MILLENNIUM COMPREHENSIVE SECONDARY SCHOOL (KOLFE)
الذهاب إلى القناة على Telegram
This Channel Created for Millennium Comprehensive Secondary School students and Society. You can contact us using this👉👉👉 bot https://t.me/Millenniumcomprehensive_bot
إظهار المزيد7 230
المشتركون
-324 ساعات
+317 أيام
+12530 أيام
أرشيف المشاركات
ጥብቅ ማስታወቂያ
👉ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ‼️
በ2019ዓ ም የተማሪዎችን ውጤት ለማላቅ ስትራቴጂ ተነድፎ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ ይገኛል፤በመሆኑም አብዛኞቹ የ11ኛ ክፍል የተመዘገቡና እየተማሩ ሲሆን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መንጠባጠብ ቢታይም ተማሪዎቻችን ተመዝግበው እየተማሩ ሲሆን ውስን ተማሪዎች እስካሁን አልተመዘገባችሁም ፤ስለዚህ ማጠናከሪያ ትምህርቱ በዋናነት የሚጠቅማችሁ እናንተን ስለሆነ በቀሪ ጊዜ ተመዝግባችሁ እንድትማሩ በጥብቅ እናሳስባለን ።
👉ለወላጆች ‼️
የተከበራችሁ ወላጆች ት/ቤቱ ባወጣው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ልጆቻችሁን በወቅቱ አስመዝግባችሁ እያስተማራችሁ ያላችሁ እያመሰገን እስካሁን ድረስ ልጆቻችሁን ያላስመዘገባችሁ ወላጆች ትምህርቱ ጠቃሚ ስለሆነ እንድታስመዘግቡ በጥብቅ እናሳስባለን ።
👉ማሳሰቢያ‼️
👉በዚህ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ያልተማራችሁ ተማሪዎች በ2019ዓ ም ለመመዝገብ ስትመጡ ለክረምት ትምህርት የከፈላችሁበት ሪሲትና በየሳምንቱ የምትሰጠዋን የምሥክር ወረቀት ካልያዛችሁ እንደማትመዘገቡ ደግመን በደጋግመን እያሣሠብን መመዘገብ ትቸገራላችሁ ስለዚህ ተመዝግባችሁ መማር ግዴታ ነው።
16/11/2018ዓ.ም
ማስታወቂያ
ከ9ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል
ለ2018ዓ.ም በተለያየ ምክንያት መማሪያ መጻሕፍት ያልመለሳችሁ ተማሪዎች መማሪያ መጻህፍት መመለሻ
ነገ 17/11/2018ዓ ም ከ2:30 ጀምሮ እስከ 6:30 ድረስ መሆኑን አውቃችሁ በስዓቱ እንድታናቅቁ በጥብቅ እናሳስባለን
ማሳሰቢያ፡-
Ø መጻህፍት ያልተዋሳችሁም ተማሪዎች ከላይ በተጠቀሰው ቀን በመምጣት ክሊራንስ እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡
Ø ትራንስክሪፕት ለመውሰድ ክሊራንስ አስፈላጊ ስለሆነ በጥንቃቄ እንድትይዙ፡፡
ት/ቤቱ
13/11/2018ዓ ም
ማስታወቂያ
👉ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ‼️
በ2019ዓ ም የተማሪዎችን ውጤት ለማላቅ ስትራቴጂ ተነድፎ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ ይገኛል፤በመሆኑም አብዛኞቹ ተማሪዎቻችን ተመዝግበው እየተማሩ ሲሆን ውስን ተማሪዎች እስካሁን አልተመዘገባችሁም ፤ስለዚህ ማጠናከሪያ ትምህርቱ በዋናነት የሚጠቅማችሁ እናንተን ስለሆነ በቀሪ ጊዜ ተመዝግባችሁ እንድትማሩ በጥብቅ እናሳስባለን ።
👉ለወላጆች ‼️
የተከበራችሁ ወላጆች ት/ቤቱ ባወጣው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ልጆቻችሁን በወቅቱ አስመዝግባችሁ እያስተማራችሁ ያላችሁ እያመሰገን እስካሁን ድረስ ልጆቻችሁን ያላስመዘገባችሁ ወላጆች ትምህርቱ ጠቃሚ ስለሆነ እንድታስመዘግቡ በጥብቅ እናሳስባለን ።
👉ማሳሰቢያ‼️
👉በዚህ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ያልተማራችሁ ተማሪዎች በ2019ዓ ም ለመመዝገብ ትቸገራላችሁ ስለዚህ ተመዝግባችሁ መማር ግዴታ ነው።
የማጠናከሪያ ትምህርት (Tutorial/Extra Coaching) ተማሪዎች በመደበኛ የክፍል ውስጥ ትምህርት ያላገኙትን ወይም ያልገባቸውን ትምህርቶች በጥልቀት እንዲረዱ የሚረዳ ሂደት ነው። የዚህ ትምህርት ትልቁ ጥቅም የሚከተሉት ናቸው፦
1. ግለሰባዊ ትኩረት (Personalized Attention):
በመደበኛ የክፍል ውስጥ ትምህርት አንድ መምህር ለብዙ ተማሪዎች በአንድ ጊዜ ስለሚያስተምር፣ የእያንዳንዱን ተማሪ የመረዳት አቅም መለየት ይከብዳል። በማጠናከሪያ ትምህርት ግን ተማሪው የሚቸገሩባቸውን ክፍተቶች ለይቶ መታገዝ ስለሚችል ትምህርቱን በፍጥነት ይረዳል።
2. በራስ መተማመንን መገንባት (Building Confidence):
ተማሪው ያልገባውን ትምህርት ሲረዳ እና መመለስ ሲችል በራሱ ላይ ያለው እምነት ይጨምራል። ይህ በራስ መተማመን በፈተና ወቅት ጭንቀትን በመቀነስ የተሻለ ውጤት እንዲያመጣ ይረዳዋል።
3. ጥያቄ የመጠየቅ ነፃነት (Freedom to Ask Questions):
ብዙ ተማሪዎች በብዙ ተማሪዎች ፊት ጥያቄ ለመጠየቅ ይፈራሉ ወይም ይሸማቀቃሉ። በማጠናከሪያ ክፍለ ጊዜ ግን በነፃነት መወያየት እና የፈለጉትን ያህል ጥያቄ መጠየቅ ስለሚችሉ፣ በጭንቅላታቸው ውስጥ ያለውን ግራ መጋባት በግልጽ መፍታት ይችላሉ።
4. የትምህርት ጥራትና ውጤት መሻሻል (Academic Improvement):
የማጠናከሪያ ትምህርት ዋና ዓላማ የትምህርት ክፍተቶችን መሙላት ነው። መሠረታዊ ነገሮች ሲጠነክሩ፣ ተማሪው ከፍተኛ ውጤት ማምጣት ብቻ ሳይሆን ትምህርቱን የመውደድ እና የመረዳት አቅሙም ያድጋል።
5. የተሻለ የጥናት ዘዴን መማር (Learning Study Habits):
ማጠናከሪያ ትምህርት ትምህርቱን ከማስተማር በተጨማሪ፣ አንድ ተማሪ እንዴት በተሻለ ሁኔታ ማጥናት እንደሚችል፣ ጊዜውን እንዴት እንደሚጠቀም እና ፈተናን እንዴት መቅረብ እንዳለበት የሚማርበት አጋጣሚ ነው።
6. የመማር ፍላጎትን ማነሳሳት (Overcoming Fear of Subjects):
አንዳንድ ተማሪዎች እንደ ሂሳብ ወይም ፊዚክስ ያሉ ትምህርቶችን ይፈራሉ። በማጠናከሪያ ትምህርት እነዚህን ትምህርቶች ቀላል በሆነ መንገድ ሲማሩ፣ ያላቸው ፍርሃት ተወግዶ ለትምህርቱ ያላቸው ፍላጎት ይጨምራል።
በአጭሩ፦ የማጠናከሪያ ትምህርት ትልቁ ጥቅሙ "ተማሪው የራሱ የትምህርት ባለቤት እንዲሆንና በራሱ አቅም የላቀ ውጤት እንዲያስመዘግብ ማብቃት" ነው።
• በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል እየተሰጠ የሚገኘው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በሚሊኒየም2ኛ ደረጃ ት/ቤት ክላስተር ማዕከል ከሐምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ ይገኛል። (ሀምሌ 7/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ለተመረጡ ቶፕ 30 የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በክረምት መርሐ ግብር ማጠናከሪያ ትምህርት ከሐምሌ 6 ጀምሮ በተመረጡ የክላስተር ማዕከላት ትምህርቱን በመሰጠት ላይ ይገኛል::ከነዚህ ማዕከላት መካከል አንድ በሆነው በሚሊኒየም2ኛ ደረጃ ት/ቤት ክላስተር ማዕከል ትምህርቱ ከሀምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይይገኛል። በማዕከሉ 3 የመንግስትና 1 የግል ትምህርት ቤቶች ማለትም በሚሊኒየም2ኛ ደረጃ ት/ቤት ፣ የደጃች ዑመር ሰመተር ፣ የኮልፊ ኮንፕሬንሲፍ ፣ የባሸዋአም ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በመከታተል ላይ ይገኛሉ፡፡ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል በመሰጠት ላይ ሲሆን ትምህርቱ በሳምንት 5ቀን ለክረምት ወቅት ብቻ በተዘጋጀ ኮንደንስድ ካሪኩለም በመሰጠት ላይ ይገኛል።x ን የማረም ስትራቴጂን መሰረት በማድረግ የማስተማሪያ ስነዘዴው በመተግበር ላይ የሚገኝ ሲሆን ተማሪዎች ስህተቶቻቸውን እያረሙ በርካታ ጥያቄዎች የሚሰሩበት ነው::
የወረደውን የትምህርት ቤት የማላቅ እሰትራቴጂ በማክበር በሚሊኒየም ክለስተር በመማር ላይ ያሉ ተማሪዎች በፎቶ
የወረደውን የትምህርት ቢሬ የማላቅ እሰትራቴጂ በማክበር በሚሊኒየም ክለስተር በመማር ላይ ያሉ ተማሪዎች
08/11/2018ዓ.ም
ማስታወቂያ
በድጋሜ አጅግ በጣም አስቸኳይ የክረምት እስካሁን ምዝገባ አድርጋችሁ ትምህርት ላልጀመራችሁ ወደ 11ኛ እና12ኛ ክፍል የተዛወራችሁ ተማሪዎች በሙሉ‼️
የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ሰኞ ሀምሌ 6/11/2018ዓ.ም የ5ቱ ትምህርት ቤቶች በሚሊኒየም ደረጃ ት/ቤት ሁሉም የትምህርት ባለድርሻ አካላት በሉበት ተጀምሯል፤አብዛኞቹ የት/ቤታችን ተማሪዎች በወቅቱ ተመዝግበው እየተማሩ ነው፤ነገር ግን እስካሁን ድረስ በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገባችሁ የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በአስቸኳይ እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን።በዚህ የክረምት ማጠናከረያ ትምህርት ዋና ተጠቃሚዎች ተማሪዎች ስለሆናችሁ መመዝገብና መማር ግዴታችሁ መሆኑን ልትገነዘቡ ይገባል ያለበለዚያ ግን የመደበኛውን የትምህርት እድል ልታጡ እደምትችሉ እና ሀምሌ 19/11/2018 ዓ›;ም. ለሚጀመረው የ2019ዓ.ም ምዝገባ ተሳታፊ እንደማትሆኑ መመሪያው ስለሚያዝ እና እኛም ለተግባ ራዊነቱ የምንተጋ መሆናችን እናሳውቃለን ።
👉አሁንም በድጋሜ መልዕክት ለወላጆች‼️
የተከበራችሁ ወላጆች ት/ቤቱ የክረምት የተማሪዎች ማጠናከሪያ ትምህርት ለ2 ወር የሚሰጥ መሆኑን ማሳወቃችን ይታወቃል፤በመሆኑም አብዛኞቹ ወላጆች ልጆቻቸውን በወቅቱ በማስመዝገባቸው ዛሬ ሰኞ 06/11/2018ዓ ም ትምህርት መማር ችለዋል፤ በዚህም ለፕሮግራሙ ትኩረት በመስጠታችሁ እናመሰግናለን ።ነገርግን አሁንም ልጆቻችሁን ያላስመዘገባችሁ ወላጆች በአስቸኳይ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ፡.-‼️
👉 የማጠናከሪያ ትምህርት ያልተማረ የ2019ዓ.ም ምዝገባ የማይመዘገብ መሆኑን እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
