Let's Save Orthodoxy and humanity( ሰብእናንና ኦርቶዶክሳዊነትን እንታደግ)!!⁉️
Open in Telegram
ሰብእናንና የመንፈስ ልዕልናን ካዳበሩ ቤተሰቦች ጋር በመተባበር በሰብእናና በኦርቶዶክሳዊነት ላይ የሚፈጸምን(የተፈጸመን) ሥርዓታዊ፣መዋቅራዊ፣ሕጋዊ፣መናፍስታዊ፣ስነልቦናዊ ..ጥቃቶችንና አጥቂዎችን እንዲሁም ከጥቃት የመዳኛ መንገዶችን(መፍትሔ) የሚመለከትበት ቻናል ነው::
Show more1 518
Subscribers
+124 hours
+57 days
+1430 days
Posts Archive
❝...ቅዱስ ሩፋኤል ሆይ!
ፍላጐትን ሁሉ በትክክል የምትፈጽምና የምታሟላ ነህ፡፡ ስለዚህ ከጽኑ ሃይማኖት ጋር በጐ ምግባርን ገንዘብ አድርግልኝ፡፡
በፍቅርህም የተጠመድሁ ነኝና ሰፊ የአእምሮ ዕውቀትን❞ ለመታክፍቲከ በከፊል
https://c.org/QnvbXPW6LF
❝ In the last three months, more than 144 people have been slaughered, believers massacred in their homes and Churches razed in a surge of ethnic and religious attacks.❞
Hoollie McKay
Repost from እምየ ተዋሕዶ ሚዲያ - Emye Tewahedo Media
ጳጉሜን 3 – ዐፄ ዘርአ ያዕቆብ (1426-1460 ዓ.ም)
ጳጉሜን 3 የገናናው ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ (1400-1460 ዓ.ም) ዕረፍት የሚታሰብበት ቀን ነው፡፡ የንጉሡን የሥነ ጽሑፍና የታሪክ ሥራዎች ልናስተዋውቅና ልንዘክረው ይገባል፡፡ እርሳቸው ለታሪክና ለሃይማኖት ጥናት ከፍተኛ ጠቀሜታ ያላቸውን ከዘጠኝ በላይ መጻሕፍት አበርክተውልናል፡፡
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብን “ቅዱስ” ባትለውም፣ በመጽሐፈ ስንክሳር ግን ያበረከተውን አስተዋጽዖ እውቅና ለመስጠት በክብር ታስበዋለች፡፡ በ2018 ዓ.ም. ሆነን ስንዘክረው፣ ለቤተ ክርስቲያን የሚችለውን ፈጽሞ ካረፈ 558 ዓመታት አልፈዋል፡፡
በተለይ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታይ የሆኑ አንዳንድ ‘ታሪክ’ ጸሐፊዎች እና የትግራይ ብሔርተኞች ለዐፄ ዘርአ ያዕቆብ ያለስሙ ስም በመስጠት በሐሰት ስሙን አጠልሽተውታል፡፡ ስለዚህ በታሪክ ላይ የሚፈጸመውን ማዛነፍ ለማስተካከል መሥራት ይገባል፡፡ ንጉሡን ያለማስረጃ አናጋንን፤ እንዲሁም አናንኳስ። ይህ ኢትዮጵያዊ ንጉሥ ለሀገሩና ለቤተ ክርስቲያኑ ታላቅ ተጋድሎ ያደረገ መሪ ነው፤ አስተዋጽዖውም እጅግ ላቅ ያለ ነው፡፡
ወደፊት በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ጳጉሜን 3ን መሠረት በማድረግ፣ ስለ ዐፄ ዘርአ ያዕቆብ ጥናታዊ ጽሑፍ የሚቀርብበትና ውይይት የሚካሄድበት መርሐ ግብር ቢዘጋጅ መልካም ነው፡፡
❝አይዞህ ፤ ስለ ሕዝባችንና ስለ አምላካችንም ከተማዎች እንበርታ ፤ እግዚአብሔርም ደስ ያሠኘውን ያድርግ አለ ።❞2ኛ ሳሙ 10:12
https://c.org/QnvbXPW6LF
❝ In the last three months, more than 144 people have been slaughered, believers massacred in their homes and Churches razed in a surge of ethnic and religious attacks.❞
Hoollie McKay
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ምንድን ነው እየሆነ ያለው?
በዚህ በስምንት ዓመት በእኛ ላይ ያልደደረሰ የግፍ ዓይነት የለም።ብዙዎቻችን አካላዊ ጥቃቱን ብቻ ነው የምንረዳው ነገር ግን ዘርፈ ብዙ ጥቃቶች ናቸው የከተፈቱብን።እስኪ በጥቂቱም እንመልከት፦
፩ ኦርቶዶክሳዊነት ራሱ የአማራ የምንሊክ ሃይማኖት ነው እየተባለ እንዲዳከም እየተደረገ ነው
፪ ከታሪክ መዝገብ እየተፋቅን ነው።የሦስት ሺህ የታሪክ ልዕልናችን በ 150 ዓመት የሐሰት ትርክት እየተተካ ነው።ከመጽሐፍ ቅዱስ ሳይቀር እየፋቁን ነው።
፫ ኦርቶዶክሳዊ አሻራዎችና ምልክቶች እየወደሙ ይገኛሉ
፬ ኦርቶዶክሳዊ እሴቶች እየጠፉ ነው
፭ ሀገርን ያቆሙ ትውልድን የቀረጹ ኦርቶዶክሳዊ ባህሎቻችን እንዲጠፉ እየተደረገ ነው
፮ ኦርቶዶክሳዊ በዓሎቻችን ሴኩላር እንዲሆኑ፣ እንዲደቡዝዙ እና በሌሎች እንዲተኩ እየተደረገ ነው።
👉የአደባባይ በዓላት ፖለቲከኞች የሐሰት ፕሮፓጋንዳ የሚነዙበት ሆኑአል
👉የአደባባይ በዓላት ሕዝቡ በነጻነት እንዳያከብር ከፍተኛ የታጠቀ ኀይል ተሰማርቶ እንዲረብሽ እየተደረገ ነው
👉 ሆን ተብሎ ታስቦበትና ታቅዶበት የመስቀል በዓልን በኢሬቻ፣ደብረ ታቦርን እና የካቲት 16 በ መስቀላ ኦሮሞ(የኦሮሞ መስቀል)፣የዘመን መለወጫ (ቅዱስ ዮሐንስን) በአያና ቃሜ፣ሰሙነ ሕማማትንና ትንሳኤን "ኢሬቻ አርፋሳ ቱሉ" እየተተኩ ነው።ኦርቶዶክሳዊ በዓላትን በሌሎች የመተካት ሥራው እየተሠራ ያለው ደግሞ በሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክሱ ላይ ነው።
ለዚህ በአል sponsor የሚያደርገው ለወጣቶቹ ሳይቀር ተመሳሳይ ልብስ የሚያሰፋው በጾም ወቅት በሬ እያረደ የሚያበላው መንግሥት ነው። በርግጥ ይኽን ስል ጭንቅላታቸው በዘረኝነት የጠበበ ሰዎች ይሳደቡ ይሆናል እውነታው ግን ይኽ ነው።ከዚህ የምንረዳው ሥርዐቱ ባገኘው አጋጣሚ ሁሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ከስሯ ነቅሎ ለማጥፋት እየሠራ መሆኑን ነው። በአዲስ አበባ ከተማ ሳይቀር በየአደባባይ እየተደረጉ ያሉ እንቅስቃሴዎች የፕሮጄክቱ አካል ናቸው።ሊመርህ ይችላል ዋጠው።
ይኽ ጽሑፍ ለታሪክ ይቀመጥ!!!
ኢዮሳፍጥ ጌታቸው
01/13/2018 ዓ.ም
https://t.me/Eyo21e
በወለጋ መንግስታዊ ሽብር የአማራ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ነው ❗️
እንደ አለም አቀፍ ሚድያ first post ዘገባ ገዳ ኮማንዶ የተባለ በኦሮምያ የብልጽግና አገዛዝ ታጣቂዎች ንጹሀንን በግፍ ሲ***ገ*ሉ እና መኖርያ ቤት ሲያቃጥሉ መረጃዎች መውጣታቸውን ዘግበዋል::
እንደ ሚድያው ዘገባ ከ 50 በላይ ንጹሀን ማንነት በለየ ጥቃት መገ*ደላቸውን ነገር ግን በሶሻል ሚድያ መረጃዎች ከ 250 በላይ የሚገመቱ ንጹሀን ነፍሳቸው ስለ መነጠቁ እየተገለጸ መሆኑን ዘግበዋል::
በወለጋ በጊዳ አያና እና በአከባቢው ማንነት ተኮር ጥቃት (የአማራ ትግራይ እና ሌሎች በሰፈራ ፕሮግራም በኦሮምያ የሚገኙ) አረጋውያን እና ካህናትን ጨምሮ ግድያ እና አብያተ ክርስቲያናት ቃጠሎ መዘገቡ የሚታወስ ነው::
ይህ ግፍና በደል በገለልተኛ አካል ተጣርቶ ግፈኞች ለፍርድ ማግኘት ይገባቸዋል ❗️
“ሥር ሰዳችሁ በእርሱ ታነጹ፥ እንደ ተማራችሁም
በሃይማኖት ጽኑ፥ ምስጋናም ይብዛላችሁ።
እንደ ክርስቶስ ትምህርት ሳይሆን፥ እንደ ሰው ወግና
እንደ ዓለማዊ እንደ መጀመሪያ ትምህርት ባለ
በፍልስፍና በከንቱም መታለል
ማንም እንዳይማርካችሁ ተጠበቁ።’’
✍️ቆላስይስ 2፥7-8
A Global Campaign To Save The Ethiopian Orthodox Tewahedo
Repost from Eotc Task Force
ለኦርቶዶክሳውያን በሙሉ
ከመስከረም 1 /2018ዓ.ም ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በዞናችን፣በወረዳችን ና በቀበሌያችን የተፈጸሙ በኦርቶዶክሳውያን ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶችን(ሞት፣ስደት፣እገታ፣ዝርፊያ፣የቤተ ክርስቲያን ቃጠሎ ወዘተ...) መዝግባችሁ እንድትልኩልን።በዚህ የተሳተፉ ግለሰቦችን ስም ጨምራችሁ ላኩልን።የጊዜ ገዳይ ነው ገዳዮቻችንም ሆኑ አስገዳዮቻችን ለፍርድ ይቀርባሉ።
Repost from Fantahun wakie ፋንታሁን ዋቄ
⚫️የአሸባሪው የብልፅግና ቡድንና የኦሮሞ ፅንፈኞች ግፍ በወለጋ‼️
በምስራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ ውስጥ አስር(10) አብያተ ቤተክርስቲያን በዚህ ግፈኛ ስረዓት ሲቃጠሉ በርካታ ንፁሀን አማራዎች ፣ትግሬዎች በግፍ ተጨፍጭፈዋል ፣እነሱም ሀብት ንብረታቸው ወድሟል፣ ለአብነትም:-
➾ሌሊ ተክለሃይማኖት ቤተክርስ
ትያን
➾ሌሊ ቅድስት ማርያም
ቤተክርስትያን
➾ዋጃ አቦ ቤተክርስትያን
➾አንዶዴ ቅድስት ስላሴ
ቤተክርስትያን
➾አንዶዴ ቅድስት ማርያም
ቤተክርስትያን
➾አንዶዴ አቦ ቤተክርስትያን
➾አድስአባ ቅዱስ ጊዎርጊስ
ቤተክርስትያን
➾መንደር22 መድሃኒአለም
ቤተክርስትያን
➾መንደር3 ቅድስት ማርያም
ቤተክርስትያን
➾መንደር3 ግንዳሳው ማካኤል
ቤተክርስትያን ሙሉበሙሉ ሲወድሙ፦
በተጨማሪ በግፍ በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደሉ ንፁኋኖች ጉትን ላይ የነበረው ጭፍጨፋ ሳይጨመር እድሁም ሊስታቸው በተሰነዘሩት ቀጠናዎች ውስጥ በጥቂቱ ያወቅናቸው ነው በጣም በርካቶች ካለንበት ወቅታዊ ሁኔታ እና በርካታ ንፁኋን ማህበረሰብ በጫካ ስላሉ ሙሉ ለማገኘት አዳጋች ሁኖብናል።
የደረስንበት ግን በምስራቅ ወለጋ ጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ቀበሌ ላይ
1 ቆሞስ አባሆይ ታደሰ መኮነን
የቅድስት ስላሴ የቤተክርስትያኑ
አስተዳዳሪ ዕድሜ 61
2 ቄስ አድስ
3 ቄስ አማረ ሲሳይ ዕድሜ 58
4 እማሆይ ፅጌ ማርያም ዕድሜ 57
5 ዳቆን ፍስሃ አለሙ ዕድሜ 29
6 እማሆይ ወለተ ስላሴ ዕድሜ 66
7 ቀናው አባተ....54
8 አባበለጠ መኮነን.....71
9 ተስፌ በላይ.......49
10 ተመስጌን አባይ......
11 አባአዳሙ..........75
12 አባበሪሁን ሲሳይ.......68
13 ወጣት መቅደስ አበበ.......21
14 ሸጋው አባተ......
15 አባ አበባው አያሌው...........69
16 ሲሳይ ተመቸው............55
😣በዚሁ ወረዳ መንደር ሶስት ቀበሌ
17 እማሆይ ወለተ ሰንበት......71
18 አባ አየለ ባዩ.......64
19 ታሪኩ ገንዘብ.......51
20 ንጉስ ከበደ....
21 አለሙ ገረመው.....41
22 ተክለሃይለማርያም......
(ትግራዋይ)
23 ፅጌ ተካ.....(ትግራዋይ)
24 አባጥጋቡ
25 ብርሃን ገብሩ...(ትግራዋይ)
26 ይታይ አለሙ......45
27 ደሳለኝ በላይ......
28 ብርሃን በቀለ......47
29 ሐጎስ ኪዳነ......(ትግራዋይ)
30 በላይ ታደሰ.......
31 ካሰይ ብስራት......(ትግራዋይ)
እናቱን ፣ ሚስቱን ፣ ልጆችን ጨምሮ
የተረሸኑ
32 አባ ወልደ ፃድቅ.....(ትግራዋይ)
33 እማሆይ ወለተ መካኤል...59
በዚሁ ወረዳ መደር 22፦
34 አባሆይ አየለ አረጋ......85
35 እማሆይ እስከዳር ገላው..63
36 ብረሃን ገላው.....
37 በላይነሺ ረጋ..........41
38 ካሳይ ስጋት.....
39 ዳቆን ጎራው......31
በዚሁ ወረዳ መንደር22 ቀበሌ ልዩ ቦታው በጭበጭ ላይ፦
40 ጎቶም ነጋ....
41 ሹመት.........29
42 ማናየ ታደሰ.........49
43 እማሆይ አስካለማርያም......
44 አባገበየሁ ታረቀኝ.........74
በዚሁ ወረዳ አንዶዴ ቀበሌ ልዩ ቦታዋ አሊ ላይ፦
45 ሸጋው አወቀ......45
46 የኔሰው ሸጋው........
47 አበረ ገበየሁ.........
48 እሚያምረው አያሌው......
49 ሞሴ በላይ.......... 42
50 መኳንት አንማው......
51 ታመነ ቀሬ.....
52 ጎጃም የኔአለም......38
53 ሞገስ ውለታው.... 49
54 ይደነቅ ባይሌ....25
55 ካሳየ ጌቴ....50
56 ተስፋየ ዋሴ....48
57 ዘመን ጌታነህ....
58 ፈንቴ መንግስቴ.....58
59 ተስፋየ ወጋየ.....52
60 መቅደስ ታምሩ.....23
61 ደጀን መሰለ.......48
ከብዙ በጥቂቱ በግፍ የተገደሉ የደረስንበት የሚያሳይ ቁጥር
❝እርሱ ስለ እኛ ነፍሱን አሳልፎ ሰጥቷልና ፥ በዚህ ፍቅርን ዐውቀናል ፤ እኛም ስለ ወንድሞቻችን ነፍሳችንን አሳልፈን እንድንሰጥ ይገ፟ባ፟ናል ።❞1ኛ ዮሐ 3:16
ያልፈረማችሁ ፈርሙ፤የፈረማችሁ አጋሩ 👇
https://c.org/QnvbXPW6LF
❝ In the last three months, more than 144 people have been slaughered, believers massacred in their homes and Churches razed in a surge of ethnic and religious attacks.❞
Hoollie McKay
Repost from Eotc Task Force
አሸባሪ የእስልምና ታጣቂዎች መስቀሉን አውርደው የጨረቃ ምልክት ተከሉበት ጀግኖች ኦርቶዶክሳውያን ግን ካሉበት ተጠራርተው ተደራጅተው ከገቡበት ገብተው ተበቅለው መስቀሉን መልሰው ሰቀሉት።ብልህ ከጎረቤቱ ይማራል።
❝አፍህን ክፈት፣ ስለ ዲዳው ፍትሕ ተስፋ ስለሌላቸው ሁሉ ተፋረድ። አፍህን ክፈት፣ በእውነት ፍረድ፤ ለድሃና ለምስኪን ፍረድ።❞ምሳ 31:8-9
ያልፈረማችሁ ፈርሙ፤የፈረማችሁ አጋሩ 👇
https://c.org/QnvbXPW6LF
❝ In the last three months, more than 144 people have been slaughered, believers massacred in their homes and Churches razed in a surge of ethnic and religious attacks.❞
Hoollie McKay
በምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት በሐብሮ ወረዳ፣ ዌኒ ጉዶ በሚባለው አካባቢ በታጠቁ ኃይሎች አማካኝነት በክርስቲያኖች ላይ ግድያና መፈናቀል እየተፈጸመ ይገኛል።
የአካባቢው ምዕመናን እንደገለጹት፤ በ2018 ዓ.ም ከሐምሌ 2 ቀን ጀምሮ 6 ክርስቲያኖች የተገደሉ ሲሆን፣ ከ60 በላይ የሚሆኑ አባወራዎች ደግሞ ተፈናቅለዋል። ለሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ለአቡነ እንጦንስ እና ለምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ጽሕፈት ቤት በተደጋጋሚ ጊዜ አቤቱታ ብናቀርብም ምንም ዓይነት መፍትሔ ሊሰጡን አልቻሉም። ይልቁንም "ታቦቱን ይዛችሁ ወደ ገለምሶ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ግቡ" የሚል ምላሽ ሰጥተውናል።
የበላይ ቤተ ክህነቱም ቢሆን ለችግራችን ምንም ዓይነት ድምፅ ሊሆን አልቻለም። በመሆኑም እየደረሰብን ያለውን ሞትና ስደት ለዓለም ሕዝብ ታሳውቁልን ዘንድ በእግዚአብሔር ስም እንማጸናለን። እየሞትንና እየተሰደድን እንገኛለን። ሞታችንን እንኳ ዓለም ሊያውቅልን አልቻለም፤ ድምፃችን ታፍኗል። እባካችሁ ድምፅ ሁኑን!
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ለታሪክ ይቀመጥ!!!
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ጊዳ አያና ወረዳ በሦስት ቀበሌዎች(አንዶዴ ዲቾ፣መንደር 3 እና መንደር 22) በኦሮሚያ ክልል ፖሊስ፣በኦሮሚያ ልዩ ኀይል፣በኦሮሚያ ሚሊሻ፣በጋቸና ሲርና፣በሪጴ ሎላ፣በገዳ ኮማንዶ፣በኦነግና በቄሮ ጥምረት በአማራና በትግራይ ተወላጅ ኦርቶዶክሳውያን(በመነኮሳት፣በካህናት፣በዲያቆናት፣በሰንበት ተማሪዎችና በአዛውንቶችና በወጣቶች ) ላይ የተፈጸሙ ጭፍጨፋዎች ፣የተቃጠሉ፣የወደሙና የተዘረፉ አቢያተ ክርስቲያናት ናሙና
(የተፈጸሙ ጥቃቶች እነዚህ ብቻ ናቸው ማለት አይደለም)
1) ቆሞስ አባሆይ ታደሰ መኮነን (ዕድሜ 61) - የአንዶዴ ዲቾ ቅድስትሥላሴ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ
2)እማሆይ ፅጌ ማርያም (ዕድሜ 57)
3)ዲያቆን ፍስሃ አለሙ (ዕድሜ 29)
4)እማሆይ ወለተ ሥላሴ (ዕድሜ 66)
5)አባ በሪሁን ሲሳይ (ዕድሜ 68)
6)አባ በለጠ መኮነን (ዕድሜ 71)
7)አባ አዳሙ (ዕድሜ 75)
8)አባ አበባው አያሌው (ዕድሜ 69)
9)እማሆይ ወለተ ሰንበት (ዕድሜ 71)
10)አባ አየለ ባዩ (ዕድሜ 64)
11)አባ ጥጋቡ
12አባ ወልደ ፃድቅ (ትግራዋይ)
13)እማሆይ ወለተ መካኤል (ዕድሜ 59)
14)እማሆይ አስካለማርያም
15)አባ ገበየሁ ታረቀኝ (ዕድሜ 74)
16)ዲያቆን ጎራው (ዕድሜ 31)
17)አባሆይ አየለ አረጋ (ዕድሜ 85)
18)እማሆይ እስከዳር ገላው (ዕድሜ 63)
19)ቄስ አዲስ (አንዶዴ ቀበሌ)
20)ቄስ አማረ ሲሳይ (ዕድሜ 58 - 21አንዶዴ ቀበሌ)
23)ቀናው አባተ (ዕድሜ 54 - አንዶዴ ቀበሌ)
24)ተስፌ በላይ (ዕድሜ 49 - አንዶዴ ቀበሌ)
25)ተመስጌን አባይ (አንዶዴ ቀበሌ)
26)ወጣት መቅደስ አበበ (ዕድሜ 21 - አንዶዴ ቀበሌ)
27)ሸጋው አባተ (አንዶዴ ቀበሌ)
28)ሲሳይ ተመቸው (ዕድሜ 55 - አንዶዴ ቀበሌ)
29ታሪኩ ገንዘብ (ዕድሜ 51 - መንደር ሦስት ቀበሌ)
30)ንጉሥ ከበደ (መንደር ሦስት ቀበሌ)
31)አለሙ ገረመው (ዕድሜ 41 - መንደር ሦስት ቀበሌ)
31)ተክለሃይለማርያም - ትግራዋይ (መንደር ሦስት ቀበሌ)
32)ጽጌ ተካ - ትግራዋይ (መንደር ሦስት ቀበሌ)
33)ብርሃን ገብሩ - ትግራዋይ (መንደር ሦስት ቀበሌ)
34)ይታይ አለሙ (ዕድሜ 45 - መንደር ሦስት ቀበሌ)
35)ደሳለኝ በላይ (መንደር ሦስት ቀበሌ)
36)ብርሃን በቀለ (ዕድሜ 47 - መንደር ሦስት ቀበሌ)
37)ሐጎስ ኪዳነ - ትግራዋይ (መንደር ሦስት ቀበሌ)
38)በላይ ታደሰ (መንደር ሦስት ቀበሌ)
39)ካሰይ ብስራት - ትግራዋይ (እናቱን፣ ሚስቱን እና ልጆቹን ጨምሮ - መንደር ሦስት ቀበሌ)
40)ብረሃን ገላው (መንደር ሦስት ቀበሌ)
41)በላይነሽ ረጋ (ዕድሜ 41 - መንደር ሦስት ቀበሌ)
42)ካሳይ ስጋት (መንደር ሦስት ቀበሌ)
43)ጎይቶም ነጋ (መንደር 22 ቀበሌ - ልዩ ቦታው በጭበጭ)
44)ሹመት (ዕድሜ 29 - መንደር 22 ቀበሌ - ልዩ ቦታው በጭበጭ)
45)ማናየ ታደሰ (ዕድሜ 49 - መንደር 22 ቀበሌ - ልዩ ቦታው በጭበጭ)
46)ሸጋው አወቀ (ዕድሜ 45 - አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
47)የኔሰው ሸጋው (አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
48)አበረ ገበየሁ (አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
49)እሚያምረው አያሌው (አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
50)ሞሴ በላይ (ዕድሜ 42 - አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
51)መኳንት አንማው (አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
52)ታመነ ቀሬ (አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
53)ጎጃም የኔአለም (ዕድሜ 38 - አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
54)ሞገስ ውለታው (ዕድሜ 49 - አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
55)ይደነቅ ባይሌ (ዕድሜ 25 - አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
56)ካሳየ ጌቴ (ዕድሜ 50 - አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
57)ተስፋየ ዋሴ (ዕድሜ 48 - አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
59)ዘመን ጌታነህ (አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
60)ፈንቴ መንግስቴ (ዕድሜ 58 - አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
61)ተስፋየ ወጋየ (ዕድሜ 52 - አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
62)መቅደስ ታምሩ (ዕድሜ 23 - አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
63) ደጀን መሰለ (ዕድሜ 48 - አንዶዴ ቀበሌ - ልዩ ቦታው አሊ)
የተቃጠሉ፣የወደሙና የተዘረፉ አቢያተ ክርስቲያናት
1)ሌሊ ተክለሃይማኖት ቤተክርስ
(ትያን)
2)ሌሊ ቅድስት ማርያም
ቤተክርስትያን
3)ዋጃ አቦ ቤተክርስትያን
4)አንዶዴ ቅድስት ሥላሴ
ቤተክርስትያን
5)አንዶዴ ቅድስት ማርያም
ቤተክርስትያን
6)አንዶዴ አቦ ቤተክርስትያን
7)አዲስ አባ ቅዱስ ጊዮርጊስ
ቤተክርስትያን
8)መንደር 22 መድኅዓኔለም
ቤተክርስትያን
9)መንደር 3 ቅድስት ማርያም
ቤተክርስትያን
10)መንደር 3 ግንዳሳው ሚካኤል
ቤተክርስትያን
Repost from Eotc Task Force
ኦርቶዶክሳውያን ሆይ፦
👉እነ እንትና ተደራጁ
👉እነ እንትና እየመጡ ነው
👉እነ እንትና ሄዱ
👉እነ እንትና ተጣመሩ
👉 እነ እንትና አፈነገጡ
👉 እነ እንትና መግለጫ አወጡ
👉እነ እንትና እንዲህ ሆኑ
👉እነ እንትና እንዲያ ሆኑ
ወዘተ....በሚሉ የማደንዘዣ ዜናዎች ተዘናግተን ከምድረ ገጽ እየጠፋን ነውና ቆም ብለን ማሰብ አለብን።ሁል ጊዜ እንደምናገረው ኦርቶዶክሳዊነትን ማስቀጠል የምንችለው እኛ ኦርቶዶክሳውያን ነን።ይኽን ልናሰምርበት ይገባል።
https://t.me/EotcTaskForce
❝እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ፦ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ የተበዘበዘውንም ካስጨናቂው እጅ አድኑ ፤ መጻተኛውንና ድሃ አደጉን መበለቲቱንም አትበድሉ ፥ አታምፁባቸውም ፥ በዚህም ስፍራ ንጹሕ ደምን አታፍስሱ ።❞ኤር 22:3
ያልፈረማችሁ ፈርሙ፤የፈረማችሁ አጋሩ 👇
https://c.org/QnvbXPW6LF
❝ In the last three months, more than 144 people have been slaughered, believers massacred in their homes and Churches razed in a surge of ethnic and religious attacks.❞
Hoollie McKay
Repost from Eotc Task Force
ኅልውናችንን የምናረጋግጥበት አማራጭ የሌለው ብቸኛው መፍትሔ ተደራጅቶ ራስን መከላከል ነው።ይኽ ደግሞ እውን የሚሆነው በየ ሚዲያው እንደራጅ እያሉ በመለፍለፍ ሳይሆን መሬት ወርዶ ድምጽ አጥፍቶ በመሥራት ነው።
Repost from ፋንታሁን ዋቄ Fantahun Wakie ገጽ
ኦርቶዶክሳውያን ይህን እንስማ!!!
ኤ/አይ ይሁን አይሁን እኔ ጉዳዬ አይደለም።
የእኔ ጉዳይ እውነቱ እኛን ይገስጻል። አውነተኛ ቤተክርስቲያን ይዘን ዓለምን ግን ከአልጫነትና ከጨለማ ከመገላገል በሚቃረን የቆምነውን።
ቤታችንን ነጋዴዎችና ዘረኞች በስሟ እንዲነግዱ፣ የቱሪስት ሸቀጥ እንዲያደርጓት፣ የሰዶማውያን፣ የአመንዝራ፣ የኢአማኒ፣ የዘረኛ ገቢ ማስገኛ አደረግናት።
የሰው ልጅ ፍጅት እየተካሔደ ለእውነትና ለፍትሕ መቆም የተሳነን ካህናትና ምእመናን የሚያሳፍር ንግግእጰነው።
https://youtu.be/qS6I4-8wNdU?si=l8VdxomFsysHDNkM
