en
Feedback
ፋንታሁን ዋቄ Fantahun Wakie ገጽ

ፋንታሁን ዋቄ Fantahun Wakie ገጽ

Open in Telegram

ይህ ቻነል ጓደኞቼ እና ስለ ቅድስት ቤተክርስቲያናችን YOUTUBE:- https://www.youtube.com/@Orthodox_Secular_FantahunWakie/videos ትዊተር፦ @fwakie FB:- https://www.facebook.com/fwakie Blog:- https://ethiopiaorthodoxchristian.blogspot.com

Show more
2 729
Subscribers
No data24 hours
+57 days
+1930 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+31
in 2 channels
August '26
+56
in 2 channels
Get PRO
July '26
+81
in 5 channels
Get PRO
June '26
+76
in 4 channels
Get PRO
May '26
+60
in 2 channels
Get PRO
April '26
+50
in 3 channels
Get PRO
March '26
+45
in 3 channels
Get PRO
February '26
+38
in 3 channels
Get PRO
January '26
+37
in 2 channels
Get PRO
December '25
+43
in 5 channels
Get PRO
November '25
+73
in 5 channels
Get PRO
October '25
+63
in 6 channels
Get PRO
September '25
+88
in 7 channels
Get PRO
August '25
+312
in 7 channels
Get PRO
July '25
+118
in 7 channels
Get PRO
June '25
+150
in 10 channels
Get PRO
May '25
+128
in 7 channels
Get PRO
April '25
+158
in 6 channels
Get PRO
March '25
+186
in 8 channels
Get PRO
February '25
+317
in 6 channels
Get PRO
January '25
+172
in 6 channels
Get PRO
December '24
+193
in 6 channels
Get PRO
November '24
+116
in 5 channels
Get PRO
October '24
+251
in 5 channels
Get PRO
September '24
+209
in 7 channels
Get PRO
August '24
+195
in 5 channels
Get PRO
July '24
+158
in 5 channels
Get PRO
June '24
+148
in 5 channels
Get PRO
May '24
+90
in 4 channels
Get PRO
April '240
in 0 channels
Get PRO
March '240
in 0 channels
Get PRO
February '240
in 2 channels
Get PRO
January '240
in 3 channels
Get PRO
December '230
in 1 channels
Get PRO
November '23
+25
in 2 channels
Get PRO
October '230
in 2 channels
Get PRO
September '23
+1
in 0 channels
Get PRO
August '23
+4
in 0 channels
Get PRO
July '23
+1
in 0 channels
Get PRO
June '230
in 0 channels
Get PRO
May '230
in 0 channels
Get PRO
April '23
+1
in 0 channels
Get PRO
March '23
+15
in 0 channels
Get PRO
February '23
+65
in 0 channels
Get PRO
January '230
in 0 channels
Get PRO
December '22
+1
in 0 channels
Get PRO
November '22
+11
in 0 channels
Get PRO
October '22
+3
in 0 channels
Get PRO
September '22
+1
in 0 channels
Get PRO
August '22
+1
in 0 channels
Get PRO
July '22
+2
in 0 channels
Get PRO
June '22
+4
in 0 channels
Get PRO
May '22
+3
in 0 channels
Get PRO
April '22
+109
in 0 channels
Get PRO
March '220
in 0 channels
Get PRO
February '220
in 0 channels
Get PRO
January '220
in 0 channels
Get PRO
December '210
in 0 channels
Get PRO
November '210
in 0 channels
Get PRO
October '210
in 0 channels
Get PRO
September '210
in 0 channels
Get PRO
August '210
in 0 channels
Get PRO
July '210
in 0 channels
Get PRO
June '21
+1
in 0 channels
Get PRO
May '210
in 0 channels
Get PRO
April '21
+4
in 0 channels
Get PRO
March '21
+1
in 0 channels
Get PRO
February '21
+8
in 0 channels
Get PRO
January '21
+308
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
08 September+6
07 September+1
06 September+2
05 September0
04 September+4
03 September+3
02 September+14
01 September+1
Channel Posts
2
https://www.facebook.com/share/p/1JnuzmMPMQ/ እኔ ፋንታሁን ዋቄ በኦሮ-ዉሀቢስቶቹ,፣ በተረፈ-ናዚዎቹና በጠሠዖት አድናቂዎቹ ሚዛን ልሂቃን " #የማንነት #ቀውስ" እንዳለብኝ ተነገረኝ። ግን ማነው ቀጽሱ? ========+++++++ በእነዚ ምስኪኖች ሚዛን መሠረት እንደእንስሳ መንጋ #በዘር #የማንነት #ፖለቲካ #ሣጥን ውስጥ መግባት አሻፈረኝ የሚል ሰብአዊ አእምሮዬን፣ ህሊናዬን፣ እግዚአብሔርን እና ኢትዮጵያዊ መሠረቴን አልለቅም በማለቴ ምክንያት በተደጋጋሚ ኦሮ-ዉሀብያና ተረፈ ናዚው ዘር የማጥፋት ዛር የሰፈረባቸው የእኔ የሥጋ ዘመዶች እንዲህ ይሉኛል፦ 👉 "የማንነት ቀውስ እያሰቃየህ ነው" 👉 "አንተ ኦሮሞነትህን የካድክ የጎበና ልጅ ነህ" የእኔ መልስ አኔ ሁለቱም ፍረጃ አይመለኸተኝም ነው። ምክንያቱም:- "የመንነት ቀውስ" የምትለዋ ቃል ራሷ ከባዕዳን የተዋስነው ነው። የተዌስነውም ማንነታችንን ከአዳማዊነት ነጥለን፣ እግዚአብሔርን ክደን፣ በስግብግብነታችን በቋንቋ ብቻ ሰውነትን ለማቆምና ልዩ ማንነት በሐሰት ትርክት ለመፍጠር በባደረግነው የድንቁርና እና የባእዳን ተላላኪነት ፖለቲካ ነው። ኦነጋዊው አስተሳሰብ የሶስት አካላት ድቅልና ጭንጋፍ የሞት ድግስ ነው። 👉 አንዱ ተረፈ ናዚ የጸሎት ቤት ፍልፍሎች የፈጠሩት ኦነግ፤ 👉 ሁለተኛው የአልቃይዳና አይሲስ፣ ቦክ ሀራምና አልሸባብ መቀፍቀፊያ ጽንፈኛው ዉሀብያ የወለደው የኢስላማዊ ኦሮሚያ አቀንቃኝ ኦነግ፣ 👉 በምእራቡ ዓለም የአስተሳሰብ አማራጭ የለሽነት የታወረው እና በተማረ ቁጥር የሚደነቁረው ስግብግብ ምሁር ነኝ ተብዬ እና ለኦሮሞ የራሱ አምልኮ ባእድ ፈጥሮለት ከሌሎች ማኅበረሰቦች ሁሉ ሊያፋታው የሚሯሯጠው ሴኩላር ልሂቅ ነው። ስለዚህ ከእግዚአብሔር።፣ ከህሊና።፣ ከእውነት።፣ ከሰብአዊነት።፣ ኸአገራዊነት ሁሉ ተፋትተን ለዘመናት ደክመን ግራ ከተጋባን በኋላ ያገኘነው " #ማንነት" የሚባል #የድንቁርና #ጣዖት ነው። ለዚህ የድንቁርና ጣዖት አልሰግድም በማለት የሚቃወመነን እና "ጭፍን መንጋ አልሆንም " የሚለውን ነፃ ሰው ሁሉ "ቀውስ አለብህ" ብለን እንዘምራለን። ቀውስ የሆነ የተውሶ ፍልስፍና አደንቁሮን እንዴት "የማንነት ቀውስ" ያለበትን ሰው ከሌለበት መለየት እንችላለን? ዘረኛ ምሁርና መንጋዎቹ ቀውስ የሆነውን ካልሆነው ስነ ልቦና የመመርመር አቅም የላቸውም። ስለዚህ "የማንነት ቀውስ አለብህ" ለሚሉኝ ኦነጋውያን መልሴ ይህን ለመበየን መጀመሪያ "ሰው ሆናችሁ ቁሙ" ነው የምላቸው። ጎበናን በሚመለከት "አዎ ጎበና ነኝ!!" አዎ አገር አፍራሽ፣ ታሪክ ደምሳሽ፣ ደም ለኪ አጥንት ቆጣሪ ያይደለ ቅመ ቅመ አያቴ ጎበና አገሬን ከሚመስሉት አስተዋዮች ጋር ከአውሮፓ ቅኝ ገዥዎችና ባሪያ ፈንጋዮች ጠብቆ ያስረከበኝ ጀግና ነው። የጀርመን ናዚ መንፈስ ወራሽ፣ የፋሽስት ጣሊያን መንፈስ ለባሽ።፣ የጣዖት ዛፍ ጥላ አዳሪ፣ ያልሆነ በሰው ልጅነጻነትና እኩልነት የሚያምን አኩሪ አያቴ ነው። ማፈር ህሊና ይጠይቃል እንጂ መደበቅ ያለባችሁስ በሐሰት ትርክት እናጨበስግብግብነት ቅዠት የሰውን ደም የምታፈስሱ እናንተ ናችሁ የሜንነት ብቻ ሳይሆን የሰውነት ቀውስ ያጋጠማችሁ እላለሁ። ወደ ሰውነት ብትመለሱ "ማንነት" የምትሉት ሰውን የምትገሉለትና የምትሞቱለት ቅዠት እንደ ጉም ተነኖ ሰው ሁሉ ማንነቱ አዳማዊ ሆኖ ስለምታገኙት ከማሳደድና ከመሰደድ፣ ከመዋሸትና ከስግብግብነት ታርፋላችሁ። በዚያ እረፍት ውስጥ በሰው ልጅ ፍቅር ትደምቃላችሁ። የሰማይና ምድር ፈጣሪ ልዑል እግዚአብሔር በሰው ውስጥ ትመለከቱታላችሁ። ማን ቀውስ እንደ ሆነ አንባቢ ይፍረድ።
58
3
https://vt.tiktok.com/ZSqMt2Rtm
201
4
https://www.facebook.com/share/v/1ErrB39qKw/?mibextid=wwXIfr
254
5
https://www.youtube.com/live/ap2DFJbMMMI?si=4OhKIgOhaGQtXpyh
297
6
የሚያሳዝነው የዚህ ሁሉ ፕሮጀክት ጠንሳሽ እና በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ አስፈጻሚ ሆነው የቀረቡት ናዚዎች እና ተረፈ ናዚ የሆኑ የናዚ ርእዮተ ዓለም ከኅሊናቸው ያልተላቀቀ ጀርመኖች መሆናቸው ነው፡፡ ይህ ጥናት የናዚ ሃይማኖትን እና የኦሮሙማ ፕሮጀክት ሃይማኖትን በማነጻጸር የቀረበውም ለዚህ ነው፡፡ የመጽሐፉን ርእስ ‹‹ናዚዎች በገዳ ምድር›› ያልኩበትም ያለ ምክንያት አይደለም፡፡ ርእሱ የናዚዎች ነው፡፡ የፍራንክፈርቱ የናዚ ድርጅት በተደጋጋሚ በአንድም በሌላም የተወሰኑ አካላትን መነካካቱ ስለማይቀር አንባቢያን ከቡድን እሳቤ ወጥተው የታሪክ ትስስሩን ለማየት በትዕግሥት እንዲያነቡት ከወዲሁ በትሕትና ማሳሰብ እፈልጋለሁ፡፡ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ በኦሮሚያና አጎራባች ዞኖች ‹‹ጥናት›› ያጠና ሲሆን በተለያዩ ቅፆች ላሳተመው ለጥናቱ ውጤት የሰጠው ርእስ ‹‹Im Lande des Gada›› (በገዳ ምድር) የሚል ነበር፡፡ ሆኖም እነዚህ የጥናት ቡድኑ አባላት ሆነው ወደ ኦሮሚያ የመጡት የናዚ ፓርቲ አባላት የነበሩና ናዚ ፓርቲን ለመታደግ እስከ ግንባር ሄደው የተዋጉ ነበሩ፡፡ አንዳንዶቹም በውጊያ ሜዳ ተማርከው የጦር ወንጀል እስረኞች ሆነው የቆዩና ከጊዜ በኋላ የተለቀቁ ነበሩ፡፡ አንዳንዶቹ ደግሞ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ጠፍተው መጥተው መኖሪያቸውን ቄለም ወለጋ አድርገው ነበር ። ከታች የእያንዳንዳቸውን ታሪክ እንደምንመለከተው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የኦሮሙማው ፕሮጀክት ጠንሳሾች እና ኮትኩተው ለዛሬ ያደረሱት እነርሱ በመሆናቸው መጽሐፉን በዚህ ሰየምሁ፡፡ ይህ መጽሐፍ በዋናነት የሚያነጻጽረው የናዚ ፓርቲ ‹‹የጀርመን ሃይማኖት›› እና የኦሮሙማ ፕሮጀክት ‹‹የዋቄፋና ሃይማኖትን›› ሲሆን ወደ ሃይማኖቶቹ ንጽጽር ከመግባቱ በፊት ግን ከኦሮሙማ ፕሮጀክት ጀርባ ያሉ እጆች እና እነዚህ እጆች እንዴት ከናዚዎች ጋር እንደሚገናኙ ጥቂት ማሳያዎችን በማቅረብ የሚያልፍ ነው፡፡ ትስስሮቹን ሲያሳይ በአንድም በሌላም የተወሰኑ አካላትን መነካካቱ ስለማይቀር አንባቢያን ከቡድን እሳቤ ወጥተው የታሪክ ትስስሩን ለማየት በትዕግሥት እንዲያነቡት ከወዲሁ በትሕትና ማሳሰብ እፈልጋለሁ፡፡. መጽሐፉ በአማዞን ገበያ ላይ ይገኛል https://a.co/d/04GCqirB
217
7
የኦቦ አመንሲሳን ታሪክ እንደ መነሻ አድርጎ ጽሐፊው ጥናት በማካሄድ የሚያስደነገጡ መረጃዎችን በማግኘቱ ጥናቱ እየሰፋና እየጥልቀ ይሕን መጽሕፍ ለመውለደ በቃ። ጥናቱ እንደሚያሳይን ፖለቲከኞቹ ማምጣት የሚፈልጉት ‹‹ኢትዮጵያን እንደ አዲስ መሥራት›› ወይም ‹‹ክልልን ገንጥሎ ሀገር ማድረግ›› የሚለው ሁል ጊዜ የሚነገር ነው፡፡ እንዲሁም ሀገሪቷን ፍጹም ሃይማኖት አልባ፣ ሽማግሌ እና አባቶች የማይከበሩባት ሀገር ለማድረግ፣ ‹‹የጥንት›› የሚባለውን የሀገር እሴት በሙሉ የመደምሰስ ዓላማ ያለው መሆኑ የገባኝ ከቆየ በኋላ ነው፡፡ ‹‹ሰው እንዴት ራሱን እና ሀገሩን ጠልቶ ለማጥፋት ዐቅዶ ይሠራል?›› ለሚል ጥያቄም ጥናቱ የሰጠው ምላሽ ጉዳዩ የሚመራው ኢትዮጵያን ‹‹ጥቅም አልባ ሀገር›› ለማድረግ በሚሠሩ ዐረቦች እና አውሮፓውያን፣ በተለይ ደግሞ በጀርመናውያን እጅ መሆኑን ነው። ጀርመኖች ቀድመው ‹‹ኦሮሞ ጥቁር ጀርመን ነው›› የሚል አቋም ይዘው ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ሲሆን እነዚህ ሚሽነሪዎች ከኢትዮጵያ መንግሥት ፈቃድ ወስደው በምዕራቡ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ላይ እንቅስቃሴ ጀምረው ነበር፡፡ ትምህርት ቤት እና የጤና ተቋማትን በማቋቋም በትውልዱ ላይ ሥራ ጀምረው ትውልዱን ሊበክሉ ችለዋል፡፡ ሚሽነሪዎች እና ‹‹አጥኚዎች›› የሚፈልጉትን ከግብ እንዳያደርሱ የምታግዳቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነች እና ‹‹ይህቺ ቤተ ክርስቲያን የሥርዐቱ ቀኝ እጅ ሆና ሕዝቦችን ትጨቁን ነበር›› የሚለውን ትርክት በሰፊው ሊያሠራጩ ችለዋል፡፡ ከዚህ በዘለለም ‹‹በጥናት›› ስም አሳትመው ለአውሮፓ ገበያ አውለዋል፡፡ የዛሬው ትውልድም አውሮፓውያን ለገበያ ያዋሉትን ሴራ ገዝተው እና ጉዳይ አስፈጻሚ ሆነው በመምጣታቸው አሁን ሀገሪቷ የገባችበት አረንቋ ውስጥ ገብታ አየናት፡፡ ከሴራው በዘለለ በሃይማኖት ስም የሚፈጸሙ ባዕድ አምልኮዎች፣ በተለይ የደም ግብር የለመዱ አጋንንትን ለማሰልጠን (በሰዎች ላይ ኃይል እንዲያገኙ ለማስቻል) የሚሠሩ ሥራዎች እጅጉን ገዝፈው ታይተዋል፡፡ እነዚህ የአጋንንት አምላኪዎች የሳይንስ ሰው መስለው የሚታዩና ‹‹ሴኩላሪዝም›› በሚል የዳቦ ስም ሃይማኖት እና መንግሥት የተለያዩ ናቸው፤ ሃይማኖት የድሮ አስተሳሰብ ነው፣ ወዘተ እያሉ ሲናገሩ ቢሰሙም ራሳቸው ግን ደም የሚሠው የክፉ መንፈስ አምላኪዎች ሆነው እናገኛቸዋለን፡፡ ይህ አሁን በኢትዮጵያ ውስጥ እየታየ ያለውን ብቻ የሚመለከት አይደለም፡፡ በዓለም ላይ ታይቶ የነበረና አሁንም እየታየ ያለ ጭምር ነው፡፡ በሃያኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ አካባቢ የተነሣው የጀርመኑ የናዚ ፓርቲ ቀድሞ በ‹‹ሊቃውንቱ›› ሲደሰኮሩ የነበሩትን የባዕድ አምልኮ እና ርኵሳን መናፍስን የማሰልጠን ተልእኮ ወደ ተግባር ለመቀየር ‹‹የጥንቱን የጀርመን ሃይማኖት መመለስ›› የሚል ፕሮጀክት ነድፎ ደም ሲያፈስ፣ ደም ሲገብር፣ ርኵሳን መናፍስትን ሲያመልክ፣ በዛፍ ሥር፣ በተራራ ላይ፣ በወንዝ ዳር ምሥዋዕት እያቀረበ፣ በየጫካው የማምለኪያ መናፈሻ ሠርቶ ሲያስመልክ ነበር፡፡ ናዚዎች ዕድሜያቸው በአጭር የተቀጨ ቢሆንም በሥልጣን ላይ በቆዩባቸው ዓመታት የሰዎችን አስከሬን እና የራስ ቅል እስከ ማምለክ ደርሰው ነበር ፡፡ ግብረ ሰዶማዊነት አንዱ የአምልኮ ሥርዓት ሆኖ በጀርመን ውስጥ አራት እጥፍ ጨምሮ ነበር ፡፡ ይህ የጥንት የጀርመን ሃይማኖት መመለስ የሚለው አስተሳሰብ እና ተግባር ሲመራ የነበረው በፖለቲከኞች ነበር፡፡ አሁን በኦሮሙማው ፕሮጀክት የሚታየውም ተመሳሳይ ነው፡፡ የጥንቱን የኦሮሞ ሃይማኖት ዋቄፋናን እንመልሳለን በሚል የሚደረገው ንቅናቄ ፖለቲከኞች በተለይ የመንግሥትን ሥልጣን የተቆጣጠሩት ፖለቲካዊ ሃይማኖት ለማቋቋም እየተጉ ይገኛሉ፡፡ እነዚህ ፖለቲከኞች እንደ ናዚ ሁሉ ወደ ሥልጣን ከመምጣታቸው በፊት የሚያቋቁሙትን ፖለቲካዊ ሃይማኖት ለይተው ዕቅድ አውጥተውለት ነበር፡፡ ክርስትናን፣ በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ‹‹የጠላት›› ሃይማኖት ብለው ፈርጀዋል፡፡ ለማቋቋም ያቀዱት ሃይማኖት እንደ ናዚ ሁሉ ‹‹ቅድመ ክርስትና›› የነበረ ‹‹የጥንት የኦሮሞ ሃይማኖትን›› ነው ብለው ነው ፡፡ ፖለቲከኞቹ እንደዚህ ይበሉ እንጂ ሃይማኖቱ የኦሮሞ አይደለም፡፡ ግን በማንኛውም ሕዝብ ውስጥ ሊገኝ እንደሚችለው ከኦሮሞ ሕዝብ ውስጥ በአንዳንድ ሰዎች ዘንድ አልፎ አልፎ የባዕድ አምልኮ ተግባር ይፈጸማል፡፡ ይህንን ባዕድ አምልኮ የሕዝቡ ሃይማኖት እንደሆነ አሳወጁ፡፡ ለዚህ ማሳያው የኦዳ ዛፍ ምልክትነት ነው፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ በሁሉም የሀገሪቷ ሕዝቦች ዘንድ ማለት በሚቻል መልኩ ሽምግልናም ሆነ ሌሎች የሰዎችን አንድ ላይ መሰብሰብ የሚጠይቁ ጉዳዮች የሚፈጸሙት በዛፍ ሥር ነው፡፡ ምክንያቱም በየስፍራው አዳራሾች ስለሌሉና ከፀሐይ ግለትም ሆነ ከዝናብ ለመጠለል ዛፍ ምቹ ስለሆነ ነው፡፡ የኦሮሞ ሕዝብም እንደ ሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ጉዳዩን በዛፍ ሥር ይፈጽማል፡፡ ይህንን ክዋኔ ፖለቲከኞቹ ልዩ መለያ አድርገው ኦዳ ዛፍ ከጥንት ጀምሮ የኦሮሞ ምልክት ነበር›› የሚል ትርክት ይዘው መጡ፡፡ እውነታው ግን ኦዳን ወደ ምልክትነት ያመጣው የመጫ ቱለማ መረዳጃ ማኅበር ሲሆን በአቶ ኃይለ ማርያም ገመዳ ነበር የማኅበሩ አርማ እንዲሆን የተቀረጸው ፡፡ ቅርብ ጊዜ የመጡ ፖለቲከኞች ለኦዳ ዛፍ ሃይማኖታዊ ትርጉም ሰጥተው በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ሙሴ በሲና ተራራ ሕግ ሲቀበል ተራራው በጉም እንደ ተሸፈነ ሁሉ ዋቃም በኦዳ ዛፍ ሥር ሕግ ሲያስተምር ዛፉ በጉም እንደ ተሸፈነ ይተርካሉ ፡፡ ይህ ትረካ በመንግሥት ተቋም መጻፉ ‹‹ዋቄፋና›› የሚባለው ሃይማኖት ምንያህል የፖለቲካ ሃይማኖት ሆኖ እየመጣ መሆኑን የሚያስረዳ ነው፡፡ ይህ ፖለቲካዊ ሃይማኖት ሕዝቡን ዓለም ቅድመ ክርስትና ታመልክ ወደ ነበረው ባዕድ አምልኮ ለመመለስ ታቅዶ የተቀየሰ ነው፡፡ ግቡም ለአጋንንት መሥዋዕት ማቅረብ፣ ደም ማፍሰስ እና ርኵሰት መሥራት የአምልኮው ሥርዓት ነው፡፡ የመንግሥትን ሥልጣን የተቆጣጠሩት በአፋቸው ‹‹ሴኩላሪዝም ይከበር›› በማለት የሴኩላሪዝም ሕግ እያወጡ፣ ጽንሰ ሐሳቡን ለማሥረጽ ማኑዋል እያዘጋጁ ነባር የሃይማኖት ተቋማት ድምጻቸው እንዳይሰማ ለማፈን ቢጥሩም በጎን ግን ሂትለር እንዳደረገው የራሳቸውን ፖለቲካዊ ሃይማኖት ለማቋቋም ደፋ ቀና ሲሉ ይታያሉ፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን በጠላትነት ፈርጆ ለማጥፋት ጥረት ማድረግ የተጀመረው ከ1966 ዓ.ም የመንግሥት ለውጥ ጀምሮ ቢሆንም የብልጽግና መንግሥት ግን ጠላትነቷን ከሕዝብ ጋር አድርጎ እርሷን አስወግዶ ሌላ የዘር ሃይማኖት (Volkish Religion) ለማቋቋም በጀት መድቦ ሲንቀሳቀስ እናየዋለን፡፡ ከዘር ሃይማኖቱ በበለጠ አጋንንትን የማንገሥ ሥራ ላይ ተጠምዶ ስላለ በሀገራችን ደም እየፈሰሰ፣ ዜጎች ሰላም እና መረጋጋት አጥተው እየተቅበዘበዙ በግድ ለአጋንንት እንዲገዙ ለማድረግ ብርቱ ሰልፍ እየተደረገ ነው። ዜጎች እየሆነ ያለውን ጉዳይ ተረድተው በጊዜ ወደ መፍትሔ መሄድ እንዲችሉ ይህንን ‹‹ጥናት›› ለማቅረብ ተገድጃለሁ፡፡
163
8
https://ethiopiaorthodoxchristian.blogspot.com/2026/09/blog-post.html ናዚዎች በገዳ ምድር የናዚ ፓርቲ እና ፖለቲካዊ የኦሮሙማ ፕሮጀክት የሃይማኖት አንድነት በ © አካዋቅ ጂሬኛ 2018 ዓ.ም የተዘጋጅ መጽሕፈ መቅድም ላይከተገኝ ጽሑፍ የተወሰደ ነው። ========================= ሐስት ሲታገሱት ሐውልት ይሥራል፤ ቤተ መንግሥት የገባል፤ ዘር ማጥፋት የጀምራል። እናም እንደዚህ ያለ እውነቱን የሚያፈርጥ መጽሐፍት ያሰፈልገናል። ሐሰተኞች 55 ዓመታት ተናግሩ፣ እውነተኞች መናገር የጀምሩ!! አካዋቅ ጂሬኛን እናመሰግናለን። ፋንታሁን ዋቄ ነኝ ======================== ይህ መጽሕፍ አገራችን ኢትዮጵያንና ነባር እሤቶቿን ለመደመሰስ በኦሮሞ ሕዝብና ወጣት መሣሪያነት የሚጠቀመውን ከጀርመን የናዚ ፓርቲ ትራፊዎች ጋር ተቆራኝቶ ለ100 ዓማታት በተለይ ባለፉት 60 ዓመታት ገደማ ከሚጫና ቱለማ ማኅበር እስከ ብልጽግብና መንግሥት የተዘረጋውን የጥቁር ናዚዎች ሤራ በማሰረጃና በተጨባጭ ማሳያዎች ያጋላጥላ። ጽሐፊዎ አካዋቅ ጂሬኛ እንድሚለው “ስለ ዋቄፋና ጉዳይ ትኩረት ሰጥቼ አያለሁ ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር፡፡ ምክንያቱም የዋቄፋና ሃይማኖት በእስልምና እና በፕሮቴስታንት መካከል ተሰንቅሮ አላንቀሳቅስ ያለውን የኦሮሞ ፖለቲካ አንድ ለማድረግ (በአንድ የፖለቲካ ጥላ ሥር ለማሰባሰብ) ከማሰብ የዘለለ ግብ ያለው ሆኖ ስላልታየኝ ነበር፡፡ ጉዳዩን በትኩረት እንዳየው ያደረገኝ የአባቴ ጓደኛ የነበሩት አባገዳ አመንሲሳ ድሮ ከነገሩኝ ታሪክ የተለየ ታሪክ ስላመጡና ‹‹እንደዚህ ብለውኝ ነበር›› ስላቸው አዝነው ‹‹እርሱ ታሪክማ ድሮ ቀረ›› ካሉኝ በኋላ ነበር፡፡ ድሮ የቀረ ታሪክ እና «አዲስ የሚነገር ታሪክ›› እንዳለ በአንደበታቸው አበሰሩኝ፡፡” ይላል። ጸሐፊው የተወልዱበት መንደር የሚገኙ አንድ አባ ገዳ አመንሲሳን የሚባሉ ታሪክ አዋቂ ዕድሜ ጠገብ ሰው ስለ ሰው የዘር ሐረግ ጥንቅቅ አድርገው የሚያውቁ በመሆናቸው ታሪክ ነክ ጉዳይ ሲነሣ የሚጠሩት እርሳቸው ነበሩ፡፡ እናም በዚህ ምክንያት የኦሮሚያ መንግሥት የሀገር ሽማግሌዎችን ሲጠራ ከወረዳው ውስጥ ቀድመው ከሚጠሩ ሽማግሌዎች አንዱ ናቸው፡፡ የኦሮሚያ መንግሥት በዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ፣ በመሐመድ ሀሰን፣ በዓለማየሁ ኃይሌ እና በእነ ዶክተር ገመቹ መገርሳ የተተለመውን የኦሮሞ ታሪክ፣ ትውፊት፣ ባህል፣ እና ሃይማኖት መሬት ለማስያዝና ሕዝባዊ ለማድረግ በመፈለጉ እንቅስቃሴዎችን ጀመረ ። ዓላማውን ከግብ ለማድረስም ‹‹የታሪክ ጥናት›› በሚል በየአካባቢው የሚገኙ አባ ገዳዎችን እና የሀገር ሽማግሌዎችን እየሰበሰበ ያወያያል፡፡ በተለይ የኦሮሚያ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ የኦሮሞን ባህል፣ ታሪክ፣ ሃይማኖት እና እሴት አጠናለሁ በማለት ብዙ ሽማግሌዎችን አነጋግሮ ነበር፡፡ የተገኘው እውነት ግን ፖለቲከኞቹ ሊያመጡ ካሰቡት ጋር እጅጉን የተራራቀ ሆኖ አገኙት፡፡ የፖለቲካኞቹ ዓላማ እና ግብ በአውሮፓ ሚሽነሪዎች (በተለይ በወለጋ እና አካባቢው የተሠሩ) እና በጀርመን አጥኚዎች በተሠራው መሠረት የአማራ ሕዝብ የኦሮሞ ጠላት፣ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ኦሮሞን የሰበረች ተቋም አድርጎ ማሳየት ነበር፡፡ ሆኖም ይህ ሕልም ከመጀመሪያው ዘመን ጀምሮ በኦሮሞ ሽማግሌዎች እየከሸፈባቸው እንደ ልባቸው አላራምድ አላቸው፡፡ ድኅረ ውድቀተ ደርግ ለመጀመሪያ ጊዜ በሆራ አርሰዲ (ቢሾፍቱ) በተከበረው የኢሬቻ በአል ላይ ንግግር ያደረጉት አባ ገዳ ‹‹ወደ ጥንቱ ሃይማኖታችን እንመለስ ካላችሁ እስልምናን ከመካከላችን አውጡ›› ብለው በመናገራቸው በአሉን ለማክበር የመጡ እንደነ ዋቆ ጉቱ እና ጃራ አባገዳ አኩርፈው መመለሳቸው ይታወቃል ፡፡ እነርሱ የመጡት ‹‹ምኒልክ የጫነባቸው ሃይማኖት›› ኦርቶዶክስ ትጥፋ የሚል ቃል ለመስማት ቢሆንም ሽማግሌዎቹ ግን ‹‹ባህላችንን፣ ታሪካችንን፣ ማንነታችንን ያጠፋው እስልምና እንጂ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አይደለችም›› በሚለው አቋም በመምጣታቸው ከፖለቲከኞቹ ሐሳብ ተለይተዋል፡፡ በዚህ ሳያበቃ በአርሲ ውስጥ የ‹‹Harma Muraa›› fi ‹‹Harka Muraa›› (ጡት መቁረጥ እና እጅ መቁረጥ) ታሪክ ፈብርከው ሕዝቡ ውስጥ ለማሥረጽ ሕዝቡን በስታዲዮም ውስጥ ሰብስበው ሲሰብኩ አንድ በዕድሜ የገፉ እናት ‹‹እኔ ልናገር›› ብለው እጅ ሲያወጡ ፖለቲከኞቹ ሐሳባችንን ይደግፋሉ በማለት ዕድል በሰጧቸው ጊዜ አሮጊቷ ተነሥተው ‹‹ኧረ እየተናገራችሁ ያላችሁትን አስቡ! እኔ እዚሁ ተወልጄ አድጌ ያረጀሁ፤ የሁላችሁ እናት የምሆን አሮጊት ነኝ፡፡ አሁን እየተናገራችሁ ያላችሁት ታሪክ ውሸት ነው፡፡ ይኸው ጡቶቼም እጆቼም ደኅና ናቸው›› ብለው በመናገራቸው ዓላማቸውን አክሽፈውባቸዋል። የኦሮሚያ መንግሥት በየቦታው የሚሠሩት ሴራ በሽማግሌዎቹ እየከሸፈባቸው ስላስቸገራቸው ሽማግሌዎችን መቅረብ ያለበት በጥንቃቄ መሆን እንዳለበት ወሰነ፡፡ የኦሮሞን ‹‹ታሪክ›› አጥንቶ እንዲያቀርብ ኃላፊነት የተሰጠው የኦሮሚያ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ የታሪክ ጥናቱን ጨረስኩ ካለ በኋላ ግን ሽማግሌዎቹን እየፈሩ ከመኖር ‹‹የመጨረሻ መፍትሔ ነው›› ያለውን እርምጃ ወደ መውሰድ ተሸጋገረ፡፡ በየመድረኩ ሽማግሌዎች በተናገሩ ቁጥር ባለ ሥልጣናቱ እየተሸማቀቁ ከሚሄዱ ሽማግሌዎቹን ወደ ራሳቸው ሐሳብ ማምጣት የሚለውን ወጠነ፡፡ ከየወረዳው ታሪክ ያውቃሉ የተባሉትን ሽማግሌዎች ሰበሰበ፡፡ ለፖለቲከኞች ባደሩ አባ ገዳዎች ምክንያት ለሦስት ወራት ያህል እየቀለበ ‹‹የኦሮሞን ታሪክ ከሥር ከመሠረቱ›› አሠለጠነ፡፡ ታሪክ እንደዚህ አይልም ብለው የተከራከሩ ሽማግሌዎችን በሂስ እና ግለ ሂስ እያሸማቀቀ አንገት አስደፋቸው፡፡ በመጨረሻም የኦሮሞ ሽማግሌዎች ‹‹አንድ ታሪክ የሚናገሩ፤ አንድ ዋቃ የሚያመልኩ›› ሆኑ፡፡ ፖለቲከኞቹ ካስተማሯቸው ‹‹ታሪክ›› ውጪ ሌላ ታሪክ የሚናገር ሽማግሌ ከተገኘ ጸረ ኦሮሞ ተብሎ እንዲወገዝ ተበየነ፡፡ ለሦስት ወራት ቀንና ሌሊት ሲሰጥ የነበረው ‹‹የታሪክ ትምህርት እና የዋቄፋና ትምህርት›› መጨረሻ ላይ ‹‹ብይን›› (Tumaa) ተደርጎ ተጠናቀቀ፡፡ ከተነገረው ነገር ውጪ የጥንቱን ታሪክ የሚናገር ሽማግሌ የተወገዘ ይሁን ተባለ፡፡ በዚህ ምክንያት ሽማግሌዎቹ የሚያውቁትን ሳይሆን የተነገራቸውን መናገር ጀመሩ፡፡ በዚህ መሐል የመጀመሪያው ቃላቸው ከመጨረሻው ጋር ተጋጨ፤ ተለያየ፡፡ አባ ገዳ አመንሲሳን የገጠማቸው ይህ ነው፡፡ ከሦስት ወራት ‹‹ሥልጠና›› በኋላ የሚያውቁትን ሳይሆን የተነገራቸውን የሚናገሩ ሆኑ፡፡ ከዚህ ሥልጠና በፊት የሚናገሩት ታሪክ እና ከሥልጠናው በኋላ የሚናገሩት ‹‹ታሪክ›› የተለያየ ሆነ፡፡ የሚያውቃቸው ሰው ችግራቸውን ሳይረዳ ‹‹ኦቦ አመንሲሳ ነገር መርሳት ጀምረዋል›› ተባለባቸው፤ ጃጅተዋል ተባሉ፡፡ ይህ ኀዘን ላይ ጣላቸው፡፡ ስለዚህ ምንም ነገር ላለ መናገር ወሰኑ፡፡ አገልግሎታቸውንም የተጣላውን በማስታረቅ ብቻ ላይ ገደቡት፡፡ ሕዝባዊ ስብሰባዎች እና መሰል ቦታዎች ላይ መገኘት አቆሙ፡፡
174
9
https://vt.tiktok.com/ZSqYyXLrQ/
271
10
👆👆👆የአይሁድን ዘር የማጥፋት ፕሮጄክት ለማሳካት የደከሙት ከሳይንቲስት እስከ ቀሳውስት በስደትና በሞት ከማለቃቸው በላይ በፈየዘር ማንዘራቸው በሀፍረት ተጋብቶ ከመዋለድ ታቅቦ ዘሩን ያጠፋም አለ። ከኃይሌ ፊዳ እስከ አብይ አህመድ በሐሰት ትርክትና በክፋት ዘር የማጥፋት፣ አዲስ ሀገር የመፍጠር ልክፍት ታውረውጰዛሬ ላይ ወለጋ፣ አርሲ፣ ትግራይ፣ ጎጃም፣ ጎንደር፣ ሸዋ፣ ወሎ፣ ሶማሌ፣ አፋር፣ ቤኒሻንጉል ገዳይ ያዘመተውን ሥርዓት ያቆሙት እና የተባበሯቸው እንደ ሂትለር ተከታዮች እንደሚሆኑ ምንም ጥርጥር የለኝም። በሐሰታቸውና ስሑት ርእዮታቸው፣ በስግብግብነትና አረመኔነት ከበደኖ እስከ ቡራዩ ያፈሰሱት ደምና ያስለቀሱት የሰው ልጅ ዋጋው ሲመዘን በነፍሶም በሥጋም እንደሚያስቀጣቸው የሰው ልጅ ታሪክ ሁሉ ስለ ግፈኞች በተጻፈበት አንቀጽ ሁሉ ይሰክራል። እንደ ጀዋር መሀመድ ደም ውሽጥ ቆሞ፣ ሬሳ ተንትርሶ "አልፀፀትም" የሚል ተጨማሪ ፉከራ ማሰማት ቅጣት እንጂ ንስሐና ይቅርታ የማይመልሳቸው አጥፊዎች መሆናቸውን ይገልጻል። የኦሮሞን ሕዝብ፣ በተለይ ወጣቱን አእምሮ አጥቦ ለጥፋት ማሰለፍ በምሥራቅ አፍሪካ "የቀንዱ ሁቱዎች" የሚል ቅስም ሰባሪና የማይሽር የስነልቦና ቁስል ለትውልዱ ያተርፋል እንጂ በአዳራሽ በሚፈጠር  የጥቁር ናዚነት የአሰፋ ጃለታ እና ሌንጮ ለታ ህልም  ልክ ሌላውን አጥፍቶ መይሰራፋት አይቻልም። ክፋት ሁሉም ግዜ ይሸነፋል። ልሂቃኑ እንደ ናዚ ባለሥልጣናት የሳይናይድ ክኒን ውጣችሁ ራሳችሁን የምታጠፉበት ቆራጥነት ያላችሁ አይመስለኝም። ማድረግ የምትችሉት  እና ከዚህ በፊት እንዳደረጋችሁት ወደ ላኩአችሁ ጌቶቻችሁ አገር ትሰደዱና የማስተርስና የዶክትሬት ድግሪ እያላችሁ የጀመራችሁትን በማኅበር የመዋሸት ፕሮጀክት ሳይንሳዊ ለማድረግ እንደ አሰፋ ጃለታና አባስ ሀጂ ገነሞ ጆርናል ታመርታላችሁ። ላኪዎቻችሁም የፕሮፌሰርነት ማእረግ እያጎናጸፉ የጥፋት መርዛቸው ከኢትዮጵያ እንዳይነቀል እሽከ ልጅ ልጆቻችሁ እያራቡ የሐሰትናጨየክፋት ትውልድጰመሠረት ያደርጓችኋል።  ይህ እንደሚሠራ በንጉሥ ሳህለ ሥላሴ ዘመን ኢትዮጵያ መጥቶ ጥቁር አርያን በምሥራቅ አፍሪካጨበትርክትጰለመፍጠር የጣረው ጆሃን ሃኒክራምፕፍ ሉድዊግ  "ኦርማንያ" ብሎ የፈጠረው ምናባዊ አገር እነሆ እናንተተን በ130 ዓመታት ገደማ ጉዞ እናንተን ወልደዷል። የናዚ መልክ እንዳላችሁ የዛሬው ተጎባራችሁ ብቻ ሳይሆን ስልታችሁም የቀዳ መሆኑን ይህ 👉 ጥናት ያሳያል https://ethiopiaorthodoxchristian.blogspot.com/2025/03/blog-post_14.html ድል ለዘላለም የእውነተኞች፣ የባለ ህሊናዎች፣ የታሪክ አክባሪዎች ፣ የፍትሕ ፈላጊዎች፣ ለሰብአዊ ክብር ሟቾች ናት።
242
11
#ለኦሮሞ #የዘር ፖለቲካ መሪዎች አዘንኩላችው። ሳይመሽባችሁ ንስሐ ግቡ። ችግሩ ንስሐ የሚፀፀት ህሊና ይፈልጋል። እናንተ ደግሞ ፀፀት የማታውቁ እና በነውራችሁ የምተትኮሩ መሆኑን በመጽሐፍም በድርጊትም
#ለኦሮሞ #የዘር ፖለቲካ መሪዎች አዘንኩላችው። ሳይመሽባችሁ ንስሐ ግቡ። ችግሩ ንስሐ የሚፀፀት ህሊና ይፈልጋል። እናንተ ደግሞ ፀፀት የማታውቁ እና በነውራችሁ የምተትኮሩ መሆኑን በመጽሐፍም በድርጊትም ደጋግማችሁ ገልጻችኋል እና ----- መጨረሻችው እንደ #ናዚ ፓርቲ አባላት ሲሆን ይታየኛል። ለሂትለር ዘር አጥፊ ሐሰተኛ ትርክትና ፕሮፓጋንዳ ዋና መሪ የነበረው #ጆሴፍ #ጎብልስ መጨረሻው ቤተሰቡን ሙሉ መርዞ ራስን ማጥፋት ነበር። 👇👇👇
209
12
ህሊናቢስነት፣ ስግብግብነት፣ ኢፍትሓዊነትና ኢሰባዊነት ተጋምደው ሲገኙ የሚያስቀሩልህ ጥብታ ቅርስ፣ ህብት የለም። የሰውን ሕይወት እንኳ የቀማሉ። የኦሮ-ዋቂፈታው ኦነጋዊ ስግብግብ የዘር ማጥፋት ፕሮጄክ
ህሊናቢስነት፣ ስግብግብነት፣ ኢፍትሓዊነትና ኢሰባዊነት ተጋምደው ሲገኙ የሚያስቀሩልህ ጥብታ ቅርስ፣ ህብት የለም። የሰውን ሕይወት እንኳ የቀማሉ። የኦሮ-ዋቂፈታው ኦነጋዊ ስግብግብ የዘር ማጥፋት ፕሮጄክት የማይነካው አንዳች ነገር የለም። ህሊና የቀረለት ስበአዊ ለዕልናው ያላደፈበት የሰው ልጅ ሁሉ ይሕን የጥቁር ናዚዎች ፍጅትና የመተካት ጎዞ ለመገደብ ነቃ በሎ መምከር የኖርበታል። ተሳስተውና ባለማወቅ በዚህ ይጥፋት ጎዳና የተሰልፉት የአብይ አህምድና ሽመልስ አብዲሳ፣ የኖጋውያናና የጽንፈኛ ዋቂፈታ ተከታዮች አካሄዳቸው በመጨርሻ የማይቀለበስ ጥፋት እንደሚያመጣ አውቀው ይህን ጉዞ ወደ ኋላ በመሳብ ራሳቸውንም ከሚመጣው እንዲያድኑ የመከራሉ። ግፍ ሲበዛና ጽዋው ሲሞላ ነገሮች ወዴት እንደሚያዘነብሉ አይታወቅም እና
245
13
#ዝር ማጥፋት ሲባል ዘርፉ ብዙ ነው። (1)-- ታሪክና ቅርስን መደምሰስ ወይንም ትርጉማቸውን ማፋለስ፣ ከባለቤቱ ነጥቆ ለሌላ ለተቃራኒ ዓላማ ማዋል፤ (2)--- ሊያጠፋ በተመረጠውና እንዲጠፋ ዒላማ በተደረገው መካከል የሃይማኖት፣ የባህል፣ የጋብቻ፣ የቅርስ ውርርስና ተጋሮሽ እንዳይኖር ማስካድ፣ ማጠልሸት፣ ማስጠላት፣ አዲስ ማስተዋወቅ፣ ነባሩን መቅበር (3)--- እንዲጠፋ የተፈረደበት ማኅበረስብ የሃይማኖት፣ ተባህል፣ የርስት፣ የትውፊት መሠረቶቹ ማንቋሸሽ፤ ሰዎቹን ማስጥላትና ከሰባዊነት በታች አድርጎ መሳል፤ (4) --- ማደኽየት፣ መበተን፣ አቅም ማሳጣት፣ አዋቂዎቻቸውን አስቀድሞ መግደልና ማሳደድ (5)--- ዒላማ የተደረገው ሕዝብ ማምከን፣ መግደል፣ በጅምላ መፍጀት ማፈናቀል (አሁን በኦሮ-ዉሃብያው ብልጽግና በአማራና ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይእንደሚ ፈጸመው) (6) ከላይ በተጥቀሱት 5 የዘር ማጥፋት ዘርፎች አንጻር ሕወሃትና ኦነጋውያን ሁሉንም ፈጽመዉታል፦ አስተሳሳሪ ፊደል፣ ቋንቋ፣ የህገር ታሪክ፣ ባንዲራ፣ ከዋክብት ነገሥታት፣ የሺ ዘመናት ታሪክና ትርክት፣ ኦሮቶዶክሳዊት ሃይማኖትና ሀብታቶቿ፣ በገር ወዳዱ የአማራ ሕዝብ እና ሌሎች የአማራን እሴቶችና የአገር ፍቅር ሲሜት የሚጋሩት ማኅበረሰቦች፣ አስተምህሮዎችም፣ የስነ እና ኪነ ጥበባት ውጤቶ ላይ ሁሉ ዘምተውባቸዋል። 👇👇👇
264
14
አዲሱ የጳጳሳት ሥራ በተዘዋዋሪ #የክርስቲያን #ዘር #ማጠፋቱ #የአብይ #አህመድ #ፕሮጀክት ብር ማሰባሰብ የጳጳሳቱ አዲሱ ሥራ የሆነ ይመስላል። 👉 በአንድ በኩል ባንክ ውስጥ የተጠራቀመውን የቤተ ክ
አዲሱ የጳጳሳት ሥራ በተዘዋዋሪ #የክርስቲያን #ዘር #ማጠፋቱ #የአብይ #አህመድ #ፕሮጀክት ብር ማሰባሰብ የጳጳሳቱ አዲሱ ሥራ የሆነ ይመስላል። 👉 በአንድ በኩል ባንክ ውስጥ የተጠራቀመውን የቤተ ክርስቲያን ሀብት ለጨፍጫፊው አብይ አህመድ ያስረክባሉ፣ 👉 በሌላ በኩል ገቢ ማሰባሰብ የሚባል ኤጲስ ቆጶሳትን የማይመለከት ተግባር ላይ ተጠምደዋል ፤ 👉 ወዲህ ደግሞ የሚያልቁ ልጆቻቸው በጎሳ ተካፍለው አንድነትን ይበትናሉ፤ 👉በተጨማሪ ግፉንና እልቂቱ በኦፊሴል ለዓለም አንናገርም ብለው ሽፋን ይሰጣሉ። ይህን ያስባለኝ #በፁዕ #አቡነ #ማቴዎስ *ያሠሩት ዜና ነው። ስለ #ሱዳኑ #አጥቢያ መዘጋት እንዲህ መጨነቅ ያስገርማል። በአንፃሩ በመላው ሸዋ፣ አርሲ፣ ወለጋ ፣ ጎጃም፣ ጎንደር፣ ወሎ ያለው የአቢያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ውድመት፤ የካህናት፣ መነኮሳትና ምእመናን እልቂት የማይገዳቸው ጳጳሳት ደማቅ በዓላት ሲያከብሩ።፣ የሾሙበትን ዕለት እኖደ ክርስቶስ ልደት ሳያስቡ ይገኛሉ። በግንባታ ስም ለብልጵግና ጥይት መግዣ ማሰባሰብ አዲሱ የሥራ ዝርዝራቸው ላይ በብልጽግናው ወንጌል መንግሥት የተጨመረላቸው ይመስላል። በዚህ ሳምንት ብቻ የተቃጠሉትን የምሥራቅጰወለጋ አቢያተ ክርስቲያናት መልሶ እንዲሰራቸው #ከአብይ #አህመድ ጋርም* #ይወያዩልን #በፁዕ #አባታችን! ይህ ዜና የተጠናቀቀው "ብር አምጡ" በሚለው ልማድ ነው። የምእመናን ብር ከየባንኩ #በመቶ #ሚሊዮን በአብይ አህመድ እየተዘረፈ ክርስቲያን የሚያልቅበት #ጥይት #ሲገዛበት የብልጽግና ጳጳሳትጰያንን አስቁሞ አቢያተ ክርስቲያናትን እንደማነጽ ተጨማሪ ይሰበስቡለታል። በሰማይ የአለ እግዚአብሔር*እየታዘበ ነው። ይፈርዳልም።
342
15
⚫️የአሸባሪው የብልፅግና ቡድንና የኦሮሞ ፅንፈኞች ግፍ በወለጋ‼️ በምስራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ ውስጥ አስር(10) አብያተ ቤተክርስቲያን በዚህ ግፈኛ ስረዓት ሲቃጠሉ በርካታ ንፁሀን አማራዎች ፣ትግሬዎች  በግፍ ተጨፍጭፈዋል ፣እነሱም ሀብት ንብረታቸው ወድሟል፣ ለአብነትም:- ➾ሌሊ ተክለሃይማኖት ቤተክርስ              ትያን ➾ሌሊ ቅድስት ማርያም           ቤተክርስትያን ➾ዋጃ አቦ ቤተክርስትያን ➾አንዶዴ ቅድስት ስላሴ          ቤተክርስትያን ➾አንዶዴ ቅድስት ማርያም                ቤተክርስትያን ➾አንዶዴ አቦ ቤተክርስትያን ➾አድስአባ ቅዱስ ጊዎርጊስ            ቤተክርስትያን ➾መንደር22 መድሃኒአለም           ቤተክርስትያን ➾መንደር3 ቅድስት ማርያም           ቤተክርስትያን ➾መንደር3 ግንዳሳው ማካኤል         ቤተክርስትያን ሙሉበሙሉ ሲወድሙ፦ በተጨማሪ በግፍ በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደሉ ንፁኋኖች ጉትን ላይ የነበረው ጭፍጨፋ ሳይጨመር እድሁም ሊስታቸው በተሰነዘሩት ቀጠናዎች ውስጥ በጥቂቱ ያወቅናቸው ነው በጣም በርካቶች ካለንበት ወቅታዊ ሁኔታ እና በርካታ ንፁኋን ማህበረሰብ በጫካ ስላሉ ሙሉ ለማገኘት አዳጋች ሁኖብናል። የደረስንበት ግን በምስራቅ ወለጋ ጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ቀበሌ ላይ 1 ቆሞስ አባሆይ ታደሰ መኮነን        የቅድስት ስላሴ  የቤተክርስትያኑ       አስተዳዳሪ ዕድሜ 61 2 ቄስ አድስ 3 ቄስ አማረ ሲሳይ ዕድሜ 58 4 እማሆይ ፅጌ ማርያም ዕድሜ 57 5 ዳቆን ፍስሃ አለሙ ዕድሜ 29 6 እማሆይ ወለተ ስላሴ ዕድሜ 66 7 ቀናው አባተ....54 8 አባበለጠ መኮነን.....71 9 ተስፌ በላይ.......49 10  ተመስጌን አባይ...... 11 አባአዳሙ..........75 12 አባበሪሁን ሲሳይ.......68 13 ወጣት መቅደስ አበበ.......21 14 ሸጋው አባተ...... 15 አባ አበባው አያሌው...........69 16 ሲሳይ ተመቸው............55 😣በዚሁ ወረዳ መንደር ሶስት ቀበሌ 17 እማሆይ ወለተ ሰንበት......71 18 አባ አየለ ባዩ.......64 19 ታሪኩ ገንዘብ.......51 20 ንጉስ ከበደ.... 21 አለሙ ገረመው.....41 22 ተክለሃይለማርያም......          (ትግራዋይ) 23 ፅጌ ተካ.....(ትግራዋይ) 24 አባጥጋቡ 25 ብርሃን ገብሩ...(ትግራዋይ) 26 ይታይ አለሙ......45 27 ደሳለኝ በላይ...... 28 ብርሃን በቀለ......47 29 ሐጎስ ኪዳነ......(ትግራዋይ) 30 በላይ ታደሰ....... 31 ካሰይ ብስራት......(ትግራዋይ)      እናቱን ፣ ሚስቱን ፣ ልጆችን ጨምሮ      የተረሸኑ 32 አባ ወልደ ፃድቅ.....(ትግራዋይ) 33 እማሆይ ወለተ መካኤል...59 በዚሁ ወረዳ መደር 22፦ 34 አባሆይ አየለ አረጋ......85 35 እማሆይ እስከዳር ገላው..63 36 ብረሃን ገላው..... 37 በላይነሺ ረጋ..........41 38 ካሳይ ስጋት..... 39 ዳቆን ጎራው......31 በዚሁ ወረዳ መንደር22 ቀበሌ ልዩ ቦታው በጭበጭ ላይ፦ 40 ጎቶም ነጋ.... 41 ሹመት.........29 42 ማናየ ታደሰ.........49 43 እማሆይ አስካለማርያም...... 44 አባገበየሁ ታረቀኝ.........74 በዚሁ ወረዳ አንዶዴ ቀበሌ ልዩ ቦታዋ አሊ ላይ፦ 45 ሸጋው አወቀ......45 46 የኔሰው ሸጋው........ 47 አበረ ገበየሁ......... 48 እሚያምረው አያሌው...... 49 ሞሴ በላይ..........  42 50 መኳንት አንማው...... 51 ታመነ ቀሬ..... 52 ጎጃም የኔአለም......38 53 ሞገስ ውለታው.... 49 54 ይደነቅ ባይሌ....25 55 ካሳየ ጌቴ....50 56 ተስፋየ ዋሴ....48 57 ዘመን ጌታነህ.... 58 ፈንቴ መንግስቴ.....58 59 ተስፋየ ወጋየ.....52 60 መቅደስ ታምሩ.....23 61 ደጀን መሰለ.......48   ከብዙ በጥቂቱ በግፍ የተገደሉ የደረስንበት የሚያሳይ ቁጥር
375
16
https://vt.tiktok.com/ZSqdDPHBQ/
429
17
AQMKWDlTnwUkU00mHMugN1HEySDLUuzGWdYqu2gaoLrJeIXhx4EOg67SgGoX-X027U0bMsNsLHKOmr9YZpo7l3K7je3SpuvKp_ncdeze3w.mp4 የኦሮሙማ ገዳ በተግባር
AQMKWDlTnwUkU00mHMugN1HEySDLUuzGWdYqu2gaoLrJeIXhx4EOg67SgGoX-X027U0bMsNsLHKOmr9YZpo7l3K7je3SpuvKp_ncdeze3w.mp4 የኦሮሙማ ገዳ በተግባር ራሱን የሚገልጸው በዚህ አይነት ግፍ ነው
383
18
https://youtu.be/HkUvdsslbJE?si=lhVsI8wmI1zRy17C
359
19
ከብርሃን የመሸሽ በቸኛ አማራጩ ጨለማ ብቻ ነው!! ጨለማን ብርሃን ነው ብሎ ለማሳየት በአገልግሎት ሽፋን በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ እየተካሄደ ያለው ርኩቻ የማያበቃው ብርሃን ክርስቶስን በግብር ሶንከተለው ብቻ ነው። የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 8 ቁጥር 12 ላይ እንደተጻፈው አምላካችን ጌታችን መድኀናታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲህ አለ:- "እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ---::" 👉 በምንዳ (ሆድ) ማሰብ መነጋገርና ማድረግ በሆድ ጨለማ ህሊናን ቀብሮ ነፍስን ይገድላታል፤ ይህም ጨለማ ነው። 👉 ድሎትና ምቾትን ሽቶ የዘመኑን አላዊ መንግሥት ፍላጎት በክርሽቶስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ማካሄድ ሐሰትን በእውነት ላይ አንግሦ ከከሀዲዎች ወገን ያሰልፌል፤ ይህ ጨለሜ ነው። 👉 በአንደበት "ዘመኑን ዋጁት" እያሉ ቢናገሩም በፈሊጥና በጥበበኝነት ሽፋን ፖለቲካዊ ትክክለኝነትን (political correctness) የኑሮ መርህ በማድረግ ለእውነት፣ ለፍትሕ፣ ለክብረ ሰብእ ሳይቆሙ በዘመን ተዋጅተው በቁም ይሞታሉ። ይህ ጨለማ ነው። "እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም" ያለንን ጌታ ለመከተል ሆድን፣ ዝናን፣ ሴረኝነትን፣ ስግብግብነትን፣ ዘረኝነትን፣ ተላላኪነትን፣ አስመሳይነትን፣ ሌብነትን፣ አመንዝራነትን፣ በምንኩስናና ክህነት መነገድን፣ ፍርሃትን ማስወገድ የግድ ነው። በእነዚ የጨለማ ሀይቆች እየዋኙ ኦርቶዶክሳዊ ምእመንና አባት፣ ሰባኪና መምህር ተብሎ እንደመጠራት ድቅድቅ ጨለማ አይኖርም። ምክንያቱም ብርሃን ክርስቶስን እንዳይመለከት ዓለምን በክርስትና ላይ እንዳሳመጹት የቅኝ ገዥዎች፣ የባሪያ ነጋዴዎች፣ የአህጉራትና አገራት ዘር አጥፍቶ ወራሾቹን ወገን መምሰል ነውና። በእነዚህ ማኅበረሰቦች ዘንድ መስቀል በአደባባይ ማሳየት፣ የክርስቶስን ስም መጥራት ወንጀል ሆኗል። የሴትና የወንድ የጾታ ድንበር ፈርሷል፤ 1% ቡድን 99% ወገኑን በዘመናዊ ባርነት 24 ሰዓት እየጋለበ የላቡን ውጤት እየቀማ ለሕዋ ምርምርና ለጦር መሣሪያ ግንባታ ያውለዋል፣ መድኀኒትና ምግብጰበጠቂቶች እጅ ተይዞዐሰው እንደ ፋብሪካ ግብከት በዲሞክራሲ ስም እየተሰበከና በመንጋነት እየተነዳ እስከ ጡረታው ይታኘካል፣ ሰይጣንን መከተል ወይንም ኢአማኒነት ሥልጤኔ ሆኗል። አንዲት የክርስቶስ ብርሃንነት ምስክር ኦርቶዶክሳዊት ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ለማጥፋት ከውጭ ከሚወረወረው ቀስ እጅግ የበለጠ የውስጡ የሆድና የዘር ከገልጋይ መንጋ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው። የጌታችንን ብሮሃን እንዳናይ ጨለማን ብርሃን ለማስመሰል እንደ እባብ በሆዳቸው የሚሳቡትን ከእውነተኞቹ አገልጋዮችና እረኞች በቀኖናው ማበጠሪያነት፣ በስነ ምግባራቸው፣ በዚህ በመከራ ዘመናችን ለልጆቻቸው በሚያሳዩት ጥብቅና መዝነን በመያዝ እንደ ባለ አእምሮ ብርሃናችንን እንጠብቅ። ጫጫታና ግርግርታ፣ መወዳደስና መሸላለም፣ ደማቅ መንፈስ ዐልቦ የቱሪስት ሸቀጥ የመሰለ በዓልና የሕንፃ ውበት ብርሃን ክርስቶስን ለመከተላችን ምልክት አይደለም። ምልክቱ እርሱ እንዳሳየን ስለ ክብረ ሰብእ፣ ፍትሕ፣ እውነት፣ ምህረት፣ ፍቅር መስቀሉን መሸከም ነው። ብርሃናችንን እናስመልስ። ፋንታሁን ዋቄ ሐምል 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
470
20
ኦርቶዶክሳውያን ይህን እንስማ!!! ኤ/አይ ይሁን አይሁን እኔ ጉዳዬ አይደለም። የእኔ ጉዳይ እውነቱ እኛን ይገስጻል። አውነተኛ ቤተክርስቲያን ይዘን ዓለምን ግን ከአልጫነትና ከጨለማ ከመገላገል በሚቃረን የቆምነውን። ቤታችንን ነጋዴዎችና ዘረኞች በስሟ እንዲነግዱ፣ የቱሪስት ሸቀጥ እንዲያደርጓት፣ የሰዶማውያን፣ የአመንዝራ፣ የኢአማኒ፣ የዘረኛ ገቢ ማስገኛ አደረግናት። የሰው ልጅ ፍጅት እየተካሔደ ለእውነትና ለፍትሕ መቆም የተሳነን ካህናትና ምእመናን የሚያሳፍር ንግግእጰነው። https://youtu.be/qS6I4-8wNdU?si=l8VdxomFsysHDNkM
1 016