ይህን ሸይጧንም ያመሳስላል፡፡ 8.ከጓደኞችሽ ጋር በሆነው ባልሆነው መጣላት ፡፡ ሰላም ማጣት ብሎም ሳምንቱን ሙሉ መጥፎ ወሬዎችን መስማት፡፡  9.እጅግ በጣም ተናዳጅ መሆን ሰው ጥሩ እያወራሽ አንቺ ቱግ ማለት። ጥሩ እያሰቡልሽ እንደ ጠላት መቁጠር ሰው አለማመን አደለም ይሁንና እስከመንቀጥቀጥ የሚያደርስ ንዴት። 10. ውሸታምነት። አዎ እጅግ ሲበዛ ውሸታም ነገር አሳባቂ መሆን ። ውሸቱን ወደሽ አደለም ምትዋሺው የሚያስገድድሽ ነገር አለ። 11.ከልክ ያለፈ ቅናት ምቀኝነት። የምታውቂያቸው ሰዎች ካንቺ በታች ሁነው እንዲንፈራፈሩ ትሻለሽ። የነገራቶች ፈጣሪ ሰው ስላንቺ እንዲያወራ ብቻ ትፈልግያለሽ። ያ ሰው ጥቅም እንዲያገኝ አትፈልጊም ቢያገኝም ካንቺ ካልሆነ ያንገበግብሻል። 12. ሙእሚኖችን በአሏህ መንገድ ላይ የሚሰሩ ሰዎችን መጥላት ። ይህም ከልብሽ ብትበቀያቸው ደስታሽ ነው። ሲያወሩ ወሬያቸው አይጥምሽም ቢመክሩ ምክራቸው አይዋጥልሽም። ሳታውቂያቸው መጥላት። 13. ሰላት ላይ መቆም ሞት መስሎ ይታይሻል። ረመዳን ካልመጣ በቀርም ሰላት የለም። 14. አስመሳይ ገፀ ባህሪ እንዲኖርሽ ያደርጋል። የማትወጂውን መውደድ መምሰል የምትወጂውን ጠይ መምሰል በጥቅሉ የሰውን ህሳቤ ወዳንቺ መጎተት ትፈልግያለሽ። ይህ ከዚህ በፊት የሌለ ባህሪ ነው። በዚህ ግዜ የሚደረግ ሩቃ እጅግ ጥበብ በተሞላባቸውና አላህን በሚፈሩ ሩቃ ዶክተሮች መካሄድ አለበት፡፡ ምክንያቱም በጅኑ አማካይነት ሁለቱም በመሳሳት ወዳልተፈለገ ወንጀል ሊያመሩ ይችላሉ፡፡ በአላህም እንመካለን በርሱም ከሸይጧን ሸሮች በሙሉ እንጠበቃለን፡፡ https://t.me/nhwdr
852Loading...
14
የእውነት አንችን ለትዳር የፈለገሽን እና ለጥቅም የፈለገሽን ወንድ አበጥረሽ ለይተሽ እወቂ አንችን ለትዳር የሚፈልግሽ ወንድ  የትዳር ፍላጎት ያለው ያራሱ ኮፊደክስ ያለው ወንድ ወደ አንች ቃላቶችን አሰማምሮ አይወረውርልሽም አቀራረቡ ስሬስ በሆነ መልኩ ነው አንችን በቃላት አማሎ ለራሱ ማድረግ አይፈልግም ከአንችም ከምተወረውሪያቸው ቃላቶች ቦታ አይሰጥም በይ እዳውም እሱ ጋ ያለሽ ቦታ እየቀነሰ ይመጣል  ያ ለጥቅም የቀረበሽማ ቃላቶቹ አንሰውት ሌላ መፍጠር ስለማይችል ነይ  መጨመር ይፈልጋል አንድ ስትይው ሁለት የሚመልስ  እመኒኝ ከኒካህ በፊቲ የሚሽለጠለጥ ወንድ ፈፅሞ ለትዳር አይሆንሽም ከዛሊክ የእውነት  ፈልጎሽ ለመጣ የሆነ መልካም ጎኑን የወደድሽለትን ወንድ አንችም ቃላቶችን እየቀመምሽ ከወረወርሽለት ከእሱ ጋ ያለሽን ቦታ ያሳጣሻል ወንድ ልጂ ኮስታራ ሴትን ነው የሚወደው  ወንድ ባየው ነው የሚያምነው ይባላል ስለዚህ በተግባርሽ እጂ በወሬሽ ለአንች ቦታ አይኖረውም ከምንም በላይ ለክብርሽ እና ለሀያዕሽ ቦታ ስጭ የአንች ዋና  ውበቶችሽ እነዚህ ናቸው እኔህን ከተጎናፀፍሽ የእውነት አንች ልዩ ሴት ነሽ /ነን ከወሬሽ ተግባርሽን አስቀድሚ ከዚያም የብዙወች ምኞት ትሆኒያለሽ ማለቴ እንሁን !! ✍ኡስታዝ አቡ አይመን https://t.me/nhwdr
871Loading...
15
ለሽንግሎችና ለልፍስፍሶች ማንቂያ። https://t.me/nhwdr https://t.me/nhwdr https://t.me/nhwdr
752Loading...
16
እህቶች ከማግባታችሁ በፊት የልጁን ማንነት በደንብ አጣሩ ….. አሏህ ይጠብቀን ከደዩስ ከአስመሳይ ወንድ! መረጋጋትን የመሰለ ነገር የለም እራስሽን፣ ማንነትሽን…ለማን አሳልፈሽ መስጠት እንዳለብሽ ጠንቅቀሽ ልታውቂ ይገባሻል!! ዲንሽን ተማሪ ብዙ ጉዳቶች የሚከሰቱት ከሸሪዓ እውቀት ስለ ራቅን ነው…………! እህቴ እድሜ እየሄደ ነው ብለሽ  በማይሆን ህይወት ውስጥ እራስሽን እንዳትዘፍቂ ! "العلم قبل القول والعمل" «ሸሪዐዊ እውቀት ከንግግርም ከተግባርም ይቀደማል»! "ዐብዱረዛቅ አልሐበሺይ: አንድ ሰው ለሐሰነል በስሪ እንዲህ ይለዋል "ልጄን  ለማን ልዳር?"  ሐሰንም "አሏህን ለሚፈራ! ከወደዳት ያልቃታል ያከብራታል፤ ከጠላትም አይበድላትም!" منقول https://t.me/nhwdr
941Loading...
17
በየሚድያው ለሚቅለበለቡትማ ምስ ናት ወሏሂ። አረብ አገር ለስራ የሄዱ እህቶቻችን አላህ ይምራችሁ ሌላ ምን ይባላል። እኔም በናንተ ጉዳይ ብግን ብሽቅ ብየ ነበር ጥሩ መካሪ ነው ኡስታዙ 👇 ፈገግ እያላችሁ ➾በደንብ አዳምጡ ወሳኝ ምክር !! የብዙ እህቶች ሂወት መመሰቃቀል አንዱ ምክንያት ይህ ነው !! ሸር እያደረጋችሁ ለሌሎችም ወደ ቻናሉ ለመቀላቀል ➘➘➘➘➘ አሰራጩት https://t.me/nhwdr https://t.me/nhwdr https://t.me/nhwdr
842Loading...
18
📌እህቶች ግን ሚድያ ላይ ለምንድነው የምትወጡት??? የተገላለጠችዋን ሲመክሩ ጭራሽ ሙተነቂቦችም መውጣት ጀመሩ።ኒቋቧን ለብሳ ወጥታ ቁርኣን ትቀራለች፣ኪታቦችን ታስቀራለች፣የኒቋብ style ታሳያለች አረ ስንቱን ወል ዒያዙ ቢላህ!   አስለን የመሰተር አላማው ምንድነው??!  ከሙተበሪጃዋ በምን ተለየሽ አንቺም ወጥተሽ ያዙኝ ልቀቁኝ ካልሽ???  ለምን ዲናችንን እናሰድባለን??? ለሙሃዶራህ 👈 ነውኮ ካልሽ አንቺ አታስፈልጊም ሚድያ ላይ ወጥተሽ ለማስተማር   ጀግና የሱናህ ወንድሞች አሉን እነሱ ይበቃሉ።       ማስተማርና ማቅራት ከፈለግሽ እህቶችሽን ብቻ ወንዶች የማያዩሽን ቦታና ጊዜ መርጠሽ አስተምሪ።  ሚድያ ላይ በምንም መልኩ መውጣትሽ አያስፈልግም።   አሁን አሁን ላይ ሙተነቂቦች በጣም እየበዙ ነው ሚድያ ላይ መውጣት።     ወንዶች ፊት የተለያዩ የሚስቡ ድርጊቶችን ወጥታ ታሳያለች። ቆይ ወንዶች የተሸፈነችዋም ሴት ጭምር እንደምትፈትናቸው አታውቂምን??????? ከሙተበሪጃዋ ባላነሰ መልኩ ሙተነቂቧም የምትፈትነው እንዳለ ዘነጋሽው???? የመሸፈንሽ አላማ ምንድነው??????  አይደለም ቪድዮሽን ድምፅሽ ራሱ አያስፈልግም በምንም በቃ አንቺ ተሰተሪ የውጩንም የውስጡንም ኒቋብ/ሂጃብ ተላበሺ። ሀያዕ ሊኖረን ይገባል    ሀያዕ ከሌለን እመኚኝ አንከበርም። ሀያኣችን ነው ከፍ ዝቅ የሚያደርገን።          አሁንም የምልሽ፦ለማስቀራትና ለማስተማር በሚል ሰበብ ሚድያ ላይ ወጥተሽ ወንዶች ፊት አታውሪ። አያስፈልግም።   ከቻልሽ በፅሁፍ ካልቻልሽ ሁሉን መተው።        እህቶችሽን ብቻ አቅሪ።    ብዙ የሱና አንበሶች አሉ እነሱ ይሸፍናሉ ቀሪውን። ንግግር አላብዛ  እናም እህቴ እስካሁን ለፖሰትሽው ተፀፅተሽ ቪድዮሽን አጥፊ ለሚቀጥለው ደግሞ ላለ መስራት ለረቡና ቃል ግቢለት! ሀያዕ 👈ከኢማን ነው።  ኒቋብ ከሀያዕ ጋር ነው የሚሄደው። ወሏሁ አዕለም
890Loading...
19
አሳዛኝ አወዛጋቢ እና ሳይፈለግ ፈገግ የሚያስብል የካፊሮች አስተምህሮ!!!!!!!!! 👇👇👇 ጥያቄ 👉 እየሱስ የማርያም ልጅ ነው? መልስ 👉 አዎ ጥ👉 ፈጣሪ ማን ነው? መ👉 እየሱስ ጥ👉 የፈጣሪ አባት ማን ነው? መልስ 👉 ፈጣሪ ጥያቄ 👉 አባቱ ማን ነው? መልስ 👉 ፈጣሪ ጥ 👉 ፈጣሪ ማን ነው? መ 👉 እየሱስ ጥ 👉እየሱስ የፈጣሪ አገልጋይ ነው? መልስ 👉 አዎ ጥ 👉 እየሱስ ማን ነዉ የላከው? መልስ 👉 ፈጣሪ ጥ 👉 ፈጣሪ ማን ነው? መልስ 👉 እየሱስ ጥ 👉 እየሱስ የፈጣሪ አገልጋይ ነዉ? መልስ 👉 አዎ ጥ 👉 ማን ነው የላከው? መልስ 👉 ፈጣሪ ጥ 👉 ፈጣሪ ማን ነው? መልስ 👉 እየሱስ ጥ 👉 እየሱስ በመስቀል ተሰቅሎ ሞቷል? መልስ 👉 አዎ ጥ 👉 ማን ነዉ ከሞት ያስነሳው? መልስ 👉 ፈጣሪ ጥ 👉 ፈጣሪ ማን ነው? መልስ 👉 እየሱስ ጥ 👉 እየሱስ በምድር ቆይታው ይፀልይ ያመልክ ነበር? መልስ 👉 አዎ ጥ 👉 ማንን ነበር ሲያመልክ የነበረው? መልስ 👉 ፈጣሪን ጥ 👉 ፈጣሪ ማን ነው? መልስ 👉 እየሱስ ጥያቄ 👉 ፈጣሪ መጀመሪያ አለው? መልስ 👉የለውም ጥ 👉 ማን ነዉ በ25th december ወር ውስጥ የተወለደው? መልስ 👉 እየሱስ ጥ 👉 ☘️ፈጣሪ ማን ነው? መልስ 👉 እየሱስ ጥ 👉 አሁን እየሱስ የት ነው? መልስ 👉 ከፈጣሪ በስተቀኝ ተቀምጧል ጥ 👉 ፈጣሪ የት ነዉ? መልስ 👉 መንግስተ ሰማያት ጥ 👉 መንግስተ ሰማያት ውስጥ ስንት ፈጣሪዎች አሉ? መልስ 👉አንድ ብቻ ጥ 👉 እየሱስ የት ነው? መልስ 👉 ከፈጣሪ በስተቀኝ በኩል ጥ 👉 ማን ነዉ ፈጣሪ? መልስ 👉 እየሱስ ጥ 👉 እየሱስ አማላጅ ነው? መልስ 👉 አዎ ጥ 👉 ከማን ጋር ነዉ የሚያማልደው? መልስ 👉 ከፈጣሪ ጋር ጥያቄ 👉 ፈጣሪ ማን ነው? መልስ 👉 እየሱስ ጥ 👉 የተሰቀለው ማን ነው? መልስ 👉 ፈጣሪ ጥ 👉 ሲሰቀል ለማን ነዉ አምላኬ ሆይ ለምን ተውከኝ ብሎ የሚለምነው? መልስ 👉 ለፈጣሪ ጥ 👉 ፈጣሪ ማን ነው? መልስ 👉 እየሱስ ክርስቲያኖች ሆይ! እውነት ይህ አስተምህሮ ሳይጎረብጣችሁ ሳያወዛግባችሁ ቀርቶ ነውን? ከዚህ ሁሉ ለምን የአዕምሮ ዕረፍት ወደምታገኙበት ወደ ኢስላም አትመጡም? በእስልምና  ፈጣሪ በፈጣሪ ቀኝ ተቀምጧል ፈጣሪ ተወልዷል ፈጣሪ ልጅ አለው ፈጣሪ አባት አለው የሚል የተወናበደ እና የተደናገረ አስተምህሮ የለም። አንድ ፈጣሪ ብቻ ነዉ ያለው። እርሱም ብቸኛ ነው። አሏህ አንድ ነዉ   አልወለድም አልተወለደምም እርሱን የሚመስል አንድም ቢጤ የለውም። https://t.me/+Dst-TmCESgFkODc8
1071Loading...
20
ክብር ለሴቶች . 1⃣. ባል በሚስቱ ላይ ከወሰለተ ቅጣቱ እስኪሞት ድረስ በድንጋይ መወገር ነው፡፡ 2⃣. 2ኛ ሚስት አግብቶ እኩል ካላስተዳደር የትንሳኤ ቀን ወደ ጎን ተጣሞ ይቀሰቀሳል፡፡ 3⃣.ጥሎሽ ይህን ያህል እሠጣታለሁ ብሎ ቃል ገብቶ ካልሠጠ እሱ ሌባ ነው፡፡ 4⃣. የፈታት አንደሆነ ከሠጣት ነገር ዉስጥ አንዳችም ነገር መውሰድ የለበትም፡፡ አሳፋሪ ነው አትውሰዱ ይላል ቁርኣን፡፡ 5⃣. የዉርስ መብቷን የማይሠጣት ከሆነ የአላህን ድንበር ተላለፈ፡፡ የአላህን ድንበር የሚተላለፍ ራሱን ምንኛ በደለ!፡፡ 6⃣ ሴትን ልጅ በመምታት ይሁን በሌላ ነገር ያዋረዳትና ዝቅ ያደረጋት እሱ የተዋረደ ነው፡፡ 7⃣. ከአራትወር በላይ ጥሏት የጠፋ እንደሆነ የመለያየት መብት አላት፡፡ 8⃣. እንደ እናቱ ሊያያት አይገባም፤ ጀርባውን መስጠትና ፍራሹን መለየትም የለበትም፡፡ 9⃣. ‹አልቀርብሽም አንቺ ለኔ እንደ እናቴ ነሽ› ካላት በኋላ ቃሉን ማጠፍ ከሳበ ለቅጣቱ ስልሳ ቀናትን መፆም ይኖርበታል፡፡ 🔟. የጠላት እንደሆነም ይታገስ፡፡ በጠሉት ነገር ዉስጥ ብዙ መልካም ነገር ሊኖር ይችላልና ይላል ቁርአን ፡፡ 1⃣1⃣. አንደኛውን ባህሪዋን ቢጠላ ሌላውን ይውደድላት፡፡ ሰው ሆኖ ሙሉ የለምና፡፡ 1⃣2⃣ የፈታት እንደሆነም መልካምነቷን አይርሳ፡፡ ትዝታ አያረጅም፡፡ ምንም እንኳ የሆነ ጊዜ ጥሩ ትንፋሽ ተለዋውጠዋልና፡፡ 1⃣3⃣. በፍቺ ከተለያዩ ልጆቿን አይከልክላት፡፡ ቀለባቸውንም በትክክል ይስጣት ፡፡ 1⃣4⃣. ሴት ልጅ በሀብት ንብረቷ ሙሉ ባለመብት ናት፡፡ መፀወተች፣ ነገደችበት መብቷ ነው፡፡ በሷ ገንዘብ ባሏ አያገባውም፡፡ 1⃣5⃣ ድንበር ያለፈባት ሰው በተመሳሳይ መልኩ መቀጣት ይኖርበታል፡፡ 1⃣6⃣. ባሏን የምትታዘዘው በመልካም ነገር ያዘዛት እንደሆነ ብቻ ነው፡፡ ፈጣሪን በማመፅ ፍጡርን መታዘዝ የለም፡፡ 1⃣7⃣ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) የበኑ ቀይኑቃዕ ጎሣዎች ላይ የዘመቱት በሴት ልጅ ክብር ምክንያት ነው፡፡ 1⃣8⃣. ከሷ መከላከል የመስዋእትነት ደረጃ አለው፡፡ 1⃣9⃣. ኸሊፋ አል-ሙዕተሲም ዐሙሪያ ድረስ ጦራቸውን ያዘመቱት ስለሷ መነካት እልህ ብለህ ነው፡፡ (ይህን ታሪክ ፈልጋችሁ አንብቡ፡፡) 2⃣0⃣. በዉሸት በዝሙት የወነጀላት የሰማኒያ ጅራፍ ቅጣት ይጠብቀዋል፡፡ 2⃣1⃣. እሷን ማስተማር ግዴታ ነው፡፡ በመልካም ሁኔታ ማሳድግ የጀነት መግቢያ መንገድ ነው፡፡ 2⃣2⃣ ከእናቶች እግር ሥር አትነሱ፡፡ ጀነት በእግራቸው ሥር ነውና፡፡ 2⃣3⃣. እናት ከአባት በሦስት ደረጃዎች የበለጠች ናት፡፡ ራሳችሁ በድላችሁ፣ መብቶቻቸውን ሰርቃችሁ እስልምና ሴቶችን ይበድላል አትበሉ።💞💞💞 h
1122Loading...
21
📗📕اسم الكتاب عقيدة أهل السنة والجماعة 📖የኪታቡ ስም ዓቂዱ አህል ስሱና 📜 ✍مألفها سماحة الشيخ العلامة محمد بن صالح العثيمين 📖የኪታቡ አዘጋጅ ሙሀመድ ኢብኑ ሷሊሓል ዑሰይሚን 👉ደርስ ክፍል ሰባት 🎤المدرس أخونا  أبو مسلم بن أحمد غاشينوا 📖ደርሱን የሚሰጠው አቡ ሙስሊም -ቢን-አህመ-ድጋቼኖ ወደ ቻናላችንም ጎራ ይበሉ 👇👇👇👇👇 https://t.me/enkuwoch
932Loading...
22
#እቺን_ሴት_አትሁኝ . 1. በቴሌግራም ሀይ አለሽ 2. ሳትመልሺ ወደ profilu አቀናሽ 3. አለባበሱም ሆነ አቁዋሙ ያምራል 4. በድጋሜ ሀይ አለሽ 5. አሁን ግን በደስታ መለሽለት 6. መልክት መለዋወጥ ተጀመረ.. 7. በአካል ለመገናኘት ቀጠሮ ተያዘ 8. ጥሩ ልብስ ለበሰሽ ሽቶ ተቀብተሽ አምሮብሸ ሄድሽ 9. ውድ የሆነ መዝናኛ ቦታ ወሰደሽ 10. ጥሩ ጊዜ ማሳለፍ ጀመራቹ 11. እጆችሽን በፍቅር ያሻሽሻል በቀልዱ ያስቅሻል 12. አይኖችሽን በፍቅር አይን ተመልክቶ ፈገግታ ይመግብሻል 13. ብዙ ትውውቅ ያላቹ ያህል ተሰማሽ 14. ክፍል እንድትይዘ ጠየቀሽ ተስማማሽ 15. ምቾት እንዲሰማሽ አደረገ 16. በፍቅር በስሱ ከንፈርሽን መሳም ጀመረ 17. ትክክል አለመሆኑ ቢገባሽም ደስታ ተሰምቶሻል 18. በእርጋታ ወደ አልጋ ወሰደሽ 19. ለመቃወም አቅሙን አጣሽ 20. ሌለዉ ቢቀር መከላከያ ለመጠቀም ሀሳብ አቀረብሽ 21. በስሜት ጦፎ ሰለነበር ሊሰማሽ አልቻለም 22. ፍልሚያውን ወደድሽው እርካታም አገኘሽ 23. ከፍሪጅም ቀዝቃዛ ዉሀ አምጥቶ እራሱ አጠጣሽ 24. የሚያሳይሽ ክብር እጅጉን ማረከሽ 25. ራስሽን እድለኛ አርገሽ ቆጠርሽ 26. የምትፈልጊውን ወንድ እንዳገኘሽ ተሰማሽ 27. ልብሰሽን ለባበስሽ 28. ወደ ቤት አቅፎ ሸኘሽ 29. ጉንጮችሽን ስሞ የደሰታ ጊዜ ማሳለፉን ገለፀልሽ 30. ለጉዞሽም ገንዘብ በእጅሽ አስጨበጠሽ 31. ከልብሽ ፈገግ በማለት ነገ እንገናኝ ፍቅር አልሽው 32. እሱ ግን መልስ አልሰጠሽም 33. በደስታ ፈገግ እንዳልሽ ተጉዘሽ እቤት ደረሰሽ 34. በሰላም እቤት እንደደረሽ ሜሴጅ ላክሽለት 35. online ቢሆንም መልስ አልመለሰልሽም 36. ግራ ተጋብተሽ ድጋሜ ፃፍሺለት 37. አሁንም መልስ የለም 38. ከደቂቃዎች ብሀላ ስታይው ቴሌግራም ላይ ብሎክ ተደርገሻል 39. ብሎክ መደረግሽ ታወቀሽ 40. ቀናት ሳምንት ወራት አለፉ 41. ህመም ይሰማሽ ጀመር ድካም ክብደት መቀነስ.. 42. ወደ ሆስፒታል በመሄድ ምርመራ አደረግሽ 43. ከቆይታ ቡሀላ ነርሷ ውጤት ይዛ መጣች 44. HIV ፖዘቲቭ እና እርጉዝ እንተመኘሽ ተነገረሽ 45. እንዴት??? 46. ከእውነቱጋ ተጋፈጥሽ 47. ጭንቀት ነገሰብሽ በፍርሀት ተዋጥሽ 48. ተስፋ ቢስነት ስሜት አልባነት ተሰማሽ 49. ሞት ወደ አንቺ መቃረቡ ተሰማሽ 50. ሁኔታዎች ወደ ኃላ ተመልሰው ብታድሻቸው ተመኘሽ 51. ግን ምን ዋጋ አለው እረፍዶል 52. ወደ ሰማይ በማንጋጠጥ ፀሎት አደረስሽ😢😥😥🙏 • እቺን ሴት አትሁኝ • በስሜት አትመሪ • በሀቡት በንዋይ ሰውን አትመዝኚ • ሴት ልጅሽ እንድትሆንልሽ የምትመኚውን አይነት ሴት ሁኚ ለሴቶች የሚሆን ምክር ያንብቡት። አንብበው ሲጨርሱ ሼር ማረግ አይርሱ https://t.me/+Dst-TmCESgFkODc8
1404Loading...
23
❀━┅ ♥ እንዴት ያለ ባል ♥┉┅━❀ ●●አሰተማሪ እና አስለቃሽ ታሪክ●●            👉ባልና ሚስት ከተጋቡ አራት አመታት ተቆጥረዋል ግን ልጆችን መውለድ አልቻሉም ነበርና ወደ ሀኪም ቤት ችግሩን ለማወቅ ይሄዳሉ አስፈላጊውን ምርመራ ማድረግ እንዳለባቸው ተነግሯቸው ወደ ቤታቸው ይመለሳሉ፣ የምርመራውን ውጤት ለመስማት ባል ወደ ሃኪም ቤት ቀድሞ ያመራል ዶክተሩ ጋር ሲገባ የተነገረው ውጤት እጅጉን አሳዛኝ ነበር ባለቤቱ መውለድ አትችልም መሃን ናት ባል የሰማውን ዋጥ በማድረግ አላህን ያመሰግናል ፣ ለዶክተሩም እንዲህ ይለዋል ባለቤቴን ይዜ እመጣለው ግን ስትመጣ መውለድ እንደማትችል አትንገራት ይልቁንስ እኔ መውለድ እንደማልችል አሳውቃት በማለት ለምኖ ያሳምነዋል፡     ዶክተሩም ባል ያለውን እሺ በማለት ለሚስት ባለቤትዋ መውለድ እንደማይችል እና ተስፋቹ አንድ አላህን ብቻ መማፀን ነው ሲል ከምክር ጋር ውጤቱን ያሳውቃታል  ብዙም አልቆየ ይህ ወሬ በባልና ሚስት ቤተሰቦች ዘንድ ይሰራጫል፣ በዚህ መልኩ ለአምስት አመታት ያህል ከኖሩ በኋላ ሚስት ለባል ከዛሬ ጀምሮ ከሱ ጋር መኖር እንደማትችል እና ዘር ፍሬዋን ልጆችዋን ወልዳ ማየት እንደምትፈልግ ትነግረዋለች ፣ባል በጣም ሀዘን እየተሰማው ይህ የአላህ ውሳኔ ነው እባክሽ በአላህ ላይ ያለሽ ተስፋ የጠነከረ ይሁን በማለት ነገሩን ለማርገብ ይሞክራል እሷም ጥሩ ይህንንአመት እታገሳለው ከዛ በኌላ ግን ከኔ ጋር ትቆያለች ብለህ እንዳታስብ ትለዋለች እሱም በአላህ ተስፋውን አስጠግቶ ይስማማል ፡ሱብሃነሏህ የአላህ ውሳኔ ሆኖ በዛው አመት ሚስት በኩላሊት በሽታ ትጠቃለች ሀኪሞችም ግዴታ ኩላሊቷ መቀየር እንዳለበትና ካልሆነ ነገሮች ሊከብዱ እንደሚችሉ ይነግሯታል።   ሚስትም ይህንን ስትሰማ ወቀሳዋን በባል ላይ አጠናክራ ቀጠለች ሰበቡ አንተው ነህ ፍታኝ ኑሮዬን ልኑርበት ስልህ እምቢ ብለህ ብዙ ወቀሰችው በዚህ ወቅት ባል ባለቤቱን አስፈቅዶ ኩላሊት በፍቃደኝነት ለባለቤቱ የሚሰጥ ሰው ለማፈላለግ ከሀገር ውጭ እንደሚሳፈር ይነግራት እና ተሰናብቶ ከሆስፒታል ይወጣል። ብዙም አልቆየ ከሳምንት ቦኌላ ይደውላል አልሃምዱሊላህ ኩላሊት የሚሰጥ ሰው አግኝቻለው አብሽሪ በማለት ያበስራታል አንድ የአረብ ሀገረ ተወላጅ ወጣትም ያለችበት ሆስፒታል ድረስ መጥቶ ኩላሊቱን ሊሰጣት ፍቃደኛ መሆኑን ይነግራታል። ቤተሰብ ሁሉ ተደሰተ ዱአው ዘነበበት ለነገሩ ኩላሊቱን የሚሰጠው በእርግጥ ባል እንጂ ይህ ወጣት አልነበረም። ሚስት እና ቤተሰብ እንዳያውቁ የተጠቀመው ዘዴ ነበር ፡ባልም አስፈላጊው የቀዶ ጥገና ከተደረገለት በኌላ ኩላሊቱን ለሚስት ይሰጥና የኩላሊት ዝውውሩ በተሳካ መልኩ ይጠናቀቃል ፡ አልሀምዱሊሏህ!!! ሚስትም ጤንነትዋ ሙሉ ለሙሉ ይመለስላታል ። መቼም ይህንን ከፍተኛ ክፈያ የከፈለን ባል ድካምና በአላህ ላይ ያለውን ተወኩል እና ኢማን ብሎም ተስፋ አላህ በከንቱ አይተወውም አይደል !!! ብዙም አልቆዪ ሚስት የመጀመርያ ልጅዋን መፀነስዋን ታውቃለች አላሁ አክበር !!! በዘጠነኛው ወር የመጀመረያው ልጅ ተወለደ ቤተሰብ ሁሉ በደስታ ተዋጠ ፥ ይህንን ሁሉ በቀን ውሎው መዘገብ ላይ ግን ከማስፈር ባል አልተዘናጋም ነበር በዚህ ሁኔታ ላይ ሳሉ አንድ ቀን በቤት ውስጥ ካለ ጠረጴዛ ላይ ይህንን መዘገቡን ረስቶ ጥሎት ከቤት ይወጣል ሚስትም አንስታ ማንበብ ትጀምራለች ያኔ ነበር እውነታው ሁሉ የተብራራላት በለቅሶ ተዋጠች ወዲያው    ባል ጋር 📲ደውላ ተንሰቅስቃ እውነታውን እንዳወቀች አስረዳችው እሱም እያለቀሰ ምን ያህል እንደሚወዳት ነገራት ፡፡ ታሪኩን ፀሀፊው ባልም ሚስቱ ለሱ ካላት ክብር እና ከፍተኛ ወዴታ የተነሳ ከዛ ቀን ጀምሮ ቀና ብላ በሙሉ አይኗ ደፍራ እንዳላየችው በመግለፅ ለባለፉት አስር አመታት ብቻውን ያለቅስ እንደነበር እና እምባውን ይጠርግለት የነበረ ሰው እንዳልነበረ እና ዛሬ ባለቤቱ ስታለቅስ አይዞች በማለት እምባዋን እንደሚያብስላት ይናገራል ይሄው ነው የሰብር ውጤቱ መጨረሻው ጣፋጭ እና አስደሳች ነው። https://t.me/+Dst-TmCESgFkODc8
1223Loading...
24
ፈገግታ የባል ስም በረከት የሚስት ስም ላምሮት ሲጠራሩ እሷ በሬ ትላለች እሱ ላሜ ይላታል። ጎረቤቶቻቸው ከብቶች ይሏቸዋል ። ክፉ አታናግሩኝ በቃ ተውኝ
1726Loading...
25
📮 ከአራቱ ወሮች አንዱ የዙልቀዐዳ ወር 📌 በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መደመጥ ያለበት ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ምክር። 🎙️ በኡስታዝ አቡ ሙሓመድ ሙሓመድሰዒድ ቢን በድሩ አላህ ይጠብቀው።
1582Loading...
26
ለሴቶች ብቻ ......ስሚኝማ እህቴ... -------------------- ከአሏህ ያልተሰጠን ደስታ አታሳጂ፡ ክብርሽን ጠብቀሽ በማስተዋል ሒጂ፡ በስኬት ላይ ስኬት እንድታሳድጂ፡ እነዚህ ውብ ቀኖች ዛሬ እምትኖሪያቸው፡ እንደተራ ነገር ሁሌ እምትቆጥሪያቸው፡ ልክ እንደ አንች ሁሉ ማህፀን አላቸው፡ በድንገት አንድ ቀን በሆነ ኮሽታ፡ ወይ በቅርብ ርቀት የማታ የማታ፡ ከጊዜ በኋላ ይወልዳሉ መንታ፡ ያንዱ ስም ፀፀት ነው ያንዱ ስም ትዝታ፡ የነገውን ክስተት አሁን ተጠንቀቂ፡ ፀፀት ወይ ትዝታ ምርጫሽን እወቂ፡ ይህ ነው የኔ ምክር የወንድምነቴ፡ ተግሳፄን ተቀበይ ስሚኝማ እህቴ፡ ....NB...... የዛሬ እርጉዝ ቀኖችሽ ነገ ላይ ምን እንድወልዱልሽ  ትፈልጊያለሽ?? መሪር ፀፀት ወይስ ውብ ትዝታ ምርጫው የአንች ነው።     👉ኑረዲን አል አረብ https://t.me/+Dst-TmCESgFkODc8
1711Loading...
27
ሷሊህ ሴት  እና ሷሊህ ወንድ በዱዐ ብዛት እንጂ  በጅንጀና ዉጤት አይገኙም 4 ነጥብ። ጅንጀና ስሙ  በራሱ ሲያስጠላ 👍ㅤ   ❍ㅤ     ⎙ㅤ     ⌲  ˡᶦᵏᵉ  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ    ˢᵃᵛᵉ     ˢʰᵃʳᵉ ➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘ [مَنْ دَلَّ عَلَى خَيْرٍ فَلَهُ مِثْلُ أَجْرِ فَاعِلِهِ] ቴሌግራማችን👇👇👇ተ🀄️ላ🀄️ሉ @tewhedandsuna @tewhedandsuna
1512Loading...
28
🔘👉 እናትህን አደራ ‼️ 👌 በሚል ርዕስ መካሪ እና ገሳጭ የሆነ መደመጥ ያለበት ነሲሃ። 🎤 በኡስታዝ ሀምዛ ቢን ረሻድ አላህ ይጠብቀው።  
1363Loading...
29
✍ የሁላችን ማንነት እንደ ፕሮፋይላችን ቢሆን; መኝታ ክፍላችን እንኳ ሳይዘጋ ቢታደር ስጋት አይኖርም ነበር!!
1271Loading...
30
🧿 ሁሉም……… "ነፍሲ…… ነፍሲ……" በሚልበት ቀን: እሳቸው ብቻ……… "ኡመቲ…… ኡመቲ……" ይላሉ። ﷺﷺﷺﷺﷺﷺﷺﷺﷺﷺﷺﷺﷺ
1340Loading...
31
🔋 ልብን ሚነካ የሆነ ምክር 🔋 موعظة بليغة تُفزع القلوب وتوقظها من غفلتها... ✍ قال الإمام القرطبي صاحب التفسير رحمه الله : ✍ ኢማሙ አል-ቁርጡቢ: 🍎 تفكَّر الآن فيما يحل بك من الفزع بفؤادك : 👉 እስቲ አስተንትን ልብህ ላይ ሚያርፈውን ድንጋጤ 🍏 إذا رأيت الصراط ودقَّتَه .. 👉የሲራጥን ቅጥነት ስትመለከት 🍎ثم وقع بصرك على سواد جهنم من تحته .. 👉 ከዛ አይንህ ከሲራጥ ስር የጀሀነም ጨለማ ላይ ሲያርፍ 🍏 ثم قرع سمعك شهيق النار وتغيُّظُها .. 👉 ከዛ ጆሮህን የጀሀነም ጩሀት ብርታት ሲያንኳኳህ 🍎 وقد كُلِّفت أن تمشي على الصراط مع ضعف حالك واضطراب قلبك وتزلزل قدمك وثقل ظهرك بالأوزار المانعة لك من المشي على بساط الأرض فضلاً عن حدة الصراط .. 👉ሲራጥ ላይ እንድትሄድ ተገደህ ሁኔታህ ከመድከሙ ጋ ልብህም ከመወዛገቡጋ እግርህም ከመንቀጥቀጡ ጋ ጀርባህም ከብዶ መሬት ላይ ከመጓዝ በሚከለክሉ ወንጀል ይቅርና የሲራጥ ስለት ላይ ልትጓዝ 🍎فكيف بك إذا وضعت عليه إحدى رجليك ؟! 👉 እንዴት ትሆናለህ አንዱን እግርህ ስታሳርፍበት 🍏 فأحسست بحدَّته .. 👉 ስለቱንም ስትዳስስ 🍏 واضطررت إلى أن ترفع قدمك الثانية .. 👉 ሁለተኛውን እግርህን ለማንሳት ስትገደድ 🍎 والخلائق بين يديك يزِلُّون ويتعثرون .. 👉 ፍጥረታትም ፊት ለፊትህ ሲወድቁ 🍎 وتتناولهم زبانية النار بالخطاطيف والكَلاليب .. 👉 የእሳት ጠባቂዎች በመንጠቆ ሲቀበሏቸው 🍏 وأنت تنظر إليهم كيف ينكسون إلى جهة النار رؤوسهم وتعلو أرجلهم .. 👉አንተም እይተመለከትካቸው ወደ እሳት በአፍጢማቸው ሲደፉ ጭንቅላታቸው ተዘቅዝቆ እግራቸው ከፍ ብሎ 🍏 فيا له من منظر ما أفظعَه ومرتقى ما أصعبه ومجال ما أضيقه .. 👉ምን አይነት አስደንጋጭ እይታ ነው መወጣጫም ምነኛ የከበደ ምነኛ የጠበበም ቦታ ነው 🤲 فاللهم سلِّم سلم... 🤲 ጌታችን ሰላም አድርገን አሚን... 📖 |[ التذكرة للقرطبي : ص٧٥٧]
1400Loading...
32
ጀሀነም የሚገባው ወደ ጀሀነም ጀነት የሚገባውም ወደ ጀነት ከገባ በኋላ አንድ ተጣሪ እንዲህ ሲል ይጣራል! አንተ ሙሐመድ! ተደሰተክ ወይ? እርሳቸው እንዲህ ይለሉ«ጌታዬ! ወላሂ አልተደሰትኩም። ከኡመቶቼ እሳት ውስጥ የቀረ አለ» አላህም ለመላኢኮች «ቅንጣት ታክል ኢማን በቀልቡ ያለውን ሁሉ ከእሳት አውጡ» በማለት ያዛቸዋል። ከዚያም ጀሀነም በሯ ይከፈትና የተወሰነው የሙስሊሙ ክፍል ወጥቶ ወደ ጀነት ይተማል። አላህ በድጋሚ «ሙሐመድ ሆይ! ተደሰትክ?» ይላቸዋል። «ጌታዬ ባንተ እምላለሁ! አሁንም ከህዝቦቼ የቀሩ አሉ» ብለው ያለቅሳሉ! አላህም ለመላእክቱ «አይኑ የትንኝ ራስ የምታክል እንባም ብትሆን እኔን ፈርታ ያነባችን ሁሉ አውጡ» በማለት ያዛል። ከዚያም «ያ ሙሐመድ! አሁንስ ተደሰትክ?» ይላቸዋል። «ወላሂ አልተደሰትኩም። አሁንም ከኡመቴ የቀሩ ሰዎች አሉ። ይላሉ ረሱላችን ﷺ » አላህ ለመላኢኮች «ላኢላሀ ኢለላህ፣ ሙሐመዱን ረሱሉላህ ያለውን በጠቅላላ ከጀሀነም አውጧቸው» በማለት ያዛል። ጀሀነም በሮቿ ተከፍተው ሁሉም ወደ መስካሪዎች ጎራ ይነጉዳሉ። ከወርቅና ከሉል በተሰራ ግንብ ውስጥ ይነዳሉ። ባማረ መዓዛ ይታወዳሉ። ውስጥ የነበሩት የጀነት ሰዎች የተበለጡ እስኪመስላቸው ድረስ እነዚህ ሰዎች ውብ ይሆናሉ። ከዚያም ወደ ጀናህ እንዲገቡ ይደረጋል። ይሄኔ ለመጨረሻ ጊዜና ለዘልዓለም ጀሀነም ትዘጋለች!! በዚህ ወቅት ነው እንግዲህ፦ « ﺭُّﺑَﻤَﺎ ﻳَﻮَﺩُّ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﻛَﻔَﺮُﻭﺍ ﻟَﻮْ ﻛَﺎﻧُﻮﺍ ﻣُﺴْﻠِﻤِﻴﻦَ እነዚያ የካዱት (በትንሣኤ ቀን) ሙስሊሞች በኾኑ ኖሩ በብዛት ይመኛሉ፡፡ (ሱረቱ አል-ሒጅር- 2) አላህ የርሳቸውን ሸፈዓ የምናገኝ ያድርገን!! ሰሉ ዐለል ሐቢብ!! https://t.me/nhwdr
881Loading...
33
★ጌታዬ ያኔ ሲጠይቀኝ እያለ " ምነው ማታፍር አንተ እኔን ስታምፀኝ"★ ~~ አማሙ አህመድን ያስለቀሰ ልብ የሚነካ ግጥም ትርጉም #ኡስታዝ_ኢብኑ_ሙነወር →ጌታዬ ያኔ ሲጠይቀኝ →እያለ " ምነው ማታፍር አንተ እኔን ስታምፀኝ" →"ከፍጡሮቼ ሁሉ ወንጀልህን እየሸሸግክ →እኔ ጋር ግን መጣህ አመፅክን ተሸክመክ" →ወይኔ! ምን ይውጠኛል →ማንስ ይጠብቀኛል →ጊዜ ሄዶ አልፎ ጊዜ ሲተካ →ነፍሴ በምኞት ሲረካ →ዘነጋሁ የወዲያኛውን →ከሞት ከፈኔ የሚከተለውን →ዘላለም ለመኖር ቃል እንደተገባልኝ →ሞት የሚባል ነገር እንደማይመጣብኝ →ይሄው ጣእረ–ሞት መጣ →ማን ያተርፈኛል ከዚህ ጣጣ? →ዙርያየ ያሉን ቃኘሁኝ →የሚጠቅመኝ ግን አጣሁኝ →ምን እንዳስቀደምኩ ልጠየቅ ነኝ →ለዚህ ግዜየ የሚሆነኝ →ያኔ ምን ይሆን መልሴ →በእምነቴ ችላ ያልኩትን እራሴ →ወይኔ! ከቶ ምን ይብቃኝ →ሰምቼ አልነበርን የጌታዬ ቃል ሲጠራኝ? →በቃፍም፣በያሲን ያለውን →ምነው አልሰማሁ ተግሳፁን →ምነው አልሰማሁ ትንሳኤውን →የፍርዱን ቀንና መሰብሰቡን? →መለከል–መውት ሲፈልገኝ →አልሰማሁም ወይ ሲጠራኝ? →ጌታ ሆይ! እኔ ባሪያህ ተመለስኩኝ →ማን አለ ከለላ የሚሰጠኝ →ከምሕረተ ሰፊው ጌታ ሌላ →እኔን ወደ ሀቅ የሚመራ →በንሰሐ መጣሁ ይቅር በለኝ →መልካም ሚዛኔን አክብድልኝ →ሒሳቤን አርገው ቀና →ተስፋዬ አንተው ነህና ~~ 👇 https://t.me/nhwdr https://t.me/nhwdr https://t.me/nhwdr
1083Loading...
34
بِسْمِ اللَّــــهِ الَّرحْمَـــــــــنِ الرَّحيم 💥#خطبة_جمعة_قيمة_جدا💥 💥 لفضيلة الشيخ أبي عبدالله 💥 محمد بن علي بن حزام الفضلي البعداني           💥حفظه الله 💥 💎 وهي بعنوان :- 💥 *عزة المسلمين بالمحافظة على أخوة الدين، وعدم المسارعة في إرضاء الكافرين* 💥 ⌚️المدة :- ٠١ : ٢٠ - دقيقة. 📢 والتي ألقاها شيخنا المبارك حفظه الله ورعاه في دار الحديث السلفية بإب - حرسها الله وسائر بلاد المسلمين        🍃في ٢ ذي القعدة لـ عام ١٤٤٥هـ . ------------ http://sh-ibnhizam.com/sermons-details.php?Post=Sermons&ID=611 ==================== لمتابعة الخطب كاملة صوتية فعلى هذا الرابط/ https://t.me/hizamkhotap ولمتابعة الخطب المكتوبة فعلى هذا الرابط/ https://t.me/readullpreah ‏•═══ ༻✿༺═══ • *للاشتراك في مجموعات خطب قيمة للشيخ محمد بن حزام حفظه الله ورعاه عبر الواتساب* https://chat.whatsapp.com/IDdoezEZw3MKLnS9U9nQUk
1090Loading...
35
Media files
890Loading...
36
ከቀናቶች ሁሉ በላጭ በሆነው ጁሙዐ ቀን #ሶልዋት ስለማብዛት የተነገረበት! 🎙በሸይኽ ኢልያስ አሕመድ   ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ☀  ሁዳ መልቲሚዲያ ---------------------- በቴሌግራም t.me/huda4eth በፌስቡክ fb.com/huda4eth በዩትዩብ https://goo.gl/WK5K5N በ ቲክ ቶክ @huda4eth ያግኙን
2004Loading...
37
✍ አስበኸዋል?!……… ከምስራቅ እስከ ምዕራብ የአንተ ስም እያነሳ ሲያወድስህ; ከዝያ……… አላህ ዘንድ ምንም ነገር የሌለህ ስትሆን?? ከባድ ነውውውውው 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 ሰዎች ሥራችንን በኢክላስ ለአሏህ ብቻ እንሥራ የሰው ውዳሴም ሆነ ትችት አይጠቅመንም አይጎዳንም። በሰው እጅ ጀነት የለም እሳት የለም።ስለ ሰው አንጨነቅ እባካችሁን‼️ ✍አቡ ሙስሊም ቢን ጋቼኖ
1362Loading...
38
ጫት የዱዓ መሳሪያ ሳይሆን የውድመት መሳሪያ ነው! ⚠️ ጫት ውድ የሆነውን ግዜ ይገድላል። ⚠️ ጫት ያጀዝባል። ⚠️ ጫት ያጃጅላል። ⚠️ ጫት አላማ ቢስ ያደርጋል። ⚠️ ጫት ነዝናዛ ያደርጋል። ⚠️ ጫት ኪስን ያከሳል። ⚠️ ጫት ወንድነትን ያከስማል ብልት ያኮላሻል። ⚠️ ጫት ቤተሰብን ይበትናል። ⚠️ ጫት ያልከሰክሳል። ⚠️ ጫት ሌባ ያደርጋል። ⚠️ ጫት ወስላታ ያደርጋል። ⚠️ ጫት ልብን ያደርቃል። ⚠️ ጫት የሰው እጅ ያሳያል/ለማኝ ያደርጋል። ⚠️ ጫት ያደሀያል። ⚠️ ጫት ያሳብዳል። ⚠️ ጫት እንቅልፍ ይከላክላል። ⚠️ ጫት ለቢድዓ እና ሽርክ ይዳርጋል። ⚠️ ጫት ፈሪ ያደርጋል። ⚠️ ጫት ጥርስን ያዳሽቃል። ⚠️ ጫት አፍን ያገማል። ⚠️ ጫት ቡቱቶ ያስለብሳል። ⚠️ ጫት ጨጓራ በሽታ ያመጣል። ⚠️ ጫት ውበት ያበላሻል። ⚠️ ጫት ያደነዝዛል። ⚠️ በዲንህ ደዩስ እንዲትሆን ያደርግሃል። 📌 በጥቅሉ ጫት ትውልድ ገዳይ አደገኛ ቅጠል ነው። ወጣቶቻችን ሆይ ንቁ ኤሄን ቅጠል እያኘካችሁ ውድ የሆነውን ግዜያችሁን አታውድሙ። ለጉዳቶቹ ሰለባ አትሁኑ። 👌 የሆነ ቦታ ዞር ዞር ስል ያገኘሁት ነው የተወሰነ ጨማምሬበት አቀረብኩላችሁ። እስቲ ለጫት ቃሚዎች ከእውቀታቸው ላይ ይጨምሩበት ላኩላቸው። እንጂማ ጉዳቱን የማያቁ ሁነው አይደለም።
1191Loading...
39
እንደዚህ የማይመለከተን ቦታ እየገባን ነው የምንጎዳው። የማይመለከተው ጉዳይ ላይ የተዘፈቀ የሚመለከተው ጉዳይ ያመልጠዋል።
1201Loading...
40
⭕️👉 ለኡስታዝ ተብሎ መዋደድ ⭕️👉 ለኡስታዝ ተብሎ መጣላት ⭕️👉 እንዲህ አይነት መጃጃል ⭕️👉 መች ነው የሚያበቃው  ⁉️ 👉 ሁለት ኡስታዞች ተጣሉ ተብሎ ወገንተኛ ሆኖ መባላት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መቀበር አለበት 👉 ኡስታዜ ተተቸ ብሎ ትዳር ማፍረስ ኡስታዝ እንደ ነብይ የሚታይበት ዘመን ማብቃት አለበት 👉 አንድ ሚስኪን ደካማ የአላህ ባሪያ እንደ ዲን ታይቶ ለሱ ብሎ መውደድ ለሱ ብሎ መጥላት እቺ ሰለፊያ ሳትሆን ሂዝቢያ ነች 👉 ሁለት ኡስታዞች ረድ ቢደራረጉ ቢሳደቡ ደረሶችን ከጎናቸው ማሰለፍ ቢፈልጉ  ስራቹህ ያውጣቹህ አላህ ፊት ትቆሟታላቹህ እኛ ግን ቢዚ የሚያረገን ነገር አለን ሂወታችን አጭር ነች ለእናንተ ብለን የምናባክነው ትርፍ ጊዜ የለንም ማለት አለብን 👉 አንዱን ተበደለ ብለህ ተበዳይ በመርዳት ኒያ በዳይ ትሆናለህ ግን አይታወቅህም ምክንያቱም ፊትና ታሳውራለች 👉 ፊትና ተጠንቀቅ ዘው ብለህ አትግባ ምሰሶህን ተደግፈህ ቁርአንህን ይዘህ ሂወትህን ግፋ 👉 እያንዳንዱ ነገር አንተ ካላቦካሀው የሚበላሽ ወይም ዳእዋ ያበቃላት እንዳይመስልህ ብትሞት እኮ ዱንያውም ዳእዋውም ይቀጥላሉ አንተ ስለሌለህ ፀሀይ ለአንድ ደቂቃ የምትዘገይ እንዳይመስልህ አብሽር አትጨነቅ ስለሞትክ መብራትም አይቋረጥም 👉 ኮሽ ባለ ቁጥር እኔ አለሁኝ ብለህ ብቅ ብቅ ይቅርብህ / ይቅርብሽ 👉 ሁለት ኡስታዞች ቢሰዳደቡም ቢረጋገሙም አልፎም አንዱን ሌላውን ቢያከፍር እንኳ እኛ አንጃጃልም ጌዜ የለንም ለኛ ሁላቹም ሰለፊዮች ናቹህ ወንድማማችነት ለኡስታዝ ወይም ለሸይኽ ተብሎ መሆን የለበትም ። 👌 ለስንት አመታት የተባላነው በዝህ ምክንያት የስንቱ ትዳር ፈረሰ⁉️ የስንቱ ዝምድና ተቋረጠ ልጆች የተበተኑት ወንድም ወንድሙ ላይ 🥊 ቦክስ የሰነዘረው የጠላት መሳለቂያ የሆነው ለኡስታዞቻችን ድንበር ያለፈ ወገንተኝነት ነው ። ወላሂ አሁን በድጋሚ ለንደዚህ አይነት ፊትና የትኛውም ሰለፊይ ፍቃደኛ መሆን የለበትም ። 👉 የተጫንኩትን ሁሉ የምጫን አህያ አይደለሁም የተባልኩትን ሁሉ አላምንም ከምንጩ አጣራለሁ ማለት አለብህ ጆኩና ኩባያው ላይ  ዳእዋ ሰለፊያ ብለህ ለጥፈህ የምትቀዳው ግን ፊትና ከሆነ አልጠጣም በላቸው አበቃ ደጋግመህ በላቸው 👇 🤝 ሰለፊ የሆነ ሁሉ ወንድሜ ነው እከሌ ለሚባል ኡስታዝ ሳይሆን ለአላህ ብዬ እወዳለሁ ለአላህ ብዬ እጠላለሁ 🤝 በተግባር ሰለፊይ ሁን እንጂ እኔን ሙመይዕ አልከኝ ተክፊሪ አልከኝ፣ሂዝቢ አልከኝ ሙብተዲዕ አልከኝ፡ አንተው ውጣበት አያገባኝም ።ባንተ ስድብ ራሴን ቢዚ አላደርግም ።አይሞቀኝም አይበርደኝም ቢታከፍረኝ እንኳን አብሽር ወንድም‼️ አንተ ግን እኔ ዘንድ ሰለፊይ ወንድሜ ነህ 🤝 የኔም ሰለፊይነት አንተ ስትፈልግ የምታለብሰኝ ሳትፈልግ የምታስወልቀኝ ጃኬት አይደለም ለአላህ ብዬ እነዚን ፊደሎችን አስፍሬያለሁ ፁሁፌ የማይመቸው አልፎም የሚሰድበኝ ሊኖር ይችላል አፍው ቢዬዋለሁ 👇👇👇👇 ከዚ በፊት ሼር አርጉ ብዬ ባላቅም ዛሬ ግን ላስቸግራቹህ ነው ወሳኝ ነጥብ ስለሆነ ላኩት ሼር አርጉት ✍ አቡ መርየም ፡። አላህ ከፊትና ይጠብቀው
1260Loading...
የሼህ አብዱልሀሚድና የሁሴን ስልጢ ያልተሰሙ ጉዶች መስማት ይፈልጋሉ እንግዲያዉስ ሊንኩን ተጭነዉ ያድምጡ 👉👇https://t.me/letemmo compressed_ለሁሴን ሲልጥይ ቅጥፈት መልስ .aac
Show all...
ሙሽራው አዲስቱን ሚስት ይዞ ጫጉላ ክፍል ገባ። ፊቷ ላይ የሸፈነችውን መቅረምያ ከፈት ሲያደርገው ፈፅሞ ያልጠበቃት ጥቁር ሴት ሁና ተመለከታት። ተበሳጭቶ ትቷት ተኛ። ብስጭቱ ለቀናት ኩርፍያን ወልዶ ለተከታታይ ቀናት ብቻውን አደረ። ሙሽሪት በጥቁረቷ መ'ጠላቷን በተገነዘበች ግዜ፦‹‹ማሊክ! ምናልባት መልካም ነገር ከመጥፎ ሾር ተሸሽጎ ይሆናል›› ብላ በቅኔ ወደ አልጋ ጠራችው። ያችን ሌት አብረው አደሩ። ግና ጥቁረቷ ምቾት የነሳው ባል ዳግም ወደ ኩርፍያው ገባ። በዚህኛው ዙር ግን ኩርፍያው 20 አመታትን የፈጀ ነበር። ባል ከእንዲት ቀን የጫጉላ አዳር በኋላ ከተማይቱን ትቶ ጠፋ። ከ20 አመታት ቆይታ በኋላ ባል ወደ ከተማይቱ ዳግም ተመለሰ። መዲና ሲገባ ወደ ቀዬው ከመሄዱ በፊት መስጅድ ለሰላት ገባ፤ ከመስጅዱ ውስጥ ሰዎች አንድን ሰው ከበውት በተመስጦ እና በፅሞና ሲያዳምጡት ተመልክቶ ጠጋ ብሎ ተቀመጠ። ንግግሩ ማራኪ ነው፣ አገላለፁ እፁብ ነው፦‹‹ይሁ ምጡቅ ማን ይሁን?››  ብሎ ሀገሬውን ጠየቀ። ‹‹አባቱ ማሊክ ይባላል። ይህ ልጅ ሳይወለድ በፊት የዛሬ 20 አመት ነበር ከዚህ ከተማ የጠፋው›› ብለው የገዛ ታሪኩን ባዳ አድርገው አወጉት። ግራ መጋባት ወረረው፣ የጥፋተኝነት ስሜት አሳፈረው። ወደ ልጁ ተጠግቶም፦‹‹እቤታችሁ ውሰደኝ›› ብሎ ተማፀነ። ልጅም እንግዳውን ይዞ ወደ ቤቱ አመራ። ግና እንግዳው ደጅ ላይ ቁሞ፦‹‹ምናልባት መልካም ነገር ከመጥፎ ሾር ተሸሽጎ ይሆናል ብለህ ለእናትህ ንገርልኝ›› ብሎ ላከው። ልጅም ገብቶ መልዕክቱን አደረሰ። እናት በትዝታ ወደ ኋላ 20 አመታትን አወሳች፤ ቂም ስሜቷን ውጣ፦‹‹ልጄ ውጣ አባትህን ተቀብለህ አስገባው፤ ለ20 አመታት በመጥፋቱም ፈፅሞ እንዳትወቅሰው›› ብላ ትዳሯ ላይ ዳግም ህይወት ዘራች። ይህች ጥቁር እናት ለበርካታ ዘመናት ትውልዶች የሚሸጋገር የሀዲስ ጥርቅሞችን የሰነደ ልጅም በመልካም አስተዳደግ አሳድጋ ለኡመቱ አበረከተች። https://t.me/+Dst-TmCESgFkODc8
Show all...
ኩን ሀቅሸባበ ሰለፊይ የትኛውም ብዠታ በደሊል ይታከማል Hamdya Ablej Emu zumer https://t.me/+Dst-TmCESgFkODc8✍✍👍👍🎁😞

https://t.me/+Dst-TmCESgFkODc8

[ሚስቴ ሞተች] አንዱ ባለታሪክ እንዲህ ይላል:- ከባለቤቴ ጋር በትንሽ ነገር ላይ ተከራከርን። አለመግባባቱ እየተካረረ ሲሄድ “አንቺ እዚህ ቤት ውስጥ ከኔ ጋር ኖረሽም ሆነ ሳትኖሪ ምንም የሚፈጠር ነገር የለም። አንዲት ሰራተኛ ባመጣ አንቺ ከምትሰሪው በበለጠ አሳምራ ሁሉንም ነገር መስራት ትችላለች” አልኳት። እንባ ባቀረሩ አይኖችዋ አየት አድርጋኝ ወደ ሳሎን ቤት አመራች። እኔም ወደ መኝታ ክፍሌ አምርቼ ተኛሁ። በመነገው ባለቤቴ ሞታ ተገኘች የቀብር ስነስርአቱ ከተፈጸመ በኋላ ከሚያስተዛዝኑኝ ሰዎች ጋር ሆነን ወደ ቤት ተመለስን። ለተወሰኑ ቀናት ሰዎች ከጎኔ ስላልጠፉ ምንም አልመሰለኝም ነበር። ከቀን ቀን የሚያስተዛዝነኝ ሰው እየተመናመነ ሲመጣ ብቸኝነት ተሰማኝ፡ ቤቱ የሚውጠኝ መሰለኝ። እንደ ምንም ብዬ አልጋዬ ላይ ጋደም አልኩ። ባለቤቴ ትተኛበት የነበረውን ቦታ ባዶ ሆኖ ሳገኘው ለመጀመሪያ ጊዜ የሀዘን ስሜት ተሰማኝ። ከእንቅልፌ ስነቃ የስራ ሰአት ረፍዷል። ለምን እንዳልቀሰቀሰችኝ ልቆጣት ዞር ስል ለካ ከእንግዲህ ላትመለስ ጥላኝ ሄዳለች። ከተጋባን ጀምሮ ቁርስ ደርሷል እንዳይረፍድብህ እያለች ለስራ የምትቀሰቅሰኝ እሷ ነበረች። ቁርስ ሳልበላ ወደ ስራ ቦታዬ አመራሁ። ቀኑ በዝግታ እያለፈ ቢሆንም የሆነ ነገር ቅር እንዳለኝ ይታወቀኛል። ምን ይሆን? ስል አሰብኩ። የባለቤቴ የስልክ ጥሪ ነው። ሁሌም ስራዬ ላይ ሆኜ ትደውልልኝ ነበር። “ውዴ እንዴት እንደናፈከኝ ልነግርህ አልችልም ደግሞ እንዳትቆይ በጊዜ እንድትገባ! ” ትለኛለች እንዲህ ስትለኝ ልትቆጣጠረኝ ፈልጋ እየመሰለኝ እናደድባት ነበር። ዛሬ ግን ድምጿ ናፈቀኝ። ሰአቱ ደርሶ ወደ ቤቴ ተመለስኩ። ያኔ በር ላይ ቆማ በፈገግታ ትቀበለኝ ነበር። በሰላም ነው እንዲህ ያመሸኸው? እያለች በፍቅር አይን አይኔን ታየው ነበር። ዛሬ ግን ያ ነገር የለም። ብቸኝነቱና ጭለማው ያስፈራሉ። ኦ አምላኬ!!! ለካ እስከዛሬ በዚህ በሚያስፈራ በዝምታ የተዋጠ ቤት ውስጥ ብቻዋን ሆና ነበር የምትጠብቀኝ። የኔን ፍላጎት እንጂ የሷን አንድም ቀን ከግምት ውስጥ አስገብቼ አላውቅም። አሳዘነችኝ። ያኔ ነው ማሰብ የነበረብህ እንጂ ጊዜው ካለፈ በኋላ ማዘን ምን ይጠቅማል ? ስል ራሴን ወቀስኩ። አምላኬ በድያታለሁ ይቅር በለኝ! በዚህ ሁኔታ ላይ እያለሁ ክፉኛ ታመምኩ። ከአጠገቤ ሆና የምታበረታታኝ፡ በእጆችዋ እያሻሸች ፍቅርን የምትለግሰኝ፣ የምታጽናናኝ፣ የምታስታምመኝ እሷ ነበረች። ዛሬ ግን የለችም! እንዴት ይከብዳል! ይህችን መልካም ሴት በከፍተኛ ሁኔታ ስበድላት መኖሬ ከነከነኝ፡ እራሴን ጠላሁ፡ ስቅስቅ ብዬ እያለቀስኩ እያለ ድንገት "የኔ ውድ ረፍዷል ተነስ" የሚል ድምጽ ከእንቅልፌ አነቃኝ። ለካስ ይህ ሁሉ ጉድ የሚታየኝ በህልሜ ነበር። በድንጋጤ ተውጬ አጠገቤ ሆና በፍቅር አይን አይኔን የምታየኝን ባለቤቴን እቅፍ አደረግኳት። አልሀምዱሊላህ ውድዋ ባለቤቴ በሕይወት አለችልኝ። ከዚህ ቀደም ለበደልኳት ሁሉ ይቅርታ ታደርግልኝ ዘንድ ተማጸንኳት። ከእንግዲህ ላላስከፋት ለራሴ ቃል ገባሁ። ፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠ ነገሮች ካለፉ በኋላ ከመጸጸት አሁኑኑ ከአንተ የሚጠበቀውን ነገር ለማድረግ ጥረት አድርግ። የሰው ልጅ በተፈጥሮው ምሉእ አይደለም። የተወሰኑ ድክመቶች ይኖሩበታል። ያንን ድክመቱን እንደማጥቂያ መሳሪያ እየተጠቀምክ ይበልጥ አታቁስለው። በተለይ የሕይወት አጋርህ በሆነችው ባለቤትህ ላይ ልቧን የሚሰብሩ ቃላትን ከመጠቀም ተቆጠብ። አንብባችሁ ከጨረሳችሁ ሼር ማድረግ አትርሱ!!
Show all...
ርብርብ ለጋራ ግብ ~ السلام عليكم ورحمة الله وبركاته በዚህ የብዙ ሴቶች አለባበስ በተበላሸበት ዘመን ጂልባብ እና ኒቃብ መልበስ እየፈለጉ በችግር ምክንያት ያን ማድረግ ካቃታቸው እህቶች ጎን መቆም ድንቅ ሾል ነው። ችግሩን ለመቅረፍ የበኩላችንን እንወጣ ዘንድ ይመለከተኛል የሚልን በሙሉ አካታች የሆነ ሰፊ ሀሳብ ይዘንላችሁ መጥተናል። ይህም የጂልባብ እና የኒቃብ ባንክ መክፈት ነው። ስራዉን በሚሰሩ á‹ˆá‹­áˆ በሚመለከታቸዉ እህቶች ስም የባንክ áŠ áŠŤá‹áŠ•á‰ľ á‹¨á‰°áŠ¨áˆá‰° ሲሆን   1. ገንዘብ በማሰባሰብ áŠ’á‰ƒá‰ĽáŠ“ ጅልባብ መግዛት፣ 2. ቅያሪ ኒቃብና ጅልባብ ኖሯቸዉ መስጠት ለሚፈልጉ እህቶች ያሉበት ሰፈር ድረስ ሄዶ á‰ áˆ˜á‰€á‰ áˆ áˆˆá‰°á‰¸áŒˆáˆŠ áŠĽáˆ…ቜቝችን ማድረስ ናቸው። የድርሻችንን እንወጣ። በችግር ምክንያት መልበስ ላልቻሉ እህቶቻችን እንድረስላቸው። የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ➛ 1000588690486 Hikma and/or Ahlam and/or Muhiba ለየትኛውም áˆ€áˆłá‰ĽáŁ አስተያየት፣ ጥቆማና ጥያቄ áŠĽáŠá‹šáˆ…ን አማራጮች áˆ˜áŒ á‰€áˆ ትችላላቹ። እህቶች በዚህ👇 @AhluYeWereilua @nikab_new_wbetea  ወንድሞች በዚህ👇 @FuadBezu @red_one1212 ስልክ 0913666695          0903939033 የቴሌግራም  ቻናላችን👇 t.me/NikabJilbab የቴሌግራም  ግሩፓችን 👇 t.me/nikab_jilbab_group
Show all...
በኒቃብሽ ኩሪ ! በሱረቱል አህዛብ በደማቅ ተከትቧል፤ ከአንገትሽ ቀናበይ ታሪክሽ ተውቧል፤ ድንቅ ነው ኢስላምሽ ከአምላክ የተሰጠሽ፤ ቅይጥ የሌለበት ጥርት ያለ ሀብትሽ፤ እስኪ መለስ በይ እልፍ አመታትን፤ ትእዝዛ ሲመጣ ወህይ ከአምላካችን፤ እንዴት ነበረ እስኪ ድንቁ ታሪካችን፤ የሂጃቡ አያህ ሲወርድ ለአለማት፤ ያኔ ሲታዘዙ እኒያ ሶሀቢያት፤ ሀገሩን አስዋቡት በጥቁር ቀለማት፤ በኒቃብ በጅልባብ አበሩ በውበት። 〰〰〰〰〰〰〰〰〰 አንቺስ ምንሽ ሞኙ ማማር የምትጠይው፤ በሂጃብ ተውበሽ አምላክሽን ታዘዢው፤ አዎ ታዘዢው ሀያሉን ህልምሽ እንዲሳካ፤ በዱንያም በአኼራም እንድትይ ፈካ፤ አትስጊ በፍፁም ባል ይጠፋል ብለሽ፤ እዝነቱን ፈልገሽ ኒቃብ በመልበስሽ፤ አንቺ ጀግና ሆነሽ ለትእዛዙ ካደርሽ፤ ቤትሽን ያንኳኳል ይቆማል ከበርሽ። 〰〰〰〰〰〰 እውነቱን ልንገርሽ የኒቃብን ዋጋ፤ ሊያናግርሽ ያፍራል ካንቺ የተጠጋ፤ መናቅኮ አይደለም ክብር ስላለው ነው፤ ሊቀርብሽ ያልቻለው በሩቁ የሸሸው፤ አንቱታን አተረፍሽ በ15 አመትሽ፤ ድል አጎናፀፈሽ ኒቃብ በመልበስሽ፤ ወለም ዘለም አትበይ ፅኚ በሂጃብሽ፤ ምድር ሁኝ ለባልሽ ሰማይ እንዲሆንልሽ፤ ክብርን አጎናፅፊው እሱም እንዲያከብርሽ። 〰〰〰〰〰〰〰〰 ደሞ ሴቶች አሉ ፀጉር የሚቆልሉ፤ ሂጃብ ለበስን ብለው የሚንቀዋለሉ፤ ረሱል ተራግመዋል ብለሽ ስትነግሪያቸው፤ አቦ አታጠባብቂ እነሱን ተያቸው፤ ገና አልሰለጠኑም ኃላ ቀር ናቸው፤ ብለው ያሾፋሉ ሞኛ ሞኝ ናቸው፤ ፀጉር መቆለሉ ደሞም መወጣጠር፤ ቅርፅን ማሳየቱ ሂጃብን መወርወር፤ ይሄ አይደል መስፈርቱ ለትዳርሽ መስመር፤ ይልቅማ አዳምጪኝ ለትዳርሽ ማማር፤ ዘላቂው መፍትሄ በሰላም ለመኖር፤ ሁሌ ለመወደድ ሁሌም ለመፈቀር፤ ሂጃብ ነው ሚስጥሩ ልቀቂው ከላይሽ፤ ሀያእም ተላበሽ አርጊው ጎረቤትሽ፤ Dekam አትሁኝ ማስረጃን ሰንቂ፤ ለምትሰሪው ስራም ደሊሉን እወቂ፤ ይህንን ካደረግሽ እህቴ እወቂ፤ ፍፁም አትወድቂም የለሽም ነቅናቂ። Copy T.me/HijabNewWebta
Show all...
👍 1
አንዲት ሾለ ዲኗ ጠለቅ ያለ ግንዛቤ ያልነበራት እህት ሰለፍይ ወጣትን አግብታ ሾለ ትዳር ህይወቷ እንዲህ ትላለች። ÂŤ 25ኛ አመቴን እንደያዝኩ አንድ ሰለፍይ ወጣት ለትዳር ጠየቀኝ። ወጣቱ ጥቁር ረዘም ያለ ፂም አለው። ሰዎች የሚያከብሩትና የሚፈሩት ወንዳወንድነት ያለው ወጣት ነው። ባቱ አጋማሽ ድረስ የሚደርስ ነጭና የሚያብረቀርቅ ጀለብያን ይለብሳል።በገፅታው ሰለፍይ እንደመሆኑ ሱናን ኮቴ በኮቴ ይተገብራል። ለትዳር በጠየቀኝ ግዜ እሱን ማግባት አልፈለኩም። ምክንያቱም ሰለፍይ ማለት አክራሪና ወግ አጥባቂ ነው የሚለው በአእምሮ ተቀርፆ ነበር። አባቴ ግን እሱን እንጂ ለሌላ እንደማይድረኝ አስፈራርቶ ነግሮኛል። ጉዳዩም ስላስጨነቀኝ ለጓደኞቼ ብነግራቸው “ በፋፁም እሱን እንዳታገቢ! እሱን አገባሽ ማለት ከቤት መውጣት አትችይም። ቀሄውን ማየት ልሹ አይፈቀድልሽም። ሌላው ቀርቶ የፀሃይ ብርሃንን እንኳን አታዪም። የፈለግሽውን የወደድሽውን የመልበስ ነፃነት አይኖርሽም።” ብለው  አስፈራሩኝ። ነገር ግን ምንም የማድረግ አቅም አልነበረኝምና ሳልወድ በግድ አገባሁት። ዛሬ ግን ከእርሱ በስተቀር በእውነት የሚገዙት አምላክ በሌለው አንድ አላህ እምላለሁ! አባቴ በዚህ ጋብቻ ላይ ጠንካራ አቋም ስለያዘ እስካሁን ድረስ አላህን አመሰግነዋለሁ። ምክንያቱም ይህ ባለቤቴ በቤት ውስጥ ምንም አይነት ሾል አይኖርብኝም የሚያግዘኝ ቢሆን እንጂ። ወላሂ! ምግብ ከኔ የተሻለ ያበስላል። ሁል ግዜ ሀራራ ሲሆንና ሙቀቱ ሲያግላላ አብረን ለመናፈስ እንወጣለን። አንድም ቀን ዝምድናን ከመቀጠልም ሆነ ከቤት ከመውጣት ከልክሎኝ አያውቅም። ነገር ግን ስወጣ ሸሪአ የደነገገውን አለባበስ ለብሼ ነው የምወጣው። ለሾል ሲሄድ የፍቅር መልእክቶችን እየላከ ፍቅሩን ይገልፅልኛል። ሳዝን ልቤ ሲሰበር እቅፍ አድርጎ ቁርአንን እያነበበ ያፅናናኛል። ተናድጄ ስጮህበት ዝም ይለኛል። ዝም የሚለኝ ለኔ አስተያየት (ስሜት) ስለሚያስብ እንጂ ፈረቶኝ አይደለም። ምንም ነገር ለማድረግ አያስብም ከማድረጉ በፊት ያማከረኝ ቢሆን እንጂ። ፈፅሞ መቶኝ ወይ አጭረፍርፎኝ አያውቅም። ሳጠፋ በመፋቂያው ጫፍ በትንሹ ኮርኮም አድርጎ ጥፋት መሆኑን ያሳየኛል። ለሶላት አንቅቶኛል ቁርአንን አስተምሮኛል። ዲናዊ ኪታቦችን እየገዛ ይሰጠኛል። በልብስ ስፌት ችሎታ ረድቶኛል። የሚያስፈልጉኝን ነገራቶች በአጠቃላይ እየገዛ ያሟላልኛል። አልሃምዱሊላህ! አላህ ያሲንና ፋጢማ የተባሉ ሁለት ልጆችን ከሱ ሰጥቶኛል። ትናንት እሱን አንዳላገባ ሲያስፈራሩኝ የነበሩ ጓደኞቼ አብዛሃኞች በትዳራቸው ችግር እየገጠማቸው ነው። ደስተኛ የሆነ የትዳር ህይወትን እየኖሩ አይደለም። አንዳንዶቹ ደግሞ ትዳራቸውን ከነጭራሹ ፈተዋል። እህቴ ሆይ! ሰለፍዩን እንድታገቢ እምክርሻለሁ። ሰለፍዮች የመልእክተኛውን ፈለግ የሚከተሉ ከሰዎች ሁላ የመልእክተኛው ስነምግባር የታደሉ ናቸው። አላህ ሆይ ባሌን ጠብቅልኝ!Âť منقول https://t.me/SileTidarEnmekaker
Show all...
👍 1
ለሚስትህ የምታደርግላት 22 ነገሮች ባሎች አንብባችሁ ተጠቀሟት እስኪ ይህችን ፁሁፍ በጥሞና ተከታተሉ 1- በስሟ አትጥራት፤ በቃ አለ አይደል አቆላምጣት፡፡ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ሚስታቸውን አኢሻን ሲጠሯት "አዒሽ" እያሉ በማቆላመጥ ነበር.! . 2.ከሚስትህ ጋር ሀላል ጨዋታ ተጫወት አስታውስ መልዕክተኛው(ﷺ) ከሚስታቸው ጋር ሩጫ ይወዳደሩ ነበር.! 3. ከሷ ጋር ያለህን አኗኗር በእዝነትና ልቧን በሚያረጋጋ ሁኔታ አድርገው (አስታውስ ነብያችን ﷺ በመጨረሻ ጊዜያቸው የነገሩን አደራና ማስጠንቀቂያ ነው) . 4.ስጦታዎችን ግዛላት፤ ከረሜላም ቢሆን አንዳንዴ ሴቶች እንደህፃን ትሪት ስናደርጋቸው ደስ ይላቸዋል (ልብ በሉ እኔ አይደለም ያልኩት ) . 5. በፆታዊ ግንኙነት ወቅት ራስወዳድ ሆነህ የሷን ስሜትመጠበቅ አትርሳ። ይሄ ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ የተሰጠን ትልቅ ቁምነገር ነው.! (መልዕክተኛ ላኩ የሚለውን ሀዲስ ፈላልገህ አንብብ ) . 6. በቤት ውስጥ የግል ስራዎች (ማብሰል፣ አቃ ማጠብ ወዘተ) አግዛት (ይሄ ሱና ነው) . 7. ቤተሰቦቿን አክብር አቅም ካለህም በኢኮኖሚ አግዛቸው፡፡ . 8. ላደረገችልህ መልካም ስራ ማመሰግን አትርሳ፤ ከማመስገን አትሰልች አስታውስ ሰዎችን ያላመሠገነ አላህን አያመሰግንም፡፡ . 9. እሷ ላንተ ምን ማለት እንደሆነች አሳውቃት፤ ምን ያክል እንደምትወዳት ንገራት፣ እሷን በማግኘትህ ምን ያህል እድለኝነት እንደሚሰማህ ዘርዝርላት፡፡" . 10. አንዳንዴ ልክ እንደህፃን ተሸክመህ አልጋዋ ድረስ አድርሳት። . 11. ከመምከርህ በፊት ስለሰራችው ስራ አሞጋግሳት፡፡ . 12. ራስክን ለሷ ውብ አድርግላት የሰውነትም የአፍህም ጠረን ንፁህና ራሱን የሚጠብቅ ተወዳጅ ወንድ ሁንላት፡፡ . 13. ጊዜ በመስጠት አውራት፤ ብቻችሁን የምታወሩበትን መንገድ ፍጠር . 14. አንተ ቤት በማትኖርበት ሰአት መደወልና ቴክስት ማድረግ አትርሳ.! . 15.ስራዎችን አብረህ መፈፀም አትርሳ ልክ በጋራ ቁርአን መቅራት፣ በጋራ መብላት፣ በጋራ ሻወር መውሰድ ወዘተ .. . 16. ጥፋቷን በሰዎች ፊት በፍፁም ከመናገር መቆጠብ" አለብህ፡፡ . 17. ፕሮግራም መድበህ ዲኗን አስተምራት፤ በዲን ጉዳዬች ላይ ለምትሰራቸው ስራዎች አበረታታት፡፡ . 18. መምታት መደብደብና እሷን መጉዳት በፍፁም የለብህም ፤እጅግ ተገቢ ነገር አይደለምና፡፡ . 19. ሒጃቧን በስርአት እንድትለብስ፣ አምስት ወቅት ሶላት እንድትሰግድና ረመዷንን እንድትፆም አነሳሳት ምክንያቱም እነኝህ ፈርድ ናቸውና፡፡ . 20. በሷ በኩል ስለሰጠህ ኒዕማ አላህን አመስግን . 21. ሁሌም በዱአህ አትርሳት፡፡ . 22. ወደ ጀነት የምትዳረስበት ጥሩ መንገድ ሁንላት። https://t.me/+Dst-TmCESgFkODc8
Show all...
ፍቅር እስከ ጀነት (𝑹𝙖𝙢𝙖𝙨)

ሀላሌ ነሺ አሉ !! ከወንዶቹ ሁሉ አይንሺ ለኔ አድልቶ ልብሽ ከወደደኝ ሁሉን ነገር ትቶ ወላጅም ከሰጠ ሽማግሌ መጥቶ ኒካህ ከታሰረ ሁሉም ተመቻችቶ ልቤም ይረጋጋል ያሰብኩት ተሞልቶ፡፡ 📝 ራማስ ኢብኑ በድሩ 🍃 ለአስታያየትዎ ☞ @fkr_eske_Jenet_Bot

አፋቱኝ ብላ ቤተሰብ ጋ ስትመለስ በቀበቶ ገርፎ የሚመልስ አባት በከፍተኛው ያስፈልጋል። የሚሉ ወንዶች አሉ ¡ እንዴት ነው ነገሩ እ ?
Show all...
📗📕اسم الكتاب عقيدة أهل السنة والجماعة 📖የኪታቡ ስም ዓቂዱ አህል ስሱና 📜 ✍مألفها سماحة الشيخ العلامة محمد بن صالح العثيمين 📖የኪታቡ አዘጋጅ ሙሀመድ ኢብኑ ሷሊሓል ዑሰይሚን 👉ደርስ ክፍል ስምንት 🎤المدرس أخونا  أبو مسلم بن أحمد غاشينوا 📖ደርሱን የሚሰጠው አቡ ሙስሊም -ቢን-አህመ-ድጋቼኖ ወደ ቻናላችንም ጎራ ይበሉ 👇👇👇👇👇 https://t.me/enkuwoch
Show all...