en
Feedback
ይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት Yihunie woldu metasebiya Dessie Special Boarding School

ይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት Yihunie woldu metasebiya Dessie Special Boarding School

Open in Telegram

በአማራ ክልል የመጀመሪያው ስለሆነው ደሴ ልዩ አዳሪ ትምሀርት ቤት ወቅታዊ መረጃ እንዲሁም አዳዲስ ፈጠራዎች ፣ ለተማሪዎችና ለመምህራን አጋዥ መፅሀፎች፣ ጥያቄዎች፣ ማስታወቂያዎች እዚህ ቻናል ላይ ያገኛሉ።

Show more
4 252
Subscribers
+1924 hours
+1057 days
+46330 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+101
in 0 channels
August '26
+498
in 0 channels
Get PRO
July '26
+87
in 0 channels
Get PRO
June '26
+107
in 0 channels
Get PRO
May '26
+65
in 0 channels
Get PRO
April '26
+49
in 0 channels
Get PRO
March '26
+114
in 0 channels
Get PRO
February '26
+52
in 0 channels
Get PRO
January '26
+64
in 0 channels
Get PRO
December '25
+62
in 0 channels
Get PRO
November '25
+85
in 0 channels
Get PRO
October '25
+132
in 1 channels
Get PRO
September '25
+471
in 2 channels
Get PRO
August '25
+198
in 0 channels
Get PRO
July '25
+108
in 0 channels
Get PRO
June '25
+58
in 0 channels
Get PRO
May '25
+80
in 0 channels
Get PRO
April '25
+54
in 0 channels
Get PRO
March '25
+82
in 0 channels
Get PRO
February '25
+78
in 1 channels
Get PRO
January '25
+67
in 2 channels
Get PRO
December '24
+73
in 0 channels
Get PRO
November '24
+206
in 0 channels
Get PRO
October '24
+404
in 0 channels
Get PRO
September '24
+525
in 0 channels
Get PRO
August '24
+222
in 0 channels
Get PRO
July '24
+98
in 0 channels
Get PRO
June '24
+132
in 2 channels
Get PRO
May '24
+139
in 0 channels
Get PRO
April '24
+69
in 0 channels
Get PRO
March '24
+82
in 0 channels
Get PRO
February '24
+71
in 0 channels
Get PRO
January '24
+85
in 1 channels
Get PRO
December '23
+88
in 0 channels
Get PRO
November '23
+98
in 0 channels
Get PRO
October '23
+114
in 0 channels
Get PRO
September '23
+39
in 0 channels
Get PRO
August '23
+38
in 0 channels
Get PRO
July '23
+179
in 0 channels
Get PRO
June '23
+173
in 0 channels
Get PRO
May '23
+155
in 0 channels
Get PRO
April '23
+124
in 0 channels
Get PRO
March '23
+245
in 0 channels
Get PRO
February '23
+129
in 0 channels
Get PRO
January '23
+273
in 0 channels
Get PRO
December '22
+69
in 0 channels
Get PRO
November '22
+80
in 0 channels
Get PRO
October '22
+1 178
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
06 September+9
05 September+20
04 September+10
03 September+15
02 September+26
01 September+21
Channel Posts
2
💐💐🇪🇹🇪🇹💐💐 ቀን 30/12/2018 👉የክልላችን የአዳሪ ት/ቤት መግቢያ ፈተና ነገ 01/13/2018 ዓ.ም በደሴ ከተማ አስተዳደርና በደ/ወሎ ዞን ትም/መምሪያ የተመዘገባችሁና ምልመላውን ያለፋችሁ ተማሪዎች ወደ ክልሉ ወደሚገኙ አዳሪ ት/ቤቶች ለመግባት የሚሰጠው የመግቢያ ፈተና በሆጤ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የሚሰጥ ሲሆን ከጧቱ 1:30 ት/ቤቱ ቅጥር ግቢ ተፈታኞች በሙሉ ቀድማችሁ እንድትገኙ በማለት እናሳውቃለን‼️ 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
1 329
3
ከክልሉ አንደኛ ተማሪ ሙባረክ መሐመድ በአማራ ክልል በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር ዓቀፍ ፈተና ከ600 ጥያቄ 587 በመመለስ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡት መካከል መኾን ችሏል ። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በታች አርማጭሆ ወረዳ ሳንጃ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተምሯል። ቀጥሎም ከ9ኛ ክፍል ጀምሮ በይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ሲከታተል ቆይቷል። በተለይም ከ10ኛ ክፍል ጀምሮ በትምህርት ቤቱ ከፍተኛውን ውጤት እያስመዘገበ የአንደኛ ደረጃን እየያዘ ቀጥሎ በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና የላቀ ውጤት አምጥቷል። ለዚህ ስኬታማነቱ በክፍል ውስጥ መምህራን የሚያስተምሩትን ትምህርት በንቃት በመከታተል፤ በክፍል ውስጥ የተማረውን በየቀኑ መከለስ እና አብዛኛውን ጊዜውን በንባብ ማሳለፉ መኾኑን ገልጿል። በተለይም ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉትን የትምህርት አይነቶች ጭምር እያጠና ለፈተና መዘጋጀቱ ለ12ኛ ክፍል ውጤቱ አንዳገዘው የትጋት መንገዱን አስረድቷል። #አሚኮ #Education #AmharaRegion #TopScorers
1 745
4
ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ
ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና  ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-   Ø የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን። Ø  ማስፈንጠሪያ (Link)  https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ፡- v የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።   የትምህርት ሚኒስቴር
1 743
5
ቀን- 27-12-2018 የፈተና ቀን የተቀየረ መሆኑን ስለማሳወቅ: ለክልል አዳሪ ትምህርት ቤቶች የሚወዳደሩ ተማሪዎች የፈተና ቀን በ 01/13/2018 ዓ.ም (የፊታችን እሁድ) መሆኑን እያሳወቅን አስፈላጊው ዝግጅት ይደረግ፡፡
3 158
6
ቀን-22-12-2018 ዓ.ም ሰላም ለሁላችሁም፡፡ ለክልል አዳሪ ትምህርት ቤቶች በመስፈርቱ መሰረት የተመዘገቡ ተማሪዎች የጹህፍ ፈተና የሚሰጠው በ30/12/2018 ዓ.ም ነው፡፡ ፈተና የሚሰጥባቸው የትምህርት አይነቶች ሒሳብ እና እንግሊዝኛ ሲሆኑ ፈተናው የሚጀምረው 3፡00 ላይ ነው፡፡ በየደረጀው መረጃው እንዲደርስ ይደረግ፡፡መረጃው መድረሱም ክትትል መደረግ አለበት፡፡ አጠቃላይ ሂደቱን እና  የፈተና መስጫ ቦታዎችን በተመለከተ ከዞን እና ከተማ አስተዳደሮች የሥርዓተ ትምህርት ቡድን መሪዎች ጋር በዙም የጋራ የምናደርግ ይሆናል፡፡
3 164
7
587 ያመጣው የኮከቡ ተማሪ ሙባረክ የስኬት መንገድ🎉🎉 ተማሪ ሙባረክ መሐመድ የይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ነው። በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር ዓቀፍ ፈተና ከ600 ጥያቄ 587 በመመለስ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡት መካከል መኾን ችሏል ።🌟 ✨ የተማሪው የቀደመ ታሪክ ! ተማሪ ሙባረክ እንደተናገረው የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በታች አርማጭሆ ወረዳ ሳንጃ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተምሯል። ቀጥሎም ከ9ኛ ክፍል ጀምሮ በይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ሲከታተል ቆይቷል። 🥇በተለይም ከ10ኛ ክፍል ጀምሮ በትምህርት ቤቱ ከፍተኛውን ውጤት እያስመዘገበ የአንደኛ ደረጃን እየያዘ ቀጥሎ በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና የላቀ ውጤት አምጥቷል። ✨ የስኬታማነቱ ሚስጥር💡 ለዚህ ስኬታማነቱ በክፍል ውስጥ መምህራን የሚያስተምሩትን ትምህርት በንቃት በመከታተል፤ በክፍል ውስጥ የተማረውን በየቀኑ መከለስ እና አብዛኛውን ጊዜውን በንባብ ማሳለፉ መኾኑን ገልጿል። በተለይም ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉትን የትምህርት አይነቶች ጭምር እያጠና ለፈተና መዘጋጀቱ ለ12ኛ ክፍል ውጤቱ አንዳገዘው የትጋት መንገዱን አስረድቷል። 📖"ለጥናት ስልት የተፈጥሮ መንገድን እከተላለሁ" የሚለው ተማሪ ሙባረክ "ቀን በደንብ ሙሉ ጊዜዬን ለንባብ አውላለሁ፤ ማታ ደግሞ በቂ እንቅልፍ አገኛለሁ ይህም ለተሻለ መረዳት ያግዛል" ብሏል። በዚህም ለስኬት መብቃቱን ነው የገለጸው። ✨ የትምህርት ቤቱ እና የመምህራን ድጋፍ ለተማሪ ሙባረክ ስኬት የትምህርት ቤቱ መምህራን ከፍተኛ ድርሻ እንዳላቸው ተናግሯል። "ውጤቱ የእኔ ብቻ ሳይኾን የመምህራን ጭምር ነው ምክንያቱም በእያንዳንዷ የትምህርት ሂደት የመምህራን ሚና ከፍተኛ ነው"ብሏል። የትምህርት ቤቱ ርእሰ መምህር ሳሊም አሕመድ ፤ ሙባረክ መልካም ስነ ምግባር ያለው፣ ትጉህ እና ታታሪ እንደኾነ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል። የጥናት መርሐ ግብር በሚመቸው መንገድ ራሱ አዘጋጅቶ የሚመራ፣ በእርስ በርስ መረዳዳት ግንባር ቀደም፣ በትምህርት ቤቱ አርዓያ የኾነ እና ትልቅ ርዕይ ያለው ተማሪ ነው ብለዋል። 🎉 የወላጅ ድጋፍ እና ደስታ ! የተማሪ ሙባረክ ወላጅ አባት ሙሐመድ አየነው ልጃቸው ከበፊት ጀምሮ በጥሩ ሥነ ምግባር ያደገ መኾኑን አንስተዋል። ለትምህርቱ ልዩ ፍቅር ስላለው ውጤታማ እንዲኾንም እንደወላጅ የሚችሉትን ሁሉ ድጋፍ ማድረጋቸውን ጠቁመዋል። አኹን ላይ ከፍተኛ ውጤት ማምጣት በመቻሉም ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማቸው ገልጸዋል። 💡 የተማሪው የወደፊት ርዕይ ተማሪ ሙባረክ ለወደፊት በሜካኒካል ኢንጅነሪንግ ዘርፍ ማጥናት እንደሚፈልግ ተናግሯል። ከልጅነቱ ጀምሮ የምወደው ዘርፍ በመኾኑ በኢንጅነሪንግ ዘርፎች መፍትሔ በሚያመጡ የቴክኖሎጂ ሥራዎች ላይ የራሱን አስተዋጽኦ ማበርከት እንደሚፈልግ ሀሳቡን አጋርቶናል። #አሚኮ #Education #AmharaRegion #TopScorers #ባሕር_ዳር #ነሐሴ_22_2018_ዓ_ም ✍️ዘጋቢ:- አሰፋ ልጥገበው የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
3 856
8
https://www.facebook.com/100064361152458/posts/pfbid032fAVJmDikCnsD5kX7hmTaSjtWpoMPS77nzJDqaVr1pPdm3A4eU2Q4huAEePsjeZLl/
3 731
9
No text...
4 122
10
የተረጋገጠ አጠቃላይ ሪፖርት(20/12/2018) ✍️የተፈተኑ ተማሪዎች ወ 54 ሴ 30 ድ 84 👉ከ500 በላይ ያመጡ ወ 53 ሴ 27 ድ 80 በፐርሰንት 95.24% 👉ከ 450 በላይ ያመጡ ወ _ ሴ 3 ድ 3 በፐርሰንት 3% 👉ከ 300 በታች(ውጤቱ በመጣራት ላይ ያለ) ወ 1 ሴ - ድ 1 💪ከፍተኛ ውጤት ያመጡ 👉ወንድ 1.ሙባረክ መሀመድ 587.17 2.አማኑኤል እምቢለ 586.91 3.ኤርሚያስ እያዩ 583.08 👉ሴት 1. ዙበይዳ ሰይድ 570.52 2. ሱመያ ሲሳይ 570.42 3. ህሌና ወርቁ 561.52
4 266
11
ማስታወቂያ ቀን፡ 19/12/2018 ዓ.ም ጉዳዩ፡ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች የጽሑፍ ፈተና ቀን መራዘሙን ስለማሳወቅ፤ በክልሉ በሚገኙ አራት (4) አዳሪ ትምህርት ቤቶች ለመግባት የሚወዳደሩ ተማሪዎች የጽሑፍ ፈተና በ25/12/2018 ዓ.ም ለመስጠት ፕሮግራም ተይዞ እንደነበር ይታወቃል። ሆኖም ግን  በተለያዩ ምክንያቶች ፈተናው በተያዘለት ቀን የማይሰጥ እና ለሌላ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን በአክብሮት እናስታውቃለን። ፈተናው የሚሰጥበትን አዲስ ቀን እና ዝርዝር መርሃ ግብር በቀጣይ  ቀድመን የምንገልጽ ይሆናል።  መረጃው በየደረጃው እንዲደርስ ይደረግ፡፡   ከሰላምታ ጋር!
4 723
12
No text...
3 554
13
No text...
3 357
14
No text...
3 079
15
No text...
2 673
16
No text...
2 503
17
No text...
2 619
18
No text...
2 700
19
No text...
2 444
20
No text...
2 217