MILLENNIUM COMPREHENSIVE SECONDARY SCHOOL (KOLFE)
Ir al canal en Telegram
This Channel Created for Millennium Comprehensive Secondary School students and Society. You can contact us using this👉👉👉 bot https://t.me/Millenniumcomprehensive_bot
Mostrar más7 634
Suscriptores
+424 horas
+577 días
+8330 días
Archivo de publicaciones
ማስታወቂያ
በ2018ዓ ም በክፍል ደረጃ ከ1ኛ እስከ 30ኛ ደረጃ ወጥታችሁ መረጃ ያላችሁ የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
👉ነገ 08/01/2019ዓ ም አጠቃላይ በክረምት ወቅት የተማራችሁበት ሰርተፍኬት ሰስለሚሰጥእየተመዘገባችሁ የምትወሰስዱ ይሆናል
👉በቀጣይ ቅዳሜ 09/01/2019ዓ ም በሚጀምረው የማጠናከሪያ ትምህርት ለመማር ዝግጁ ሆናችሁ መመዝገብ ግዴታ ነው
👉በወጣው የማጠናከሪያ ትምህርት ላይ በአግባቡ የማይሳተፍ ተማሪ ተጠያቂ ይደረጋል።
ለወላጆች፦
የተከበራችሁ ወላጆች የተማሪዎችን ውጤት ለማላቅ በት/ቤት ደረጃ የተለያዩ ስልቶችን በመቀየስ እየተሰራ ነው፣ በመሆኑም በ2018ዓ ም በቅዳሜ እና በክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት የተከታተሉ የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል፤ስለዚህ ልጆቻችሁን ቀጣይ በሚሰጠው የማጠናከሪያ ትምህርት ላይ በአግባቡና በትክክል እንዲማሩ ክትትል እንድታደርጉ እናሳስባለን ።
👉የማጠናከሪያ ትምህርቱ ቅዳሜ 09/01/2019ዓ ም በሚሊኒየም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ይጀምራል።
👉ማክሰኞ 05/01/2019ዓ ም የተጀመረው መማር ማስተማር ሂደት በአግባቡ ቀጥሏል፥ሰለዚህ ልጆቻችሁን ወደ ት/ቤት እንድትልኩ በጥብቅ እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ
ለ 11ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
በ 2019 ዓ.ም የ11ኛ ክፍል ተማሪ የሆናችሁ በሙሉ የትምህርት መስካችሁ ዝርዝር ከታች ባለው ሊንክ እንድታዩ እየሳወቅን
.
ከ ተፈጥሮ ሳይንስ ወደ ማህበራዊ ሳይንስ . ከ ኮንስትራክሽን እና ኮምፒዩተር ሜንትናንስ ከ ወደ ዌብ ዲዛይንመቀየር የምትፈልጉ ተማሪዎች ውስን ቦታ ስላለን ነገ ብቻ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡ 👉👉👉VI9NB7en19-ZoSCKiQ/edit?usp=sharing
ቀን 05/01/2019ዓ.ም.
ማስታወቂያ ከዚህ በላይ በስም የተጠቀሳችሁት ተማሪዎች ከሰኞ፤እሮብ ፤አርብ ፤ ቅዳሜ የሚሰጠውን የማጠናከሪያ ትምህርት የምትማሩ ተማረዎች ስለ፤ሆናችሁ ከወዲሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን
Milli Grade 11&12 Top 30 selected in 2019 E.C.xlsx1.54 KB
03/01/2019
ማስታወቂያ
ለተማሪዎች በሙሉ
ነገ 04/01/2019ዓ ም የትምህርት አጀማመርን በማስመልከት ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ ሁላቼሁም ተማሪዎች ዩኒፎርም ለብሳችሁ 2:30 እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ
11.ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት: ለአንድ ዓመት ከትምህርት ቤት የሚያሳግድ ጥፋት
Ø በትምህርት ቤት ውስጥ የስርቆት ድርጊትፈጽሞ መገኘት፣
Ø ሴት ተማሪዎችን መተንኮስ፣ ማስፈራራት፣
Ø ቁማር መጫወት እና ከመሳሰሉ ሕገወጥ ድርጊቶችና ጥፋቶች አለመራቅ፣
Ø ሲጋራ ማጨስ፣ ቬፒንግ/ኢ-ሲጋሬት/፤ ኢ-ሊኩዊድ፣/ መጠቀም የአልኮል መጠጥ ጠጥቶ መገኘት፣ሺሻ ተጠቅሞ መምጣት ጫት ቅሞ መምጣት ሌሎች አደንዛዥ ዕጾችን ተጠቅሞ መምጣት፣
Ø ት/ቤቱና ወላጅ ባላወቁት እና አሳማኝ ባላሆኑ ምክንያቶች ከት/ቤት በአመቱ የትምህርት ካላንደር 10%መቅረት
Ø የት/ቤቱን ንብረት ሆንብሎ መስበር፣ ማበላሸት ማጥፋት፣
Ø በፈተና ወቅት ሁከት መፍጠር ፣ የፈተና ሰርዓቱ እንዲደናቀፍ ማድረግ መኮረጅና ማስኮረጅ፣
Ø የት/ቤቱን መምህራን፤ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን መሳደብና ማንጓጠጥ እና ለመደብደብ መሞከር፤
Ø ተማሪዎችን መደብደብ ንብረት መንጠቅ ማስፈራራት፣
12.ከትምህርት ቤት እስከ መጨረሻው የሚያሳግድ ጥፋት
§ አደገኛ የሆኑ ስለታማ እና የጦር መሳሪያዎችን በት/ቤት ቅጥር ግቢ ይዞ መገኘት፣
Ø ስልክ፣ታብሌት ይዞ መምጣት፤ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ መጠቀም ተገቢ ያልሆነ ተግባር ማከናወን፤ (ተማሪ የሚያወናብዱ መረጃዎች ማስተላለፍ፤ ወዘተ)
§ ሴት ተማሪዎችን መደባደብና ሰብአዊ መብታቸውን መጣስ፣
§ ማንኛውም ጾታዊ ወይም ወሲባዊ ግንኙነት መፈጸም
§ ትምህርት ሴኩላር በመሆኑ በት/ቤት ግቢ ውስጥ ሀይማኖታዊና የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን ማካሄድ፣
§ በማንኛውም የቡድን ጸብ እና አምባጓሮ ተግባር ላይ መሳተፍ ፣
§ ከኢትዮጵያዊ እሴቶች ያፈነገጡ እና ህጋዊ ያልሆኑ ድርጊቶችን እና በዓላትን ማክበር እና መፈጸም ለምሳሌ /ዋተርዴይ፤ክሬዚ ዴይ፤እራቁት ቀን ከለር ዴይ ወዘተ…/
§ በት/ቤቱ ግቢ ውስጥ ማንኛውንም በአካልና በጤና ላይ ጉዳት የሚያደርስ የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት፣
§ የት/ቤቱን ንብረት ሆን ብሎ ለጉዳት ማጋለጠ፣
§ በት/ቤት ውስጥና አካባቢ ሴት ተማሪዎችን መድፈር፣
§ በፈተና ወቅት ለሌላ ተማሪ መፈተን ወይም ለራስ ማስፈተን፣
§ የተጭበረበረ የትምህርት ማስረጃ አቅርቦ መገኘት፣
§ መምህራንና የትምህርት ቤቱን ሠራተኞች መደባደብ
: ለሚሊኒየም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የቀንና የማታ ተማሪዎች በሙሉ
የት/ቤቱ መልእክት
ውድ ተማሪዎች እንኳን ለ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ!!
በ2019ዓ.ም የመማር ማስተማር ሂደቱ ውጤታማ በሆነ አግባብ እንዲከናወን ሁሉም የትምህርት ባለድርሻ አካላት የተጠናከረ ርብርብ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፤በመሆኑም ት/ቤት የነገ አገር ተረካቢ ትውልድ የሚቅረጽበት ትልቅ ተቋም ስለሆነ ቅርብ ክትትል ይፈልገዋል፤የት/ቤቱ ራዕይና ተልእኮ እንዲሳካ ለማድረግ የተማሪዎችን የት/ቤት ቆይታ የተከለከሉና የተፈቀዱ ጉዳዮች እንዲሁም መብትና ግዴታን ማሳወቅ ስለሚያስፈልግ ከዚህ በታች የተገለጹትን የት/ቤቱ መተዳደሪያ ደንብና ተቋማ መገለጫዎችን ማወቅና ሳይሸራረፉ መተግበር ያስፈልጋል፡፡
ለወላጆች፡-
የተከበራችሁ ወላጆች ማንኛውም ሰው ከልጁ በላይ የሚወደው ነገር የለም ይህን የሚወደውን ሰብዓዊ ፍጡር ትልቅ እምነት በማድረግ ያሰረከባችሁት ለት/ቤት ስለሆነ እኛም ትልቅ አደራ አለብን ፤ስለዚህ የተሰጡንን ውድ ሰብዓዊ ፍጡር ለነገ ትርጉም ባለው ሁኔታ ለመቅረጽ እንድንችል በት/ቤት ቆይታ ተማሪዎች መተግበር ያለባቸውንና የተከለከሉ ጉዳዮችን አውቃችሁ የቅርብ ክትትል በማድረግ እገዛ እንድታደርጉ በታላቅ አክብሮት ለመጠየቅና ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
የተማሪዎች ግዴታዎች
1. ፕላዝማ በተመለከተ
Ø ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ፕላዝማውን የመጠበቅ የመንከባከብ የፕላዝማ እቃዎቹ እንዳይሰርቁ ከተሰረቁ ሌባውን የመጠቆም ፕላዝማ ለታለመለት እንዲውል የማድረግ ግዴታ አለበት ፡፡ ይህ ባይሆን ግን የጠፋውን የፕላዝማ እቃ የመተካት ፓላዝማውን የማስጠገን ግዴታ አለበት፡፡
2. የክፍል አያያዝና ንብረት አጠባበቅ በተመለከተ
Ø ተማሪዎች የሚማሩበትን ንብረት፡- መጽሐፍ፣ ፕላዝማ፣ወንበር፣ጠረጴዛ፣ በሮች፣መስኮቶች፣ ግድግዳዎች አፀያፊ ፅሁፍ እንዳይፃፍባቸውና ጉዳት እንዳይደርሰባቸው ንብረቶችን እንደራስ የመጠበቅ የመንከባከብ ግዴታ አለበት፡፡ ጉዳት ያደረሱት ሰዎች ለህግ የማጋለጥ ግዴታ አለበት፡፡ ይህ ካልሆነ ንብረቶችን የመተካት ግዴታ አለበት፡፡
3. የት/ት ሰዓት አከባበርን በተመለከተ
ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ወደ ት/ቤቱ ሲመጡ የመግቢያ ሰዓቱን የማክበር ግዴታ አለባቸው፡፡
ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የሙሉ ቀን ትምህርት የመከታተል ግዴታ አለባቸው፡፡
ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ጠዋት ተገኝቶ ከሰዓት ቢቀር እንደሙሉ ቀን ቀሪ ተቆጥሮ ከት/ቤቱ ይሰናበታል፡፡
ማንኛውም ተማሪ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ከቀረ ወላጅ ሳያቀርብ መግባት አይችልም፡፡
4. የደንብ ልብስንና የፀጉር አያያዝን በተመለከተ
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የት/ቤቱን የደንብ ልብስ/ዩኒፎርም/ ት/ቤቱ በሚያወጣው ህግ መሰረት አሟልቶ የመልበስና የመማሪያ ቁሳቁስ የመያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡
Ø የት/ቤቱ ሴት ተማሪዎች ሚኒ፣ ታይት፣ ጥላ ቅድ ስፌት፣እጀ ሙሉ ሹራብ መልበስ ፤በዩኒፎርም ላይ ሌሎች አልባሳትን ከላይ መደራረብ ፣ ፀጉር በዊግ መሰራት ፣ በክር መስራት፣ ፀጉር ቀለም መቀባት፣የተከለከለ ነው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች /ወንድ ተማሪዎች/ በት/ቤቱ የተሰጣቸውን ዩኒፎርም ሱሪ ጠባብ / ሲኪኒ/ ሱሪ ያለማድረግ፣ የጆሮና ሌሎች ጌጣጌጦችን፣ ሀይማኖታዊ ይዘት ያላቸውን ነገሮች ያለማድረግ ግዴታ አለባቸው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች /ወንድ ተማሪዎች/ ፀጉር የማሳጠር፣ ፀጉሩን ከሚገባው በላይ አሳድጎና የተለየ አይነት ቀለም ተቀብቶና የጸጉር ስታይል ተቆርጦ መግባት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች በት/ቤት ሰዓት ውጪ የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሰው በግቢ ውጪ መዘዋወር የተከለከለ ነው/በትምህረት ስዓት በትምህርት ቀናት/
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የት/ቤቱ መታወቂያ መያዝና ለግቢዎ ሰራተኛ በተጠየቀ ጊዜ ማሳየትና መስጠት ግደታ አለባቸው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የመማሪያ መጻህፍት በክፍል ውስጥ ይዞ የመገኘት ግዴታ አለባቸው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የተማሪዎችን ውጤት ለማላቅ የተቀየሰውን ስትራቴጂ/ የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት የመማር እንዲሁም ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ጠዋት/ሰኛ እሮብ እና አርብ ከ1፡00 እስከ 2፡00 በጥናት ፕሮግራም መሳተፍ፤ ማክሰኞ እና ሐሙስ ከትምህርት ስዓት በኋላ ከ9፡00 እስከ 11፡00 በቡድን የማጥናት ግዴታ አለባቸው፡፡
የት/ቤቱ መታወቂያ መያዝና ለግቢዎ ሰራተኛ በተጠየቀ ጊዜ ማሳየትና መስጠት ግደታ አለባቸው፡፡
5. በዓላትን በተመለከተ
o ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪ በት/ቤቱ እንዲያከብሩ የሚፈቀዱ በዓላትን ብቻ የሚያከብሩ ይሆናሉ፡፡
o ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪ መጤና የባህል ወረርሽኝ የሆኑ እሴት የማይጨምሩ የሆኑ እንደ ከለር ደይ በዓላትም የውሃ ቀን፣ የስጦታ ቀን፣ ክሬዚ ደይ ወዘተ ሆነ ሌሎች ሃይማኖታዊ ይዘት ያላቸውን በአላት በትምህርት ቀንም ሆነ ከትምህርት ሰዓት ውጪ በት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ማክበር ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
6. የሰንደቅ ዓላማ አከባበርን በተመለከተ
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች በሰንደቅ ዓላማ ስነ - ስርዓት (2፡00) ላይ የመገኘት፣ ስርዓቱን የማክበር፣ የመዘመርና ሰንደቅ ዓላማው በሚወጣበት ጊዜ ባሉበት የመቆም ግዴታ አለበት፣
7. ሞባይልና ሌሎች የኤሌክትሮኒክስ መገልገያዎች በተመለከተ፣
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ት/ቤት ግቢ ውስጥ ሲገቡ ሞባይል ይዞ መግባት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች በትምህርት ሰዓትም ይሁን ከትምህርት ሰዓት ውጭ በት/ቤቱ ቅጥር ጊቢ ውስጥ በግልም ይሁን በቡድን ስልክ ማውራት ጌም መጫወት፣ ሀይፓድ፣ ኤርፎን ወዘተ ይዞ ከተገኘ ንብረቱ ለት/ቤቱ ገቢ ሆኖ በተማሪዎች የዲስፕሊን መመሪያ መሰረት ተጠያቂ ይደረጋሉ፡፡
8. በአጥር መዝለልን በተመለከተ
Ø ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪ በትምህርት ሰዓትም ይሁን ከትምህርት ሰዓት ውጪ በአጥር የገባ/የወጣ ከሆነ ለት/ቤት ዲስፕሊን ኮሚቴ ቀርቦ ከት/ቤት ይሰናበታል በህግም ተጠያቂ ይሆናሉ፡፡
9. ኃይማኖት በተመለከተ
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ት/ቤት ከሀይማኖትና ከፖለቲካ እንዲሁም ብሔር ተኮር ከሆኑ ጉዳዮች ተጽእኖ የፀዳ መሆኑን የማወቅና የመተግበር ግዴታ አለባቸው፣ይህን ተላልፎ የተገኘ ተማሪ በት/ቤቱ የተማሪዎች የዲስፕሊን መመሪያ ከመጠየቅ ባሻገር ከት/ቤቱ ጋር በትስስር በሚሰሩ የህግ አካላት የሚጠየቅ ይሆናል፡፡
Ø ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ማንኛውም ኃይማኖታዊም ሆነ ፖለቲካዊ ስርዓት ማከናወን አይችልም፡፡ በዕረፍት፣ በምሳ ሰዓት- በት/ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ በግልም ሆነ በቡድን በመሆን መሰበክ ቀስቃሽ ጉዳዮችን ማራመድ በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡
10. የተማሪዎች መብት
Ø በተገቢው የመማር መብት
Ø የመጠየቅ መብት
Ø የትምህርት ቤቱን ንብረት የመጠቀም/ Linratory, bayberry/ እና የመሳሰሉት/
Ø የተማሩትን ትምህርቶች ፈተና የመፈተን መብት
Ø ሰብአዊ መብት የማግኘት መብት አለው/አላት/
Ø በሚደረስበት ተገቢ ያልሆነ ጥቃት በት/ቤቱ አስተዳደር ይሁን በሕግ የመጠየቅ
Ø ከአስተዳደሩ ጋር ቀርቦ የመወያት መብት
Ø በት/ቤቱ ውስጥ ተሰባስቦ ማጥናት ድጋፍ የመጠየቅ መብት አለው፡
Ø በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ከት/ት ሰዓት ውጪ የማጥናት መብት
መልካም የትምህርት ዘመን… 2019 ዓ.ም
እንኳን ለ2019ዓ ም አደረሳችሁ !
👉የ2019ዓ ም ትምህርት የሚጀመረው በ05/01/2019ዓ ም ስለሆነ ሁላችሁም ተማሪዎች ዝግጁ ሆናችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
👉የት/ቤቱ ነባር ተማሪዎች የነበራችሁን ዩኒፎርም መልበስ፥ለትምህርት አስፈላጊ የሆኑ የመማሪያ ቁሳቁሶችን ይዛችሁ መገኘት ይኖርባችኋል።
👉ለትቤቱ አዲስ የሆናችሁ ተማሪዎች ት/ቤቱ ዩኒፎርም እስከሚሰጣችሁ ድረስ ያላችሁን ዩኒፎርም መልበስ ትችላላችሁ።
👉በእለቱ የሚሰጠው ትምህርት ሙሉ ቀን ሰለሆነ ሁለንተናዊ ዝግጅት አድርጎ መገኘት ያስፈልጋል።
ት/ቤቱ
[9/12/2026 9:10 AM] akpssociety: ለአንድ ዓመት ከትምህርት ቤት የሚያሳግድ ጥፋት
Ø በትምህርት ቤት ውስጥ የስርቆት ድርጊትፈጽሞ መገኘት፣
Ø ሴት ተማሪዎችን መተንኮስ፣ ማስፈራራት፣
Ø ቁማር መጫወት እና ከመሳሰሉ ሕገወጥ ድርጊቶችና ጥፋቶች አለመራቅ፣
Ø ሲጋራ ማጨስ፣ ቬፒንግ/ኢ-ሲጋሬት/፤ ኢ-ሊኩዊድ፣/ መጠቀም የአልኮል መጠጥ ጠጥቶ መገኘት፣ሺሻ ተጠቅሞ መምጣት ጫት ቅሞ መምጣት ሌሎች አደንዛዥ ዕጾችን ተጠቅሞ መምጣት፣
Ø ት/ቤቱና ወላጅ ባላወቁት እና አሳማኝ ባላሆኑ ምክንያቶች ከት/ቤት በአመቱ የትምህርት ካላንደር 10%መቅረት
Ø የት/ቤቱን ንብረት ሆንብሎ መስበር፣ ማበላሸት ማጥፋት፣
Ø በፈተና ወቅት ሁከት መፍጠር ፣ የፈተና ሰርዓቱ እንዲደናቀፍ ማድረግ መኮረጅና ማስኮረጅ፣
Ø የት/ቤቱን መምህራን፤ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን መሳደብና ማንጓጠጥ እና ለመደብደብ መሞከር፤
Ø ተማሪዎችን መደብደብ ንብረት መንጠቅ ማስፈራራት፣
12.ከትምህርት ቤት እስከ መጨረሻው የሚያሳግድ ጥፋት
§ አደገኛ የሆኑ ስለታማ እና የጦር መሳሪያዎችን በት/ቤት ቅጥር ግቢ ይዞ መገኘት፣
Ø ስልክ፣ታብሌት ይዞ መምጣት፤ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ መጠቀም ተገቢ ያልሆነ ተግባር ማከናወን፤ (ተማሪ የሚያወናብዱ መረጃዎች ማስተላለፍ፤ ወዘተ)
§ ሴት ተማሪዎችን መደባደብና ሰብአዊ መብታቸውን መጣስ፣
§ ማንኛውም ጾታዊ ወይም ወሲባዊ ግንኙነት መፈጸም
§ ትምህርት ሴኩላር በመሆኑ በት/ቤት ግቢ ውስጥ ሀይማኖታዊና የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን ማካሄድ፣
§ በማንኛውም የቡድን ጸብ እና አምባጓሮ ተግባር ላይ መሳተፍ ፣
§ ከኢትዮጵያዊ እሴቶች ያፈነገጡ እና ህጋዊ ያልሆኑ ድርጊቶችን እና በዓላትን ማክበር እና መፈጸም ለምሳሌ /ዋተርዴይ፤ክሬዚ ዴይ፤እራቁት ቀን ከለር ዴይ ወዘተ…/
§ በት/ቤቱ ግቢ ውስጥ ማንኛውንም በአካልና በጤና ላይ ጉዳት የሚያደርስ የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት፣
§ የት/ቤቱን ንብረት ሆን ብሎ ለጉዳት ማጋለጠ፣
§ በት/ቤት ውስጥና አካባቢ ሴት ተማሪዎችን መድፈር፣
§ በፈተና ወቅት ለሌላ ተማሪ መፈተን ወይም ለራስ ማስፈተን፣
§ የተጭበረበረ የትምህርት ማስረጃ አቅርቦ መገኘት፣
§ መምህራንና የትምህርት ቤቱን ሠራተኞች መደባደብ
: ለሚሊኒየም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የቀንና የማታ ተማሪዎች በሙሉ
የት/ቤቱ መልእክት
ውድ ተማሪዎች እንኳን ለ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ!!
በ2019ዓ.ም የመማር ማስተማር ሂደቱ ውጤታማ በሆነ አግባብ እንዲከናወን ሁሉም የትምህርት ባለድርሻ አካላት የተጠናከረ ርብርብ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፤በመሆኑም ት/ቤት የነገ አገር ተረካቢ ትውልድ የሚቅረጽበት ትልቅ ተቋም ስለሆነ ቅርብ ክትትል ይፈልገዋል፤የት/ቤቱ ራዕይና ተልእኮ እንዲሳካ ለማድረግ የተማሪዎችን የት/ቤት ቆይታ የተከለከሉና የተፈቀዱ ጉዳዮች እንዲሁም መብትና ግዴታን ማሳወቅ ስለሚያስፈልግ ከዚህ በታች የተገለጹትን የት/ቤቱ መተዳደሪያ ደንብና ተቋማ መገለጫዎችን ማወቅና ሳይሸራረፉ መተግበር ያስፈልጋል፡፡
ለወላጆች፡-
የተከበራችሁ ወላጆች ማንኛውም ሰው ከልጁ በላይ የሚወደው ነገር የለም ይህን የሚወደውን ሰብዓዊ ፍጡር ትልቅ እምነት በማድረግ ያሰረከባችሁት ለት/ቤት ስለሆነ እኛም ትልቅ አደራ አለብን ፤ስለዚህ የተሰጡንን ውድ ሰብዓዊ ፍጡር ለነገ ትርጉም ባለው ሁኔታ ለመቅረጽ እንድንችል በት/ቤት ቆይታ ተማሪዎች መተግበር ያለባቸውንና የተከለከሉ ጉዳዮችን አውቃችሁ የቅርብ ክትትል በማድረግ እገዛ እንድታደርጉ በታላቅ አክብሮት ለመጠየቅና ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
የተማሪዎች ግዴታዎች
1. ፕላዝማ በተመለከተ
Ø ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ፕላዝማውን የመጠበቅ የመንከባከብ የፕላዝማ እቃዎቹ እንዳይሰርቁ ከተሰረቁ ሌባውን የመጠቆም ፕላዝማ ለታለመለት እንዲውል የማድረግ ግዴታ አለበት ፡፡ ይህ ባይሆን ግን የጠፋውን የፕላዝማ እቃ የመተካት ፓላዝማውን የማስጠገን ግዴታ አለበት፡፡
2. የክፍል አያያዝና ንብረት አጠባበቅ በተመለከተ
Ø ተማሪዎች የሚማሩበትን ንብረት፡- መጽሐፍ፣ ፕላዝማ፣ወንበር፣ጠረጴዛ፣ በሮች፣መስኮቶች፣ ግድግዳዎች አፀያፊ ፅሁፍ እንዳይፃፍባቸውና ጉዳት እንዳይደርሰባቸው ንብረቶችን እንደራስ የመጠበቅ የመንከባከብ ግዴታ አለበት፡፡ ጉዳት ያደረሱት ሰዎች ለህግ የማጋለጥ ግዴታ አለበት፡፡ ይህ ካልሆነ ንብረቶችን የመተካት ግዴታ አለበት፡፡
3. የት/ት ሰዓት አከባበርን በተመለከተ
ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ወደ ት/ቤቱ ሲመጡ የመግቢያ ሰዓቱን የማክበር ግዴታ አለባቸው፡፡
ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የሙሉ ቀን ትምህርት የመከታተል ግዴታ አለባቸው፡፡
ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ጠዋት ተገኝቶ ከሰዓት ቢቀር እንደሙሉ ቀን ቀሪ ተቆጥሮ ከት/ቤቱ ይሰናበታል፡፡
ማንኛውም ተማሪ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ከቀረ ወላጅ ሳያቀርብ መግባት አይችልም፡፡
4. የደንብ ልብስንና የፀጉር አያያዝን በተመለከተ
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የት/ቤቱን የደንብ ልብስ/ዩኒፎርም/ ት/ቤቱ በሚያወጣው ህግ መሰረት አሟልቶ የመልበስና የመማሪያ ቁሳቁስ የመያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡
Ø የት/ቤቱ ሴት ተማሪዎች ሚኒ፣ ታይት፣ ጥላ ቅድ ስፌት፣እጀ ሙሉ ሹራብ መልበስ ፤በዩኒፎርም ላይ ሌሎች አልባሳትን ከላይ መደራረብ ፣ ፀጉር በዊግ መሰራት ፣ በክር መስራት፣ ፀጉር ቀለም መቀባት፣የተከለከለ ነው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች /ወንድ ተማሪዎች/ በት/ቤቱ የተሰጣቸውን ዩኒፎርም ሱሪ ጠባብ / ሲኪኒ/ ሱሪ ያለማድረግ፣ የጆሮና ሌሎች ጌጣጌጦችን፣ ሀይማኖታዊ ይዘት ያላቸውን ነገሮች ያለማድረግ ግዴታ አለባቸው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች /ወንድ ተማሪዎች/ ፀጉር የማሳጠር፣ ፀጉሩን ከሚገባው በላይ አሳድጎና የተለየ አይነት ቀለም ተቀብቶና የጸጉር ስታይል ተቆርጦ መግባት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች በት/ቤት ሰዓት ውጪ የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሰው በግቢ ውጪ መዘዋወር የተከለከለ ነው/በትምህረት ስዓት በትምህርት ቀናት/
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የት/ቤቱ መታወቂያ መያዝና ለግቢዎ ሰራተኛ በተጠየቀ ጊዜ ማሳየትና መስጠት ግደታ አለባቸው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የመማሪያ መጻህፍት በክፍል ውስጥ ይዞ የመገኘት ግዴታ አለባቸው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የተማሪዎችን ውጤት ለማላቅ የተቀየሰውን ስትራቴጂ/ የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት የመማር እንዲሁም ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ጠዋት/ሰኛ እሮብ እና አርብ ከ1፡00 እስከ 2፡00 በጥናት ፕሮግራም መሳተፍ፤ ማክሰኞ እና ሐሙስ ከትምህርት ስዓት በኋላ ከ9፡00 እስከ 11፡00 በቡድን የማጥናት ግዴታ አለባቸው፡፡
የት/ቤቱ መታወቂያ መያዝና ለግቢዎ ሰራተኛ በተጠየቀ ጊዜ ማሳየትና መስጠት ግደታ አለባቸው፡፡
5. በዓላትን በተመለከተ
o ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪ በት/ቤቱ እንዲያከብሩ የሚፈቀዱ በዓላትን ብቻ የሚያከብሩ ይሆናሉ፡፡
o ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪ መጤና የባህል ወረርሽኝ የሆኑ እሴት የማይጨምሩ የሆኑ እንደ ከለር ደይ በዓላትም የውሃ ቀን፣ የስጦታ ቀን፣ ክሬዚ ደይ ወዘተ ሆነ ሌሎች ሃይማኖታዊ ይዘት ያላቸውን በአላት በትምህርት ቀንም ሆነ ከትምህርት ሰዓት ውጪ በት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ማክበር ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
6. የሰንደቅ ዓላማ አከባበርን በተመለከተ
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች በሰንደቅ ዓላማ ስነ - ስርዓት (2፡00) ላይ የመገኘት፣ ስርዓቱን የማክበር፣ የመዘመርና ሰንደቅ ዓላማው በሚወጣበት ጊዜ ባሉበት የመቆም ግዴታ አለበት፣
7. ሞባይልና ሌሎች የኤሌክትሮኒክስ መገልገያዎች በተመለከተ፣
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ት/ቤት ግቢ ውስጥ ሲገቡ ሞባይል ይዞ መግባት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች በትምህርት ሰዓትም ይሁን ከትምህርት ሰዓት ውጭ በት/ቤቱ ቅጥር ጊቢ ውስጥ በግልም ይሁን በቡድን ስልክ ማውራት ጌም መጫወት፣ ሀይፓድ፣ ኤርፎን ወዘተ ይዞ ከተገኘ ንብረቱ ለት/ቤቱ ገቢ ሆኖ በተማሪዎች የዲስፕሊን መመሪያ መሰረት ተጠያቂ ይደረጋሉ፡፡
8. በአጥር መዝለልን በተመለከተ
Ø ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪ በትምህርት ሰዓትም ይሁን ከትምህርት ሰዓት ውጪ በአጥር የገባ/የወጣ ከሆነ ለት/ቤት ዲስፕሊን ኮሚቴ ቀርቦ ከት/ቤት ይሰናበታል በህግም ተጠያቂ ይሆናሉ፡፡
9. ኃይማኖት በተመለከተ
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ት/ቤት ከሀይማኖትና ከፖለቲካ እንዲሁም ብሔር ተኮር ከሆኑ ጉዳዮች ተጽእኖ የፀዳ መሆኑን የማወቅና የመተግበር ግዴታ አለባቸው፣ይህን ተላልፎ የተገኘ ተማሪ በት/ቤቱ የተማሪዎች የዲስፕሊን መመሪያ ከመጠየቅ ባሻገር ከት/ቤቱ ጋር በትስስር በሚሰሩ የህግ አካላት የሚጠየቅ ይሆናል፡፡
Ø ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ማንኛውም ኃይማኖታዊም ሆነ ፖለቲካዊ ስርዓት ማከናወን አይችልም፡፡ በዕረፍት፣ በምሳ ሰዓት- በት/ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ በግልም ሆነ በቡድን በመሆን መሰበክ ቀስቃሽ ጉዳዮችን ማራመድ በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡
10. የተማሪዎች መብት
Ø በተገቢው የመማር መብት
Ø የመጠየቅ መብት
Ø የትምህርት ቤቱን ንብረት የመጠቀም/ Linratory, bayberry/ እና የመሳሰሉት/
Ø የተማሩትን ትምህርቶች ፈተና የመፈተን መብት
Ø ሰብአዊ መብት የማግኘት መብት አለው/አላት/
Ø በሚደረስበት ተገቢ ያልሆነ ጥቃት በት/ቤቱ አስተዳደር ይሁን በሕግ የመጠየቅ
Ø ከአስተዳደሩ ጋር ቀርቦ የመወያት መብት
Ø በት/ቤቱ ውስጥ ተሰባስቦ ማጥናት ድጋፍ የመጠየቅ መብት አለው፡
Ø በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ከት/ት ሰዓት ውጪ የማጥናት መብት
11.ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት
እንኳን ለ2019ዓ ም አደረሳችሁ !
👉የ2019ዓ ም ትምህርት የሚጀመረው በ05/01/2019ዓ ም ስለሆነ ሁላችሁም ተማሪዎች ዝግጁ ሆናችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
👉የት/ቤቱ ነባር ተማሪዎች የነበራችሁን ዩኒፎርም መልበስ፥ለትምህርት አስፈላጊ የሆኑ የመማሪያ ቁሳቁሶችን ይዛችሁ መገኘት ይኖርባችኋል።
👉ለትቤቱ አዲስ የሆናችሁ ተማሪዎች ት/ቤቱ ዩኒፎርም እስከሚሰጣችሁ ድረስ ያላችሁን ዩኒፎርም መልበስ ትችላላችሁ።
👉በእለቱ የሚሰጠው ትምህርት ሙሉ ቀን ሰለሆነ ሁለንተናዊ ዝግጅት አድርጎ መገኘት ያስፈልጋል።
ት/ቤቱ
ለአንድ ዓመት ከትምህርት ቤት የሚያሳግድ ጥፋት
Ø በትምህርት ቤት ውስጥ የስርቆት ድርጊትፈጽሞ መገኘት፣
Ø ሴት ተማሪዎችን መተንኮስ፣ ማስፈራራት፣
Ø ቁማር መጫወት እና ከመሳሰሉ ሕገወጥ ድርጊቶችና ጥፋቶች አለመራቅ፣
Ø ሲጋራ ማጨስ፣ ቬፒንግ/ኢ-ሲጋሬት/፤ ኢ-ሊኩዊድ፣/ መጠቀም የአልኮል መጠጥ ጠጥቶ መገኘት፣ሺሻ ተጠቅሞ መምጣት ጫት ቅሞ መምጣት ሌሎች አደንዛዥ ዕጾችን ተጠቅሞ መምጣት፣
Ø ት/ቤቱና ወላጅ ባላወቁት እና አሳማኝ ባላሆኑ ምክንያቶች ከት/ቤት በአመቱ የትምህርት ካላንደር 10%መቅረት
Ø የት/ቤቱን ንብረት ሆንብሎ መስበር፣ ማበላሸት ማጥፋት፣
Ø በፈተና ወቅት ሁከት መፍጠር ፣ የፈተና ሰርዓቱ እንዲደናቀፍ ማድረግ መኮረጅና ማስኮረጅ፣
Ø የት/ቤቱን መምህራን፤ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን መሳደብና ማንጓጠጥ እና ለመደብደብ መሞከር፤
Ø ተማሪዎችን መደብደብ ንብረት መንጠቅ ማስፈራራት፣
12.ከትምህርት ቤት እስከ መጨረሻው የሚያሳግድ ጥፋት
§ አደገኛ የሆኑ ስለታማ እና የጦር መሳሪያዎችን በት/ቤት ቅጥር ግቢ ይዞ መገኘት፣
Ø ስልክ፣ታብሌት ይዞ መምጣት፤ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ መጠቀም ተገቢ ያልሆነ ተግባር ማከናወን፤ (ተማሪ የሚያወናብዱ መረጃዎች ማስተላለፍ፤ ወዘተ)
§ ሴት ተማሪዎችን መደባደብና ሰብአዊ መብታቸውን መጣስ፣
§ ማንኛውም ጾታዊ ወይም ወሲባዊ ግንኙነት መፈጸም
§ ትምህርት ሴኩላር በመሆኑ በት/ቤት ግቢ ውስጥ ሀይማኖታዊና የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን ማካሄድ፣
§ በማንኛውም የቡድን ጸብ እና አምባጓሮ ተግባር ላይ መሳተፍ ፣
§ ከኢትዮጵያዊ እሴቶች ያፈነገጡ እና ህጋዊ ያልሆኑ ድርጊቶችን እና በዓላትን ማክበር እና መፈጸም ለምሳሌ /ዋተርዴይ፤ክሬዚ ዴይ፤እራቁት ቀን ከለር ዴይ ወዘተ…/
§ በት/ቤቱ ግቢ ውስጥ ማንኛውንም በአካልና በጤና ላይ ጉዳት የሚያደርስ የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት፣
§ የት/ቤቱን ንብረት ሆን ብሎ ለጉዳት ማጋለጠ፣
§ በት/ቤት ውስጥና አካባቢ ሴት ተማሪዎችን መድፈር፣
§ በፈተና ወቅት ለሌላ ተማሪ መፈተን ወይም ለራስ ማስፈተን፣
§ የተጭበረበረ የትምህርት ማስረጃ አቅርቦ መገኘት፣
§ መምህራንና የትምህርት ቤቱን ሠራተኞች መደባደብ
የአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
መልካም የትምህርት ዘመን… 2019 ዓ.ም
ለአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የቀንና የማታ ተማሪዎች በሙሉ
የት/ቤቱ መልእክት
ውድ ተማሪዎች እንኳን ለ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ!!
በ2019ዓ.ም የመማር ማስተማር ሂደቱ ውጤታማ በሆነ አግባብ እንዲከናወን ሁሉም የትምህርት ባለድርሻ አካላት የተጠናከረ ርብርብ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፤በመሆኑም ት/ቤት የነገ አገር ተረካቢ ትውልድ የሚቅረጽበት ትልቅ ተቋም ስለሆነ ቅርብ ክትትል ይፈልገዋል፤የት/ቤቱ ራዕይና ተልእኮ እንዲሳካ ለማድረግ የተማሪዎችን የት/ቤት ቆይታ የተከለከሉና የተፈቀዱ ጉዳዮች እንዲሁም መብትና ግዴታን ማሳወቅ ስለሚያስፈልግ ከዚህ በታች የተገለጹትን የት/ቤቱ መተዳደሪያ ደንብና ተቋማ መገለጫዎችን ማወቅና ሳይሸራረፉ መተግበር ያስፈልጋል፡፡
ለወላጆች፡-
የተከበራችሁ ወላጆች ማንኛውም ሰው ከልጁ በላይ የሚወደው ነገር የለም ይህን የሚወደውን ሰብዓዊ ፍጡር ትልቅ እምነት በማድረግ ያሰረከባችሁት ለት/ቤት ስለሆነ እኛም ትልቅ አደራ አለብን ፤ስለዚህ የተሰጡንን ውድ ሰብዓዊ ፍጡር ለነገ ትርጉም ባለው ሁኔታ ለመቅረጽ እንድንችል በት/ቤት ቆይታ ተማሪዎች መተግበር ያለባቸውንና የተከለከሉ ጉዳዮችን አውቃችሁ የቅርብ ክትትል በማድረግ እገዛ እንድታደርጉ በታላቅ አክብሮት ለመጠየቅና ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
የተማሪዎች ግዴታዎች
1. ፕላዝማ በተመለከተ
Ø ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ፕላዝማውን የመጠበቅ የመንከባከብ የፕላዝማ እቃዎቹ እንዳይሰርቁ ከተሰረቁ ሌባውን የመጠቆም ፕላዝማ ለታለመለት እንዲውል የማድረግ ግዴታ አለበት ፡፡ ይህ ባይሆን ግን የጠፋውን የፕላዝማ እቃ የመተካት ፓላዝማውን የማስጠገን ግዴታ አለበት፡፡
2. የክፍል አያያዝና ንብረት አጠባበቅ በተመለከተ
Ø ተማሪዎች የሚማሩበትን ንብረት፡- መጽሐፍ፣ ፕላዝማ፣ወንበር፣ጠረጴዛ፣ በሮች፣መስኮቶች፣ ግድግዳዎች አፀያፊ ፅሁፍ እንዳይፃፍባቸውና ጉዳት እንዳይደርሰባቸው ንብረቶችን እንደራስ የመጠበቅ የመንከባከብ ግዴታ አለበት፡፡ ጉዳት ያደረሱት ሰዎች ለህግ የማጋለጥ ግዴታ አለበት፡፡ ይህ ካልሆነ ንብረቶችን የመተካት ግዴታ አለበት፡፡
3. የት/ት ሰዓት አከባበርን በተመለከተ
ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ወደ ት/ቤቱ ሲመጡ የመግቢያ ሰዓቱን የማክበር ግዴታ አለባቸው፡፡
ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የሙሉ ቀን ትምህርት የመከታተል ግዴታ አለባቸው፡፡
ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ጠዋት ተገኝቶ ከሰዓት ቢቀር እንደሙሉ ቀን ቀሪ ተቆጥሮ ከት/ቤቱ ይሰናበታል፡፡
ማንኛውም ተማሪ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ከቀረ ወላጅ ሳያቀርብ መግባት አይችልም፡፡
4. የደንብ ልብስንና የፀጉር አያያዝን በተመለከተ
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የት/ቤቱን የደንብ ልብስ/ዩኒፎርም/ ት/ቤቱ በሚያወጣው ህግ መሰረት አሟልቶ የመልበስና የመማሪያ ቁሳቁስ የመያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡
Ø የት/ቤቱ ሴት ተማሪዎች ሚኒ፣ ታይት፣ ጥላ ቅድ ስፌት፣እጀ ሙሉ ሹራብ መልበስ ፤በዩኒፎርም ላይ ሌሎች አልባሳትን ከላይ መደራረብ ፣ ፀጉር በዊግ መሰራት ፣ በክር መስራት፣ ፀጉር ቀለም መቀባት፣የተከለከለ ነው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች /ወንድ ተማሪዎች/ በት/ቤቱ የተሰጣቸውን ዩኒፎርም ሱሪ ጠባብ / ሲኪኒ/ ሱሪ ያለማድረግ፣ የጆሮና ሌሎች ጌጣጌጦችን፣ ሀይማኖታዊ ይዘት ያላቸውን ነገሮች ያለማድረግ ግዴታ አለባቸው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች /ወንድ ተማሪዎች/ ፀጉር የማሳጠር፣ ፀጉሩን ከሚገባው በላይ አሳድጎና የተለየ አይነት ቀለም ተቀብቶና የጸጉር ስታይል ተቆርጦ መግባት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች በት/ቤት ሰዓት ውጪ የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሰው በግቢ ውጪ መዘዋወር የተከለከለ ነው/በትምህረት ስዓት በትምህርት ቀናት/
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የት/ቤቱ መታወቂያ መያዝና ለግቢዎ ሰራተኛ በተጠየቀ ጊዜ ማሳየትና መስጠት ግደታ አለባቸው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የመማሪያ መጻህፍት በክፍል ውስጥ ይዞ የመገኘት ግዴታ አለባቸው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች የተማሪዎችን ውጤት ለማላቅ የተቀየሰውን ስትራቴጂ/ የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት የመማር እንዲሁም ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ጠዋት/ሰኛ እሮብ እና አርብ ከ1፡00 እስከ 2፡00 በጥናት ፕሮግራም መሳተፍ፤ ማክሰኞ እና ሐሙስ ከትምህርት ስዓት በኋላ ከ9፡00 እስከ 11፡00 በቡድን የማጥናት ግዴታ አለባቸው፡፡
የት/ቤቱ መታወቂያ መያዝና ለግቢዎ ሰራተኛ በተጠየቀ ጊዜ ማሳየትና መስጠት ግደታ አለባቸው፡፡
5. በዓላትን በተመለከተ
o ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪ በት/ቤቱ እንዲያከብሩ የሚፈቀዱ በዓላትን ብቻ የሚያከብሩ ይሆናሉ፡፡
o ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪ መጤና የባህል ወረርሽኝ የሆኑ እሴት የማይጨምሩ የሆኑ እንደ ከለር ደይ በዓላትም የውሃ ቀን፣ የስጦታ ቀን፣ ክሬዚ ደይ ወዘተ ሆነ ሌሎች ሃይማኖታዊ ይዘት ያላቸውን በአላት በትምህርት ቀንም ሆነ ከትምህርት ሰዓት ውጪ በት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ማክበር ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
6. የሰንደቅ ዓላማ አከባበርን በተመለከተ
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች በሰንደቅ ዓላማ ስነ - ስርዓት (2፡00) ላይ የመገኘት፣ ስርዓቱን የማክበር፣ የመዘመርና ሰንደቅ ዓላማው በሚወጣበት ጊዜ ባሉበት የመቆም ግዴታ አለበት፣
7. ሞባይልና ሌሎች የኤሌክትሮኒክስ መገልገያዎች በተመለከተ፣
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ት/ቤት ግቢ ውስጥ ሲገቡ ሞባይል ይዞ መግባት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች በትምህርት ሰዓትም ይሁን ከትምህርት ሰዓት ውጭ በት/ቤቱ ቅጥር ጊቢ ውስጥ በግልም ይሁን በቡድን ስልክ ማውራት ጌም መጫወት፣ ሀይፓድ፣ ኤርፎን ወዘተ ይዞ ከተገኘ ንብረቱ ለት/ቤቱ ገቢ ሆኖ በተማሪዎች የዲስፕሊን መመሪያ መሰረት ተጠያቂ ይደረጋሉ፡፡
8. በአጥር መዝለልን በተመለከተ
Ø ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪ በትምህርት ሰዓትም ይሁን ከትምህርት ሰዓት ውጪ በአጥር የገባ/የወጣ ከሆነ ለት/ቤት ዲስፕሊን ኮሚቴ ቀርቦ ከት/ቤት ይሰናበታል በህግም ተጠያቂ ይሆናሉ፡፡
9. ኃይማኖት በተመለከተ
Ø ማናቸውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ት/ቤት ከሀይማኖትና ከፖለቲካ እንዲሁም ብሔር ተኮር ከሆኑ ጉዳዮች ተጽእኖ የፀዳ መሆኑን የማወቅና የመተግበር ግዴታ አለባቸው፣ይህን ተላልፎ የተገኘ ተማሪ በት/ቤቱ የተማሪዎች የዲስፕሊን መመሪያ ከመጠየቅ ባሻገር ከት/ቤቱ ጋር በትስስር በሚሰሩ የህግ አካላት የሚጠየቅ ይሆናል፡፡
Ø ማንኛውም የት/ቤቱ ተማሪዎች ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ማንኛውም ኃይማኖታዊም ሆነ ፖለቲካዊ ስርዓት ማከናወን አይችልም፡፡ በዕረፍት፣ በምሳ ሰዓት- በት/ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ በግልም ሆነ በቡድን በመሆን መሰበክ ቀስቃሽ ጉዳዮችን ማራመድ በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡
10. የተማሪዎች መብት
Ø በተገቢው የመማር መብት
Ø የመጠየቅ መብት
Ø የትምህርት ቤቱን ንብረት የመጠቀም/ Linratory, bayberry/ እና የመሳሰሉት/
Ø የተማሩትን ትምህርቶች ፈተና የመፈተን መብት
Ø ሰብአዊ መብት የማግኘት መብት አለው/አላት/
Ø በሚደረስበት ተገቢ ያልሆነ ጥቃት በት/ቤቱ አስተዳደር ይሁን በሕግ የመጠየቅ
Ø ከአስተዳደሩ ጋር ቀርቦ የመወያት መብት
Ø በት/ቤቱ ውስጥ ተሰባስቦ ማጥናት ድጋፍ የመጠየቅ መብት አለው፡
Ø በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ከት/ት ሰዓት ውጪ የማጥናት መብት
11.ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት
12. ቀሊሌ የዱሲፕሉን ቅጣት የሚያስከትለ ጥፊቶች
1. ትምህርት ቤቱ በሚያወጣው የትምህርት ፕሮግራም መሠረት በወር ውስጥ ከሁሇት ጊዜ
በሊይ አንዱሁም በሴምስተር ውስጥ ከ5 ቀን በሊይ በሰአቱ ያሇመገኘት ያሇበቂ ምክንያት
ማርፇዴ እና መቅረት
2. የመዯበኛ የቀን ትምህርት ተማሪ ሆኖ በሰንዯቅ ዓሊማ ሥነ-ስርአት ሊይ አሇመገኘት
ወይም አሇመዘመር፤
3. በተማሪዎች መካከሌ አሊስፇሊጊ ጭቅጭቅና ንትርኮች መፌጠር፤
4. የክፌሌ ውስጥ ሥነ-ስርዓትን ያሇማክበር፤መረበሽ፣ መጮህ፣ የመማር ማስተማር ሂዯቱን
ሇማወክ ሆነ ብል መብራት ማጥፊት ወይም እንዱጠፊ ተፇሌጎ ማብራት፤
5. መምህራንን ወይም የትምህርት ማህበረሰቡን አሇማክበር ፤
6. የትምህርት ቤቱ ኃሊፉዎችና መምህራን በአግባቡ የሚሰጡትን ዴጋፌ፣ምክር፣ አስተያየት
ወይም ትዕዛዝ አሇመቀበሌ ወይም አሇመፇፀም፤
7. በፇተና ወቀት ይዘው እንዱገቡ ከተፇቀዯሊቸው ተማሪዎች በስተቀር ማንኛውንም
የተከሇከለ ቴክኖልጂዎችን ይዞ ወዯ ክፌሌ መግባት፤
8. በትምህርት ቤቱ ፇቃዴ ባሌተሰጠው ማንኛውም ስብሰባ መሳተፌ፣
9. በትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ እና በፇተና ወቅት ስሌክ፣ታብላት ይዞ መምጣት፤
የኤላክትሮኒክስ መሳሪያ ይዞ መግባት፤
10. በትምህርት ሰዓት ያሇ በቂ ምክንያት በትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ መዟዟር፤
11. በትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ መታወቂያ ይዞ አሇመገኘት ወይም ሲጠየቅ አሇማሳየት፡፡
13. በቀሊሌ የዱሲፕሉን ጥፊት ሊይ ስሇሚሰጥ ውሳኔ
1. በትምህርትቤቱ ርዕስ መምህር የሚወከሌ አንዴ ምክትሌ ርዕሰ መምህር ወይም የክፌሌ
ተጠሪው መምህር የቃሌ ወይም የጽሁፌ ማስጠንቀቂያ የመስጠት ሥሌጣንና ኃሊፉነት
ይኖረዋሌ፤
2. ርዕሰ መምህሩ የቀሊሌ የዱሲፕሉን ክስ ሲቀርብሇትበዱሲፕሉን ኮሚቴ ታይቶ የውሳኔ
ሃሳብ እንዱቀርብ ሇትምህርት ቤቱ የዱሲፕሉን ኮሚቴ ይመራሌ፤
3. ርዕሰ መምህሩ በኮሚቴው ተመርምሮ የውሳኔ ሃሳብ ሲቀርብሇት ውሳኔ
ይሰጣሌ፤የውሳኔውንም ውጤት ሇሚመሇከተው አካሌ ያሳውቃሌ፡፡
14. ከባዴ የዱሲፕሉን ቅጣት
ሇአንዴ ዓመት ከትምህርት ቤት የሚያሳግዴ ጥፊት፡-
1. በትምህርት ቤት ውስጥ የስርቆት ዴርጊት ፇጽሞ መገኘት፣
2. ሴት ወይም ወንዴ ተማሪዎችንመተንኮስ፣ ማስፇራራት፣መሳዯብና ማንጓጠጥ
3. የትምህርት ቤቱን ጊቢ አጥር ዘል መውጣት ወይም መግባት ወይም በጊቢ አጥር በኩሌ
ማንኛውንም ነገር መቀበሌና ማቀበሌ፤
4. ቁማር መጫወት፤
5. ሲጋራ ማጨስ፣ ቬፒንግ/ኢ-ሲጋሬት/፤ ኢ-ሉኩዊዴ፣/ መጠቀም የአሌኮሌ መጠጥ ጠጥቶ
መገኘት፣ሺሻ ተጠቅሞ መምጣት፣ ጫት ቅሞ መምጣት ላልች አዯንዛዥ ዕጾችን ተጠቅሞ
መምጣት፤
6. ትምህርት ቤቱና ወሊጅ ባሊወቁት ወይም አሳማኝ ባሌሆኑ ምክንያቶች ከትምህርት ቤት
በአመቱ የትምህርት ካሊንዯር 10% መቅረት፤
7. ማንኛውንም የትምህርት ቤቱን ንብረት የሆኑትን የመማሪያ መጽሐፌትን፣ መቀመጫ
ወንበሮችን፣ሰላዲዎችን፤ የፕሊዝማ ቴላቪዥን ፤ሬዱዮን ፤ኮምፒዩተሮች ፤የኢንተርኔት
መሰረተ ሌማትና ቁሳቁሶችን፤ የመማሪያ ክፌልችን፣ መስኮቶችን፣ እና ላልች
የትምህርት ቤት ንብረቶችን በጥንቃቄ አሇመያዝ፣ አሇመጠቀም ወይም እንዱበሊሹ
ወይም አገሌግልት እንዲይሰጡ ማዴረግ፤
8. በፇተና ወቅት ሁከት መፌጠር ፣ የፇተና ሥርዓቱ እንዱዯናቀፌ ማዴረግ ፤መኮረጅ
ወይም ማስኮረጅ፤
9. የትምህርት ቤቱን መምህራን፣ ሠራተኞችና ኃሊፉዎችን መሳዯብና ማንጓጠጥ ወይም
ሇመዯብዯብ መሞከር፤
10. ተማሪ መዯብዯብ፣ ንብረት መንጠቅ ወይም ማስፇራራት፤
11. በተዯጋጋሚ በቀሊሌ የዱሲፕሉን የተገሇፁ ጥፊቶች አንቀፅ 12 ንዑስ አንቀፅ (2)-(12)
በተዯጋጋሚ በሴሚስተር ሇ2(ሁሇት) ጊዜ ተቀጥቶ ባሇመታረም የሚፇጸም ቀሌ
የዱሲፕሉን ጥፊትሲኖር፡፡
15. ከትምህርት ቤት እስከ መጨረሻው የሚያሰናብት ጥፊት
ማንኛውም ተማሪ ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት ጥፊቶች አንደን ወይም ከአንዴ በሊይ
በትምህርት ቤቱ ግቢ ውስጥ ፇጽሞ ከተገኘ በትምህርት ቤቱ ተማሪ ከመሆን እስከ
መጨረሻው ይሰናበታሌ፡-
1. አዯገኛ የሆኑ ስሇታማ ወይም የጦር መሳሪያዎችን በትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ይዞ
መገኘት፤
2. በትምህርት ቤትቅጥር ግቢ ውስጥ ወይም በፇተና ወቅት ስሌክ፣ታብላት የኤላክትሮኒክስ
መሳሪያ መጠቀም፤ የፇተና ሂዯቱን ሉያውክ የሚችሌ ተገቢ ያሌሆነ ተግባር ማከናወን፤
የተሳሳተ መረጃዎች ማስተሊሇፌ፤
3. ሴት ወይም ወንዴ ተማሪዎችን መዯባዯብ ወይም ሰብአዊ መብታቸውን መጣስ፤
4. ማንኛውም ወሲባዊ መሳም ወይም ወሲባዊ ግንኙነት መፇጸም፤
8 | P a g e
5. በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ሀይማኖታዊና የፖሇቲካ እንቅስቃሴዎችን ማካሄዴ፣
6. በማንኛውም የቡዴን ጸብ እና አምባጓሮ ተግባር ሊይ መሳተፌ፤
7. ከኢትዮጵያዊ እሴቶች ያፇነገጡ ወይም ህጋዊ ያሌሆኑ ሁነቶችን ማካሄዴ ወይም
በዓሊትን ማክበር ወይም መፇጸም፤ ዋተርዳይ፤ ክሬዚ ዳይ፤ እራቁት ቀን ከሇር ዳይ፤
8. የትምህርት ቤቱን ንብረት ሆን ብል ጉዲት ማዴረስ ወይም ሇጉዲት ማጋሇጥ፤
9. በትምህርት ቤት ውስጥ ሴት ተማሪ መዴፇር ወይም በማናቸውም ሁኔታ የትምህርት
ቤቱን ሴት ተማሪ ሇመዴፇሩ በፌርዴ ቤት የተወሰነበት ከሆነ፤
10. በፇተና ወቅት ሇላሊ ተማሪ መፇተን ወይም ሇራስ ማስፇተን፤
11. የተጭበረበረ የትምህርት ማስረጃ አቅርቦ መገኘት፤
12.መምህራንን ወይም የትምህርት ቤቱን ላልች ሠራተኞች መዯብዯብ፤
13. ከዚህ ቀዯም ባጠፊው ጥፊት በከባዴ ዱስፕሉን ምክንያት ሇአንዴ ዓመት ከትምህርት
እንዱታገዴ ቢዯረግም በዴጋሚ የከባዴ የዱሲፕሉን ቅጣት የሚያሰጥ ዴርጊት
መፇጸም፡፡
16. ተማሪ ሇግዜው ከትምህርት ታግድ የሚቆይበት ምክንያት
ማንኛውም ተማሪ ከባዴ የዱሲፕሉን ጥፊት አጥፌቶ ሲገኝ በሚከተለት ምክንያች ሇግዜው
ሉታገዴ ይችሊሌ፡-
1. የመማር ማስተማር ሒዯቱን የሚያዯናቅፈ ሁኔታዎች እንዲይፇጠሩ
2. በትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ በተማሪዎችና በትምህርት ማህበረሰቡን የሚያውኩ
የዯህንነት ስጋት እንዲይፇጠር ሇመከሊከሌ
3. በጥፊቱ ሊይ የተሳተፈ ወይም ጉዲት የዯረሰባቸው ተማሪዎችን ክብራቸውን ሇመጠበቅ፡፡
17. ከትምህርት ገበታ ሉያሳግዴ የሚችሌ የቅጣት አወሳሰን
1. ከትምህርት ገበታ ሉያሳግዴ የሚችሌ ጥፊት በተማሪ መፇጸሙ ሲረጋጥ የክፌሌ ኃሊፉ
መምህሩ በየጊዜው የተመዘገበ መረጃ ፤ከወሊጁ ጋር የተዯረገ ውይይት፣ ተማሪው በዴጋሚ
ጥፊት ሊሇመፇጸም የፇረመበት፣ ማስጠንቀቂያ የተሰጠበት አጠቃሊይ የተማሪውን ባህሪ
ሉገሌፅ የሚችሌ መረጃ በትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር በኩሌ ሇዱሲፕሉን ኮሚቴ
መቅረብ አሇበት፤
2. ከሊይ የተመሇከተውን መነሻ በማዴረግ የትምህርት ቤቱ የዱስኘሉን ኮሚቴ በተማሪው
ሊይ አግባብነት ያሇው እርምጃ ይወስዲሌ፣
3. ተማሪው ከትምህርት ገበታው ከታገዯበት ጊዜ ጀምሮ በ 5 ቀን ውስጥ ሇዱሲፕሉን
ኮሚቴው መቅረብ ይኖርበታሌ፤
4. ተማሪውን ከትምህርት አግድ ማቆየት አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ እግደ የሚፇጸመው
በትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር ይሆናሌ፤
9 | P a g e
5. ውሳኔ ሳያገኝ ከ15 ቀናት በሊይ የቆየ ተማሪ ያሇምንም ተጨማሪ ሥነሥርአት ወዯ
ትምህርት ገበታው እንዱመሇስ ይዯረጋሌ፤
6. ተማሪው ከትምህርት ገበታው የታገዯበትን ምክንያትና ታግድ የሚቆይበትን ጊዜ እግደን
በሰጠው አካሌ በጽሁፌ ይገሇጽሇታሌ፤
7. እግደ የማገጃው ትእዛዝ በጽሁፌ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ይሆናሌ፤
ተማሪዎች መብት እና ግዳታ
5. የተማሪዎች መብት
የሚከተለት መብቶች ይኖራቸዋሌ፡-
1. የመማር፣ ጠይቆ የመረዲትና የማወቅ፤
2. ተማሪዎች ከማንኛውም ዓይነት የአካሌና ሥነሌቦና ጥቃቶች የመጠበቅ፤
3. በትምህርት ቤቱ የትምህርት ግብዓቶች የመጠቀም ወይም አገሌግልት የማግኘት፤
4. የትምህርት ውጤትና የምስክር ወረቀት በወቅቱ የማግኘት፤
5. ስርአትና ዯህንነቱ በተጠበቀ ክፌሌ እና ትምህርት ቤት የመማር፤
6. ሃሳባቸውን የመግሇጽና የመዯመጥ መብት፤
7. የግሌ ምስጢራዊ ጉዲዮች የመጠበቅ፤
8. ፆታን መሰረት ካዯረገ ጥቃት የመጠበቅ፤
9. የትምህርት ቤቱን ዯንብና መመሪያ የማወቅና የማግኘት፤
10.ከመምህራን ዴጋፌና እርዲታ የማግኘት፤
11.የሚዯርስባቸውን በዯሌና ቅሬታ በየዯረጃው ሊለ የትምህርት ቤቱ አካሊት የማቅረብ፤
12.ስሇመምህራን የማስተማር ክህልት በሚዛናዊነት የመገምገም፤ አስተያየት ሲጠየቁ
የመስጠት፤
13.ከመማሪያ ክፌሌ ውጭ የሚከናወኑ የተጓዲኝ ትምህርት ፕሮግራሞች ሊይየመሳተፌ፤
3 | P a g e
14.ሇተማሪዎች ከሚሰጠው ሌዩ ሌዩ የኃሊፉነት ቦታዎች የመምረጥና የመመረጥ፤
15.ከት/ቤት ወይም በቅርብ ከሚገኝ የጤና ማዕከሌ የመጀመሪያ የጤና ዕርዲታ የማገኘት፣
16.ሌዩ ፌሊጎታቸውን መሰረት ያዯረገ አገሌግልት የማግኘት እና ከጥቃት የመጠበቅ መብት፣
17.በት/ቤት የዕቅዴ ዝግጅትና የአፇጻጸም ሪፖርት ሊይ በተወካዮቻቸው አማካኝነት
የመሳተፌ መብት አሊቸው፡፡
6. የተማሪዎች ግዳታ
በትምህርት ቤትጊቢ ውስጥ የሚገኝ ማንኛውም ተማሪ የሚከተለትን ግዳታዎች ይኖሩታሌ፡-
1. በት/ቤት በሚወጣው የትምህርት ፕሮግራም መሠረት በመማሪያ ክፌሌ የመገኘት
2. በሰንዯቅ ዓሊማ ሥነስርአት ሊይ የመገኘትና የመዘመር፤
3. ያሇበቂ ምክንያት ከት/ቤት አሇመቅረት፣
4. በክበባት የመሳተፌ
5. በክፌሌ ውስጥ የሚሰጠውን ትምህርት በግሌም ሆነ በቡዴን በጥሞና የመከታተሌ፣
6. የክፌሌ ሥራ የቤት ሥራ የቡዴን ሥራ የሚሰጡ የችልታ መመዘኛዎችን ሠርቶ
አጠናቆ በጊዜው የማቅረብ፣
7. የትምህርት ቤቱ ኃሊፉዎችና መምህራን በአግባቡ የሚሰጡትን ዴጋፌ ምክርና
መመሪያ የመፇፀም፣
8. ሴት ወይም ወንዴ ተማሪዎችን ከመተንኮስ፣ ከማስፇራራት ከመዴፇር ከመዯባዯብና
ሰብአዊ መብታቸውን ከመጋፊት የመቆጠብ፣
9. ከማንኛውም የቡዴን ጸብ አምባጓሮና ጉሌበተኝነት ተግባር ራስን ማቀብ፣
10. ሇመምህራን፣ ሇሠራተኞች፣ ሇትምህርት አመራሮችና ሇጓዯኞቻቸው ተገቢውን ክብር
የመስጠት፣ /አሇመዝሇፌ፣ አሇማንጓጠጥ፣ አሇመስዯብ፣ አሇመዛት፣ አሇማንቋሸሽ እና
የመሳሳለት/
11. የመማሪያ መጽሐፌትን ላልች የትምህርት መሣሪያዎችን በጥንቃቄ የመያዝና
የመጠቀም አሇማበሊሸት፣
12. የትምህርት ቤቱን ንብረት የመጠበቅ /መቀመጫ ወንበሮችን፣ የመማሪያ ክፌልችን፣
መስኮቶችን፣ ምዴረ ግቢውን በንፅህና የመያዝና የመንከባከብ/
13. ማንኛውንም በአካሌና በጤና ሊይ ጉዲት የሚያዯርስ መሣሪያ ይዞ አሇመገኘት፣
14. ማንኛውንም አይነት የሀይማኖትና የፖሇቲካ እንቅስቃሴዎች አሇማካሄዴ፣
15. በትምህርት ቤቱ ያሌተፇቀደ ስብሰባዎች ሊይ ያሇመሳተፌ፣
16. የግሌና የጋራ ንፅህናን የመጠበቅ፤
17. በዚህ መመሪያ በተተዯነገገው መሰረት የዯንብ ሌብስ አሇባበስና የፀጉር አያያዝ
መጠቀም፤
4 | P a g e
18. የትምህርት ቤቱን ዩኒፍርም/የዯንብ ሌብስ አዘውትሮ መሌበስ፣
19. አካሌ ጉዲት ያሇበት ተማሪን ጉዲቱን መሰረት ያዯረገ አዴሌዎ አሇመፇጸም፤
20. መንግስት ከሚያወጣው እና ህጋዊ በዓሊት ውጭ አሇማክበር/ዋተር ዳይ፤ክሬዚ ዳይ
የመሳሳለት/
21. በትምህርት ሰዓት ያሇ በቂ ምክንያት በት/ቤት ቅጥር ግቢ አሇመዟዟር፣
22. የትምህርት ቤቱን አጥር ዘል አሇመውጣት ወይም አሇመግባት ወይም ዕቃ በአጥር
አሇመቀበሌና አሇማቀበሌ፤
23. ሲጋራ አሇማጨስ መጠጥ ጠጥቶ አሇመገኘት ጫትና ላልች አዯንዛዥ ዕጾችን
አሇመጠቀም፤
24. የት/ቤቱን ማህበረሰብና እራሱን ከኤች አይ ቪ ኤዴስ የመከሊከሌ፤
25. የስርቆት ወንጀሌ አሇመፇፀም፣ ፇተና መኮረጅ ቁማር መጫወት ከመሳሰለ ሕገወጥ
ዴርጊቶችና ከላልች ጥፊቶች መራቅ፣
26. መታወቂያ ይዞ የመገኘት ሲጠየቅ የማሳየት፡፡
7. የተማሪዎች ዩኒፍርም ወይም የዯንብ ሌብስ አጠቃቀም
1. የመንግስት ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች ዩኒፍርም ወይም የዯንብ ሌብስ የከተማ
አስተዲዯሩ ትምህርት ቢሮ በሚወስነው የጨርቅ ዓይነት፤ጥራት እና ቀሇም እና ስፋት
ዱዛይን መሆን ይኖርበታሌ፣
2. መንግስታዊ ያሌሆኑ እና የግሌ ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች ዩኒፍርም ወይም የዯንብ
ሌብስ የጨርቅ ዓይነት፤ጥራት እና ቀሇም በትምህርት ቤቱ አስተዲዯር፤ተማሪዎችና
ወሊጆች የጋራ ስምምነት ይሆናሌ፤
3. የወንዴ ተማሪዎች የዯንብ ሌብስ የሱሪ ቬሌ ስፊት ኖርማሌወይም ከ 18
ኢንችያሊነሰመሆን አሇበት፤
4. የሴት ተማሪዎች የዯንብ ሌብስ አዘገጃጃት የቀሚስ መጠን ከጉሌበት በታች ያሇውን
2/3ኛ የእግር ክፌሌ የሚሸፌን መሆን መሆን አሇበት፤
5. ማንኛውም ተማሪ ከተወሰነው የዯንብ ሌብስ ዓይነት፤ጥራትና ቀሇም ውጪ መጠቀም
የሇበትም፣
6. ከትምህርት ቤቱ ህጋዊ ፇቃዴ ውጪ ማንኛውንም ዓይነት ፅሁፌ ማሳተም፤ላሊ የጨርቅ
ዓይነት ቀጥል ማሰፊት እና ያሌተፇቀዯ የዯንብ ሌብስ ዓይነት ፤ቅርፅና ይዘት መጠቀም
የተከሇከሇ ነው፤
7. ከሊይ በንዑስ አንቀፅ 1 እስከ 6 የተዘረዘሩት ግዳታዎች የማታ እና የርቀት ተማሪዎችን
አይመሇከትም፡፡
8. የፀጉር አቆራረጥ፣ አያያዝ እና የጆሮ ጌጥ
5 | P a g e
ማናኛውም ተማሪ ከዚህ በታች
1. ማንኛውም ተማሪ የፀጉርን ንፅህና መጠበቅ አሇበት፣
2. ማንኛውንም አይነት የፀጉር ቀሇም መቀባት የሇበትም፤
3. ማናኛውም ወንዴ ተማሪ ፀጉሩን ከ3 ቁጥር የበሇጠ ወይም ከ1 ሴ.ሜትር የበሇጠ ማሳዯግ
የሇበትም፤
4. ማናኛዋም ሴት ተማሪ ፀጉሯን ከማበጠርና ከማስያዝ ወይም ሹሩባ ከመሰራት ውጪ
ላልች ማናቸውም አይነት የፀጉር አሰራሮችን መሰራት የሇባትም፤
5. ማናኛውም ወንዴ ተማሪ የአንገት፤ የእጅ ሀብሌ ቀሇበት ጉትቻ ማዴረግ እንዱሁም
ጥፌር ማሳዯግ የሇበትም፤
6. ማናኛዋም ሴት ተማሪ የአንገት ሀብሌ፣ የእጅ ጌጥ፣ የእግር ጌጥ፣ ከጋብቻና ከቃሌኪዲን
ውጪ የሆነ ቀሇበት፣ እንዱሁም ከጆሮ ውጭ የትኛውም የሰውነት አካሌ ሊይ ሇማጌጥ
ተብል ማስበሳትና ጌጦችን ማዴረግ የሇባትም፤
ክፌሌ ሦስት
ዱሲፕሉን እርምጃዎች እና ውሳኔ አሰጣጥ
9. የዱሲፕሉን ቅጣት መሰረታዊ ዓሊማ
የዱሲፕሉን ቅጣት ዓሊማ የትምህርት ቤቱን የመማር ማስተማር ሥራ ውጤታማ ሇማዴረግ
ሲሆን ተማሪው በፇጸመው ጥፊት ወይም የዱሲፕሉን ጉዴሇት ተጸጽቶ ወዯፉት ብቁ እና
ታማኝ ዜጋ ሇመሆን እንዱችሌ ሇመርዲት፣ ሇማረምና ሇማስተማር እንዱሁም የማይታረም
በሚሆንበት ጊዜ መማር ማስተማሩ እንዲይተጓጎሌ ከትምህርት ቤት ሇማሰናበት ነው፡፡
10. ስሇ ዱሲፕሉን ቅጣት
የዱሲፕሉን ጥፊት ወይም ጉዴሇት በፇጸመ ማንኛውም ተማሪ ሊይ እንዯ ጥፊቱ ክብዯት
ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት ቅጣቶች አንደ ሉወሰንበት ይችሊሌ፡-
1. የቃሌ ማስጠንቀቂያ፤
2. የጽሁፌ ማስጠንቀቂያ፤
3. ሇአንዴ ዓመት ከትምህርት ቤት ማገዴ፤
4. ከትምህርት ቤት ማሰናበት፡፡
11. የቅጣት አይነቶች አመዲዯብ
በዚህ መመሪያ አንቀጽ10 ንዑስ አንቀፅ(1) እና (2) የተዯነገጉት ቀሊሌ የዱሲፕሉን ጥፊት
ቅጣቶች ሲሆኑ በንዑስ አንቀፅ (3) እና (4) የተዯነገጉት ዯግሞ ከባዴ የዱሲፕሉን ጥፊት
ቅጣቶች ተብሇው የሚመዯቡ ናቸው፡፡
6 | P a g e
7 | P a g e
