MILLENNIUM COMPREHENSIVE SECONDARY SCHOOL (KOLFE)
Open in Telegram
This Channel Created for Millennium Comprehensive Secondary School students and Society. You can contact us using this👉👉👉 bot https://t.me/Millenniumcomprehensive_bot
Show more7 156
Subscribers
+724 hours
+757 days
+14030 days
Posts Archive
ቀን 27/10/2018 ዓ.ም.
ማስታወቂያ
ለሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2018 ዓ›ም የትምህርት ዘመን ውጤት የሚሰጥበት ቀን ነገ ሰኔ 28/10/2018 መሆኑን እየገለፅን ውጤቱን ለመውሰድ እንዲቻል ከዚህ በታች የተገለፁትን ማሟላት ይጠይቃል
1/የተማሪዎች ውጤት ሠርተፊኬት መውሰድ የሚችለው ወላጅና ወይም አሳዳጊ ብቻ ሆኖ የልማት ክፍያ ብር 500 የፈፀማችሁበት ሪሲት መያዝ ያስፈልጋል ያልከፈለ ካለ ሰኞ ከፍሎ መውሰድ ይችላል
2/./የውጤት ሠርተፊኬት መውሰድ የሚችለው ወላጅ እና ወይም አሳዳጊ ብቻ ሆኖ የሚሰጥበት ሰዓት ከጠዋቱ 3፤00--5፤00 ብቻ መሆኑን እየገለፅን ከተገለፀው ሰዓት ውጪ ለምትመጡ ወላጆች ሰኞ በስራ ሰዓት ፋይናንስ ቢሮ ከፍላች መውሰድ ትቸላላችሁ
ቀን 26/10/208 ዓ.ም.
እጅግ በጣም አስቸኳይ በፈተና ሂደት በምጥፎ ተግባር በተሰማራችሁ ተማሪዎች ላይከፈተና ከማዕከል አስተባባሪዎችና ከፀጥታ ዘርፍ የደረሰን ሪፖርት
1/ዳንኤል አብርሀም
2/በስፍቃድ አጥናፉ
3/ብሩክ ፍቃዱ
4/. ኢክራም አትርሳ
5/.ፍራኦል ካሳ
6/.ፉአድ ከድር /
7/.ፈይሣ በድሩ
8/.አብዱልሰላም ደሊል
9/.አብርሀም እንየው
10/.አሚር ኑርሲ
11/.አሚር ይርጋለም
12/.አንተነህ ተስፋዪ
13/.አንዋር ባህሩ
14/.አይመን አብደላ
15/.አየለ አኮ
16/.ሙዜፋ ጠይፍ
17/.ካሊድ መሀመድ
18/.ከሊፋ ጀማል
19/.ኬሮድ ተስፋዪ
20/.ኪያ አበበ
21/. ኢክራም ሲራግ
22/.መብራቶም ሀይሌ
23/.መንሱር ሬድዋን
24/.ሰይድ መሀመድ የተባላችሁ ተማሪዎች እጅግ በፈተና ላይ ስታስቸግሩ እንደነበር ከፈተና ማዕከል አስተባባሪዎችና ከፀጥታ ዘርፍ ሪፖርት ደርሶናል በጣም የሚያሳፍር ተግባር ብቻ ሳይሆን የተማራችሁበትን ትምህርትቤት ስም ጭምር ነው ያስወቀሳችሁን በእናተ መኩራት ሲገባን ማፈር በመቻላችን አዝነናል ስለሆነም የሚቀጥሉትን የፈተና ጊዚያት ስርዓት ይዛችሁ የማትፈተኑ ከሆነ ፈተናችሁ የተፈተናችሁትም ይሁን ገና የምትፈተኑት ሙሉ በሙሉ የሚሰረዝና ፈተናን በመረበሽ ዲሲፐረሊን ተጠያቂ የምትሆኑ መሆናችሁን እየገለዕን ከፍተኛ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳውቃለን
ጥብቅመልዕክት
ለ12ኛ ክፋል 2ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንሰ(Natural Science) ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ የቀን ተማሪዎች በሙሉ ነገ አርብ ሰኔ 26/2018 በመፈተኛ ጣቢያችሁ 4ኪሎ ሳይንስ ፋካልቲ ጠዋት 12:00 ሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
መድረስ አለባችሁ ስለዚህ ጠዋት 12:30 ላይ ተነስተን ጉዞ እንጀምራለን ስለሆነም ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ማሳሰቢያ
1. ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች (ስልክ ፣ ፍላሽ ፣ ሰዓት ወ.ዘ.ተ) መያዝ አይቻልም።
2. ከዮኒፎርም በላይ የሚደረብ ልብስ አይፈቀድም።
3. ያደገ ፀጉር እና የጆሮ ጌጣጌጥ ማድረግ አይፈቀድም።
4. ከጋብቻ ቀለበት በስተቀር ሌላ ቀለበት ማድረግ አይፈቀድም።
7.ስትመጡ መታወቂያ ፣ አድሚሽን ካርድ እና ዮኒፎርም መልበስ ግዴታ ነው።
8. አርፍዶ የሚመጣን ተማሪ ስለማንጠብቅ በሰዓቱ ተገኙ
ጥብቅመልዕክት
ለ12ኛ ክፋል 2ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንሰ(Natural Science) ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ የቀን ተማሪዎች በሙሉ ነገ አርብ ሰኔ 26/2018 በመፈተኛ ጣቢያችሁ 4ኪሎ ሳይኝስ ፋካልቲ ጠዋት 12:00 ሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
መድረስ አለባችሁ ስለዚህ ጠዋት 12:30 ላይ ተነስተን ጉዞ እንጀምራለን ስለሆነም ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ማሳሰቢያ
1. ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች (ስልክ ፣ ፍላሽ ፣ ሰዓት ወ.ዘ.ተ) መያዝ አይቻልም።
2. ከዮኒፎርም በላይ የሚደረብ ልብስ አይፈቀድም።
3. ያደገ ፀጉር እና የጆሮ ጌጣጌጥ ማድረግ አይፈቀድም።
4. ከጋብቻ ቀለበት በስተቀር ሌላ ቀለበት ማድረግ አይፈቀድም።
7.ስትመጡ መታወቂያ ፣ አድሚሽን ካርድ እና ዮኒፎርም መልበስ ግዴታ ነው።
8. አርፍዶ የሚመጣን ተማሪ ስለማንጠብቅ በሰዓቱ ተገኙ
ጥብቅመልዕክት
ለ12ኛ ክፋል 2ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንሰ(Natural Science) ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ የቀን ተማሪዎች በሙሉ ነገ አርብ ሰኔ 26/2018 በመፈተኛ ጣቢያችሁ ጥቁር አንበሳ ስለሆነ ጠዋት 12:00 ሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
መድረስ አለባችሁ ስለዚህ ጠዋት 12:30 ላይ ተነስተን ጉዞ እንጀምራለን ስለሆነም ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ማሳሰቢያ
1. ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች (ስልክ ፣ ፍላሽ ፣ ሰዓት ወ.ዘ.ተ) መያዝ አይቻልም።
2. ከዮኒፎርም በላይ የሚደረብ ልብስ አይፈቀድም።
3. ያደገ ፀጉር እና የጆሮ ጌጣጌጥ ማድረግ አይፈቀድም።
4. ከጋብቻ ቀለበት በስተቀር ሌላ ቀለበት ማድረግ አይፈቀድም።
7.ስትመጡ መታወቂያ ፣ አድሚሽን ካርድ እና ዮኒፎርም መልበስ ግዴታ ነው።
8. አርፍዶ የሚመጣን ተማሪ ስለማንጠብቅ በሰዓቱ ተገኙ
ጥብቅመልዕክት
ለ12ኛ ክፋል 2ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንሰ(Natural Science) ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ የቀን ተማሪዎች በሙሉ ነገ አርብ ሰኔ 26/2018 በመፈተኛ ጣቢያችሁ ጥቁር አንበሳ ስለሆነ ጠዋት 12:00 አዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
መድረስ አለባችሁ ስለዚህ ጠዋት 12:30 ላይ ተነስተን ጉዞ እንጀምራለን ስለሆነም ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ማሳሰቢያ
1. ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች (ስልክ ፣ ፍላሽ ፣ ሰዓት ወ.ዘ.ተ) መያዝ አይቻልም።
2. ከዮኒፎርም በላይ የሚደረብ ልብስ አይፈቀድም።
3. ያደገ ፀጉር እና የጆሮ ጌጣጌጥ ማድረግ አይፈቀድም።
4. ከጋብቻ ቀለበት በስተቀር ሌላ ቀለበት ማድረግ አይፈቀድም።
7.ስትመጡ መታወቂያ ፣ አድሚሽን ካርድ እና ዮኒፎርም መልበስ ግዴታ ነው።
8. አርፍዶ የሚመጣን ተማሪ ስለማንጠብቅ በሰዓቱ ተገኙ
25/10/2018ዓ.ም
‼️ትኩረት‼️
ለ2ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ አገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች
ነገ 26/10/2018ዓ.ም አገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል፤በመሆኑም ትኩረት ማድረግ ያለባችሁ ነጥቦች፡-
በስዓት ከመድረስ አንፃር -------ጠዋት 12፡00 ት/ቤት መድረስ ይኖርባችኋል፤ዘግይቶ መምጣት በራሳችሁ ላይ ጫና የሚፈጥር ይሆናል
ሞባይልም ሆነ ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ነገሮችን መያዝ በፍጽም የተከለከለ ነውዩኒፎርም መልበስ ይኖርባችኋል
በአጠቃላይ ነገ በተባለው ስዓት ት/ቤት ደርሳችሁ ወደ መፈተኛ ጣቢያችሁ ለመሄድ ወላጆች እገዛ እንዲያደርጉላችሁ በጋራ ውይየት ማድረግ ይጠበቅባችኋል፡፡
ሁላችሁም የላቀ ውጤት እንድታመጡና መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ተመኝተናል!!
ሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ት/ቤቱ
ገ በተባለው ስዓት ት/ቤት ደርሳችሁ ወደ መፈተኛ ጣቢያችሁ ለመሄድ ወላጆች እገዛ እንዲያደርጉላችሁ በጋራ ውይየት ማድረግ ይጠበቅባችኋል፡፡
ሁላችሁም የላቀ ውጤት እንድታመጡና መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ተመኝተናል!!
ውድ የዛሬ ተፈታኝ ተማሪ ወላጆች በአሳማኝ ምክንያት ሰለሚዘገዩ አንዳታስቡ
ኛ:-ከሰዓት በኋላ በተመሳሳይ ሰኞ ከሰዓት 6:30 የተፈጥሮ ሳይንስ/Natural // 2nd Round የተመደባችሁ ሁሉም ተማሪዎች በቅዱስ ራጉኤል 2ና ደረጃ ት/ቤት እና4 ኪሎ AAU UNIVERSITY የፈተና ኦረንቴሽን ስለምትወስዱ ዩኒፎርም ለብሳች አድሚሽን ካርድ እና መታወቂያ መያዝ ፀጉራችሁን በመስተካከል (ወንዶች) በሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት 5፤30 ላይ አድትገኙ በጥብቅ ጥሪያችንን እያሥተላለፍን ትራንስፖርት ት/ቤቱ ያዘጋጀ መሆኑን እንገልፃለን::
👉👉ማሳሰቢያ
1ኛ:- ተማሪዎች የጠዋቱም ሆነ የከሰዓቱም ላይ መታወቂያና አድሚሽን ካርድ ይዘው መምጣት አለባቸው እንዳይረሳ እናሳስባለን
2ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽ ላይ መገኘት ግዴታ አለባቸው
3ኛ:- የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ኦረንቴሽን በሌላ ቀን የምናሳውቃችሁ ይሆና
ማሳሰቢ፦ወላጆች ለልጆቻችሁ እገዛ እና ክትትል አድታርጉ እናሳስባለን ።
1ኛ /ለ1ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የተመደባችሁብቻ
ነገ 23/10/2018ዓ ም ጠዋት እራት ኪሎ ሳይንሰ ፋካሊቲ ፈተና ስልምትወስዱ ሁላችሁም ዩኒፎርም ለብሳች አድሚሽን ካርድ እና መታወቂያ መያዝ ፀጉራችሁን በመስተካከል (ወንዶች) በሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት 12:30 እንድትገኙ እያሳስብን፤ ትራንስፖርት ት/ቤቱ ያዘጋጀ መሆኑን እንገልፃለን ። ሰዓት አስልፎ ለሚመጣ ተማሪ ሀላፊነት የማንወስድ መሆናችንን እናሳውቃለን
2ኛ:-ከሰዓት በኋላ በተመሳሳይ ሰኞ ከሰዓት 6:30 የተፈጥሮ ሳይንስ/Natural // 2nd Round የተመደባችሁ ሁሉም ተማሪዎች በቅዱስ ራጉኤል 2ና ደረጃ ት/ቤት እና4 ኪሎ AAU UNIVERSITY የፈተና ኦረንቴሽን ስለምትወስዱ ዩኒፎርም ለብሳች አድሚሽን ካርድ እና መታወቂያ መያዝ ፀጉራችሁን በመስተካከል (ወንዶች) በሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት 5፤30 ላይ አድትገኙ በጥብቅ ጥሪያችንን እያሥተላለፍን ትራንስፖርት ት/ቤቱ ያዘጋጀ መሆኑን እንገልፃለን::
👉👉ማሳሰቢያ
1ኛ:- ተማሪዎች የጠዋቱም ሆነ የከሰዓቱም ላይ መታወቂያና አድሚሽን ካርድ ይዘው መምጣት አለባቸው እንዳይረሳ እናሳስባለን
2ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽ ላይ መገኘት ግዴታ አለባቸው
3ኛ:- የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ኦረንቴሽን በሌላ ቀን የምናሳውቃችሁ ይሆና
ማሳሰቢ፦ወላጆች ለልጆቻችሁ እገዛ እና ክትትል አድታርጉ እናሳስባለን ።
2ኛ:-ከሰዓት በኋላ በተመሳሳይ ሰኞ ከሰዓት 6:30 የተፈጥሮ ሳይንስ/Natural // 2nd Round የተመደባችሁ ሁሉም ተማሪዎች በቅዱስ ራጉኤል 2ና ደረጃ ት/ቤት የፈተና ኦረንቴሽን ስለምትወስዱ ዩኒፎርም ለብሳች አድሚሽን ካርድ እና መታወቂያ መያዝ ፀጉራችሁን በመስተካከል (ወንዶች) በሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት 5፤30 ላይ አድትገኙ በጥብቅ ጥሪያችንን እያሥተላለፍን ትራንስፖርት ት/ቤቱ ያዘጋጀ መሆኑን እንገልፃለን::
👉👉ማሳሰቢያ
1ኛ:- ተማሪዎች የጠዋቱም ሆነ የከሰዓቱም ላይ መታወቂያና አድሚሽን ካርድ ይዘው መምጣት አለባቸው እንዳይረሳ እናሳስባለን
2ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽ ላይ መገኘት ግዴታ አለባቸው
3ኛ:- የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ኦረንቴሽን በሌላ ቀን የምናሳውቃችሁ ይሆና
ማሳሰቢ፦ወላጆች ለልጆቻችሁ እገዛ እና ክትትል አድታርጉ እናሳስባለን ።
ት/
MILLENNIUM ROUND 2 KIDUS RAGUEL SCHOOL.xlsx1.38 MB
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
